ሸክላ ሰብ (ፊልም)

ዋዜማ ውስጥ አብዝተን ከምናተኩርባቸው ጉዳዮች ወጣ ብለን የታዳሚዎቻችንን ቀልብ ይይዝ ከሆነ በሚል ይህን አጭር ፊልም አሰናዳን። ተመልክታችሁ ሀሳብ ስጡን! ረድዔት ሽባባው ጽፋ አዘጋጅታልናለች። ፕሮዲውሰራችን ደግሞ ቤዛ ዳዊት ናት።

በትግራይ ነዋሪዎች ፓስፖርት ለማውጣት አዲስ አበባ መምጣት ይገደዳሉ፣ እሱም ከተሳካ

ዋዜማ- በትግራይ ክልል መቐለ ቅርንጫፍ የፓስፖርት አገልግሎት መቋረጡን ተከትሎ፤ ተገልጋዮች ለከፋ እንግልት መጋለጣቸውን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ ከሁለት አመታት በላይ በዘለቀው የሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ፤ የአገልግሎቱ የመቐለ ቅርንጫፍ ለሶስት አመታት ገደማ ተቋርጦ የቆየ…

ለቀሩ ስራዎች ፣ አዳዲስ የምክክር ኮምሽነሮች ይሾማሉ?

ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከ39 ቀናት ቆይታ በኋላ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ. ም ተጠናቋል። በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ያደረገው ጉባኤው፤ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በተገኙበት ይፋዊ የመዝጊያ መርሃግብር የተጠናቀቀ ሲሆን፤…

አዲስ አበባን በተመለከተ በሽምግልና የተጨመረው “ምክረ ሃሳብና” የቀጠለው ውዝግብ

ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ38ኛ ቀን ውሎው በሥራ ቡድን ደረጃ የጸደቁ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦችን ለምክክሩ ጠቅላላ ጉባኤ አቅርቧል። ኮሚሽኑ እከተለዋለሁ ሲል ይፋ ያደረገው የምክክር ውሳኔ አሰጣጥ መመሪያ፤  ለጠቅላላ ጉባኤው የሚቀርቡ…

⁠በጸጥታ ጉዳይ የክልል መንግስታት ጥሪ ሳያቀርቡ የፌደራል መንግስት ጣልቃ የሚገባበት አጀንዳ ቀርቧል

ዋዜማ- በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ እየመከረ የሚገኘው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስምንቱ የሥራ ቡድኖች የቀረቡ 476 ምክረ ሀሳቦችን ለማጽደቅ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በ96 ንዑስ አጀንዳዎችና በ225 መሪ ጥያቄዎች መሠረት ምክክር ሲያደርጉ…

በአዲስ አበባ ጉዳይ (በፌደራል ከተሞች) አጀንዳ የቀረቡ 21 ምክረ ሀሳቦች

በፌደራል ከተሞች ጉዳይ 21 ምክረ ሀሳቦች ዋዜማ- በማጠናቀቂያ ምዕራፍ ላይ የሚገኘው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ36ኛ ቀን ውሎው፤ በስምንቱም አጀንዳዎች ዙሪያ የተጠናቀሩ ምክረ ሀሳቦች በሥራ ቡድን ደረጃ ለተመካካሪዎች ቀርበዋል። ከስምንቱ አጀንዳዎች…

ኮሚሽነሮች በመሪነት የሚሳተፉባቸው የምክክር አጀንዳዎች ላይ እንዴት ተመደቡ?

ኮሚሽኑ ይቅርታ የጠየቀበት 35ኛ ቀን ውሎ ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 35ኛ ቀን ውሎ በሥራ ቡድን ደረጃ እንዲካሄድ ዕቅድ ተይዞለት የነበረው የምክክር ሂደት ሳይካሄድ ቀርቷል። የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት በየሥራ ቡድኑ…

በአዲስ አበባ የነዋሪነት መታወቂያ እስከ 60 ሺህ ብር እየተሸጠ ነው

ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ የነዋሪነት መታወቂያ አገልግሎት እስከ 60 ሺህ ብር ድረስ እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ባደረገችው ክትትል ተረድታለች። በመዲናዋ አዲስ አበባ የክፍያ ደረጃው እንደየ ክፍለ-ከተማዎቹ የሚለያይ ሲሆን፤ በአመዛኙ ከ30 ሺህ ብር…

ምክክሩ ወሳኝ ምዕራፍ ላይ ደርሷል፣ ልዩነቶች እየከረሩ ነው

ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በሥራ ቡድን ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘውን የምክክር ሂደት የሚያጠናቅቅበት ምዕራፍ ላይ ደርሷል። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን አራት የሥራ ቡድኖች ተጠናቅረው በቀረቡ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ መግባባት ላይ መድረሳቸውን…