ሸክላ ሰብ (ፊልም)

ዋዜማ ውስጥ አብዝተን ከምናተኩርባቸው ጉዳዮች ወጣ ብለን የታዳሚዎቻችንን ቀልብ ይይዝ ከሆነ በሚል ይህን አጭር ፊልም አሰናዳን። ተመልክታችሁ ሀሳብ ስጡን! ረድዔት ሽባባው ጽፋ አዘጋጅታልናለች። ፕሮዲውሰራችን ደግሞ ቤዛ ዳዊት ናት።

መንግሥት በ2019 በጀት ዓመት 5 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጪ ብድር ለመውሰድ ተዘጋጅቷል

በቀጣዮቹ ወራት አዳዲስ የተሽከርካሪ ባለቤትነት፣ የሪል ስቴት፣ የትምባሆና አልኮል ቀረጥ ይጣላል ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግሥት በ2019 በጀት ዓመት 5 ቢሊዮን ዶላር አዲስ የውጪ ብድር ለመውሰድ ማቀዱንና እ.ኤ.አ ከሐምሌ ወር 2026 ጀምሮ…

በሀገራዊ ምክክር ጉባዔው ስምምነት ያልተደረሰባቸው አጀንዳዎችና ውሳኔዎች ዕጣ ፈንታ ምን ይሆናል?

ዋዜማ- ሐምሌ 08 ቀን፤ 2018 ዓ.ም  በተካሄደ የመክፈቻ ሥነ ሥርዓት የተጀመረው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ፤ በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ ይመክራል። ሀገራዊ የምክክር ኮሚሽን 4 ሺሕ እንደሚደርሱ የገለጻቸው ተመካካሪዎች በስምንቱ አጀንዳዎች ዙሪያ ለመመካከር…

የሀገራዊ ምክክሩ የመጀመሪያ ቀን ውሎ

  ዋዜማ- ዛሬ በአዲስ አበባ የተጀመረው ብሔራዊ ምክክር በተለያዩ የፖለቲካ ኃይሎች ዘንድ የተደበላለቁ ምላሾችን እያስተናገደ ነው፡፡ በኢትዮጵያ ዘላቂ ሰላምና መግባባትን ለመፍጠር ታሪካዊ ዕድል ይዞ ይመጣል የተባለለት የብሔራዊ ምክክር ጉባኤ፤ ጠቅላይ…

በዋናው ሀገራዊ ምክክር ዋዜማ ኮምሽነሯ በፈቃዳቸው ሐላፊነታቸውን ለቀቁ

ዋዜማ- ከሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አባል ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው መልቀቃቸውን ዋዜማ ከምንጮቿ ሰምታለች። ኃላፊነታቸውን በገዛ ፍቃዳቸው የለቀቁት አባል ኮሚሽነር ፤ኮሚሽኑ ከተሾሙለት 11 ኮሚሽነሮች መካከል አንዷ የሆኑት ብሌን ገብረመድኅን…

በክልል ያሉ የጤና ባለሙያዎች ቃል የተገባልን ክፍያ መተግበር አልቻለም ሲሉ አቤቱታ አሰሙ

ኦሮሚያ በአስቸኳይ እንዲከፈላቸው አዟል፣ አማራ በጀት የለኝም ብሏል ዋዜማ- የጤና ባለሙያዎች በሀገር አቀፍ ደረጃ 12 ጥያቄዎችን ይዘው በሥራ ማቆም አድማ የተደገፈ እንቅስቃሴ ካደረጉ በኋላ መንግሥት ችግሩን ደረጃ በደረጃ ለመመለስ መስማማቱ…

የሕዝብ ቆጠራ መቼ ይካሄዳል?

በኢትዮጵያ የሕዝብ ቆጠራ ከተካሄደ ሃያ ዓመታት ሊደፍን ነው። ብሄርን መሰረት ያደረገ የፖለቲካ አደረጃጀት ላላት ኢትዮጵያ የህዝብ ቆጠራ ሌላው የፍልሚያ ሜዳ ነው። ቆጠራ እንዳይደረግ የሚፈልጉ የፖለቲካ ቡድኖች መኖራቸውም ምስጢር አይደለም።ከአምስት ዓመት…

የኦሮሚያ ክልል የመዋቅር ለውጥ ሊያደርግ ነው

ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት በክልሉ ያሉትን 21 ዞኖች በስድስት ዓበይት የክልሉ ክፍሎች በመክፈል አዲስ የአሥተዳደር መዋቅር ይፋ የሚያደርግበትን ረቂቅ ሠነድ ማዘጋጀቱን ዋዜማ ሠምታለች። እነዚህ ስድስት ዓበይት የክልሉ ክፍሎች ምሥራቅ ኦሮሚያ፣…

የምርጫ ሐስተኛ መረጃዎች

ዋዜማ- ሀገራት ምርጫ በሚያደርጉበት እና ግጭቶች በሚከሰቱበት ወቅት ሀሰተኛ መረጃዎች ከሌላው ጊዜ በተለየ ጨምረው ይስተዋላሉ።እነዚህ በተለያዩ ይዘቶች የሚሰራጩ ሀሰተኛ መረጃዎች ማጣሪያ ስይደረግባቸው ከቀጠሉ ወቅት እየጠበቁ እንደ አዲስ ሊጋሩ ይችላሉ። በ7ኛው…

ሰኔ 30 እና በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የህልውና ስጋት

‹‹ሃምባሃምባ! – ሃገራችንን ለእኛው ተዉልን!›› ዋዜማ- አብርሃም (ስሙ የተቀየረ) በደቡብ አፍሪካ መዲና ጆሃንስበርግ እምብርት በሚገኘውና በአካባቢው ቋንቋ ‹‹Spaza Shop›› እየተባለ በሚጠራው የችርቻሮ መደብሩ ውስጥ ሆኖ ደንበኞቹን ያስተናግዳል። በየእለቱ በቻለው አቅም ገቢ…

የዋግኽምራ ወረዳዎች በትግራይ እና በአገው ሃይሎች ቁጥጥር ስር

ዋዜማ- በትግራይ ሃይሎች እና በአገው ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (አዴን) ቁጥጥር ስር ያሉት የዋግኽምራ ዞን ሁለት ወረዳዎች ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎች፤ ምግብ እና መድሃኒቶችን ጨምሮ መሰረታዊ የሚባሉ ቁሳቁሶች እንዳይገቡ በመደረጋቸው እንዲሁም የባንክ እና…