Tag: CBE

የወለድ ምጣኔን በገበያ እንዲወሰን የማድረግ ዕቅድ እንዳለ አዲሱ የ10 ዓመት የልማት ፖሊሲ ሰነድ አመለከተ

ዋዜማ ራዲዮ- የባንኮች የወለድ ምጣኔ በገበያ ፍላጎትና አቅርቦት እንዲወሰን መንግስት በአስር አመት የልማት እቅዱ ላይ መወሰኑን ዋዜማ ራድዮ የተመለከተችው የእቅዱ ሰነድ አመለከተ። ከዚህኛው አመት ማለትም ከ2013 አ.ም እስከ 2022 አ.ም…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ከብድር ጋር የተያያዙ ሀላፊዎቹን ከስልጣን አነሳ

ዋዜማ ራዲዮ- በሀገሪቱ የኢኮኖሚ እንቅስቃሴ ውስጥ ቁልፍ ሚና ያለውና ያለፉትን ዓመታት በዘርፈ ብዙ ችግሮች ፈተና ላይ የወደቀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ፣ ላጋጠመው ችግር መነሻ ናቸው ያላቸው በብድር ዘርፍ ላይ የነበሩ…

ፈተና ያልተለየው ንግድ ባንክ 18 የምክትል ፕሬዝዳንቶች ምደባ አደረገ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ባለፈው ሳምንት የአመራሮች ምደባን አካሂዷል። የአዲሱ የአመራር ምደባ የባንኩን ደካማ አፈጻጸም ያስተካክላሉ ተብለው ከጥቂት ወራት በፊት ወደ ባንኩ ፕሬዝዳንትነት የመጡት አቶ አቢ ሳኖ ሀላፊ ከሆኑ…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት ተሾመለት

አቶ ባጫ ናጊስ ከስልጣናቸው ለምን ተነሱ? ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉትን ወራት በቀውስና በውዝግብ ያሳለፈው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ ፕሬዝዳንት እንደተሾመለት ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። አዲሱ ፕሬዝዳንት አቢ ሳኖ ትናንት የሹመት ደብዳቤ…

ከ336 ቢሊየን ብር በላይ የልማት ድርጅቶች ዕዳ አልተመለሰም፣ ዕዳው እንዲሰረዝ አልያም ከበጀት እንዲከፈል ሀሳብ ቀርቧል

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ በእዳ ጫና ውስጥ ለመዘፈቁ ማሳያ የውጭ ብድር ብቻ ሳይሆን የመንግስት የልማት ድርጅቶች ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በመቶ ቢሊየኖች ተበድረው በሚፈለገው ጊዜ መክፈል አለመቻላቸውም ነው። የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ሀይል;የስኳር…

ንግድ ባንክ አስራ አምስት ሚሊየን ብር ቅናሽ ያገኘበትን ጨረታ ለምን ሰረዘው?

ንግድ ባንክ አስቸኳይ ብሎ ያወጣውን ጨረታ አሸናፊ ከለየ በኋላ ግልፅ ባልሆነ ምክንያት ጨረታውን ሰርዞታል። ባንኩ ጨረታውን የመሰረዝ ሙሉ መብት ቢኖረውም እርምጃው በተጫራቾች በኩል ጥርጣሬን አጭሯል። ዝርዝሩን ያንብቡት ዋዜማ ራዲዮ- ሶፍትዌሩ…