ሸክላ ሰብ (ፊልም)
ዋዜማ ውስጥ አብዝተን ከምናተኩርባቸው ጉዳዮች ወጣ ብለን የታዳሚዎቻችንን ቀልብ ይይዝ ከሆነ በሚል ይህን አጭር ፊልም አሰናዳን። ተመልክታችሁ ሀሳብ ስጡን! ረድዔት ሽባባው ጽፋ አዘጋጅታልናለች። ፕሮዲውሰራችን ደግሞ ቤዛ ዳዊት ናት።
ምክክሩን በቶሎ የማጠናቀቅ ዕቅድ መኖሩ እየተነገረ ነው
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 34ኛ ቀን ውሎ በጋራ ማረጋገጫ ቡድን ደረጃ የተደራጁ ምክረ ሀሳቦች ለየሥራ ቡድኖች ቀርበዋል። ስምንቱን የሥራ ቡድኖች የወከሉ 120 የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት ከነሐሴ 07 ቀን 2018…
በአዲስ አበባ የነዋሪነት መታወቂያ እስከ 60 ሺህ ብር እየተሸጠ ነው
ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት መታወቂያ አገልግሎት እስከ 60 ሺህ ብር ድረስ እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ባደረገችው ክትትል ተረድታለች። በመዲናዋ አዲስ አበባ የክፍያ ደረጃው እንደየ ክፍለ-ከተማዎቹ የሚለያይ ሲሆን፤ በአመዛኙ ከ30 ሺህ ብር…
ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል፣ ልዩነቶች እየከረሩ ነው
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በሥራ ቡድን ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘውን የምክክር ሂደት የሚያጠናቅቅበት ምዕራፍ ላይ ደርሷል። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አራት የሥራ ቡድኖች ተጠናቅረው በቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ መግባባት ላይ መድረሳቸውን…
ቀጣዩ የመንግስት አስተዳደር ሥርዓት ፓርላመንታዊ ሆኖ ፕሬዝዳንቱ ከፓርላማው ይመረጥ የሚል ምክረ ሀሳብ በብልፅግና ቀርቧል
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 27ኛ ቀን በሥራ ቡድኖች ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘው ምክክር ቀጥሎ ውሏል። በሰባቱ የሥራ ቡድኖች ቅዳሜ ነሐሴ 02 ቀን የጀመረው የተጠናቀሩ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ላይ አስተያየት የመስጠት ሂደት…
የክልል ልዩ ኃይል ይፍረስ ፣ ሀገር አቀፍ ሚሊሻ ይደራጅ የሚሉ አጀንዳዎች ቀርበዋል
ዋዜማ- በፌደራል ከተሞች ጉዳይ ጥላ ውስጥ የወደቀው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በተለያዩ አጀንዳዎች ዙሪያ ለውሳኔ የቀረቡ ጉዳዮችን አስተናግዷል። በአወያዮች፣ በምሁራን ፓናል አባላት እንዲሁም በምክረ ሀሳብ አጠናቃሪ ቡድን አባላት ላይ ቅሬታዎች የቀረቡ…
የአዲስ አበባ ጉዳይ በሌሎች አጀንዳዎች ላይ የሚካሄደውን ምክክር ጥላ አጥሎበታል
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ25ኛ ቀን ውሎው በሥራ ቡድን ደረጃ የቀረቡ ምክረ ሀሳቦች ላይ መመካከር ጀምሯል። ሀሙስ ሐምሌ 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም ለሥራ ቡድን ጉባኤዎች የቀረቡ የስልታዊ ቡድን ምክረ ሀሳቦችን…
“አዲስ አበባ ሕብረ ብሔራዊ ከተማ ናት እያልን ለአንድ ክልል ልዩ ጥቅም የሚያስገኝ ውሳኔ አናስተላልፍም” ተመካካሪዎች
የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮችን ጨምሮ ከተማዋ የኦሮሚያ ክልል ዋና ከተማ እና መቀመጫ ትሁን የሚለውን ምክረ ሀሳብ ያቀረቡ ተመካካሪዎች ደግሞ፤ ምክረ ሀሳቡ በሥራ ቡድን ደረጃ ውሳኔ እንዲተላለፍበት ጠይቀዋል። ዋዜማ- በሀገራዊ ምክክር…
አዲስ ስታንዳርድ ሚዲያ የስቱዲዮ መሳሪያዎችና ሌሎች ንብረቶች በፀጥታ አካላት እንደተወሰደበት አስታወቀ
ዋዜማ- አዲስ ስታንዳርድ የብየነ መረብ ሚዲያ ባለፉት ቀናት ዋና አዘጋጁ ታግቶ ተወሰዶ እንደነበር ፤ ቢሮው በፀጥታ ሀይሎች መበርበሩንና ንብረቶቹ መወሰዳቸውን እንዲሁም ለአስራ ስድስት ዓመታት ከተከራየው ቢሮ እንዲለቅ እየተገደደ መሆኑን አስታወቀ።…
በምክክሩ ወቅት በሀሳብ ልዩነት “አድማ የመቱ” ነበሩ
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ22ኛው ቀን ውሎው በስልታዊ ቡድን ደረጃ ሲካሄድ የቆየውን ምክክር አጠናቋል። ይህ የምክክር ሂደት ባለፈው ሳምንት እንዲጠናቀቅ ዕቅድ ተይዞለት የነበረ ቢሆንም፤ በተለያዩ የሥራ ቡድኖች ሲካሄዱ የነበሩ የምክክር…
የምክክሩ አወያዮች ላይ ቅሬታ ቀረበባቸው
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 20ኛ ቀን ውሎ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀመራል ተብሎ የነበረው የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድን ምክክር ሳይጀመር ቀርቷል። የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ፤ ሐምሌ…