Category: Current Affairs

የባንክ ሰራተኞች በአነስተኛ ወለድ ያገኙት ብድር እንደ ገቢ ተቆጥሮ ግብር ክፈሉ ተባሉ

ዋዜማ- ባንኮች ለሰራተኞቻቸው ለመኪናና ለቤት መግዣ በዝቅተኛ ወለድ ሰባት በመቶ ብድር ሲያገኙ ቆይተዋል። ይህ ማትጊያ በርካቶች የባንክ ዘርፉን እንዲቀላቀሉና በስራቸውም ላይ ለረጅም ጊዜ እንዲቆዩ ረድቷል። ዋዜማ ባለፉት ቀናት ባሰባሰበችው መረጃ…

ጅቡቲ የደረሰው ስንዴ ያለ ተጨማሪ ታክስ ክፍያ ወደ ሀገር እንዲገባ መንግስት ፈቀደ

ዋዜማ- ከውጭ የሚገባ ስንዴ ተጨማሪ እሴት ታክስ መከፈል አለበት በሚል በጅቡቲ ወደብ ላይ ተይዘው የነበሩ ስንዴ የጫኑ ተሽከርካሪዎች ያለምንም ተጨማሪ እሴት ታክስ ክፍያ እንዲገቡ የገንዘብ ሚኒስትር ጥቅምት 6 ቀን 2016…

እናት ፓርቲ ተከፈለ?

ዋዜማ- የእናት ፓርቲ አመራሮች በድርጅቱ ውስጥ የተፈጠረውን ችግር ለመፍታት ምርጫ ቦርድ ጣልቃ እንዲገባና ህጋዊ እርምጃ እንዲወስድ መጠየቃቸውን ዋዜማ ተገንዝባለች። ዋዜማ የተመለከተችውን በእናት ፓርቲ የላዕላይ ምክር ቤትና የስራ አስፈፃሚ አባላት ተፈርሞ…

በትግራይ አብዛኞቹ የመንግስት ተቋማት ለምን የፌደራሉ ሰንደቅ አላማ አይታይም? ክልሉ መልስ አለው

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በትግራይ ክልል ባሉ አብዛኛው የክልሉ መንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በፍርድ ቤቶች፣ በባንኮች እና ሆቴሎች መሰቀል ካቆመ አራት አመት ሊሆነው ነው።  ለኹለት ዓመት የቆየው የሰሜን ኢትዮጵያ…

በትግራይ የተቋቋመው መንበረ ሰላማ በራያ አካባቢዎች መዋቅሩን እየተከለ ነው

ዋዜማ- የሰሜኑን ጦርነት ተከትሎ ከኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሲኖዶስ ተገንጥሎ የትግራይ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክህነት በሚል የተቋቋመው መንበረ ሰላማ በራያ አካባቢዎች መዋቅሩን እየተከለ መሆኑን ዋዜማ ተረድታለች።  ዋዜማ በአካባቢው ካሉ የእምነቱ ተከታዮች…

ደብረፂዩን ገብረሚካዔል ወደ አዲስ አበባ አቅንተዋል

“ጊዜያዊ አስተዳሩን የሾመው ጠቅላይ ሚንስትሩ ነው፣ ሕወሐት ማውረድ አይችልም “ ዋዜማ- የደብረፂዩን አንጃ የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ሊቀመንበርና ሌሎች ሹማምንትን ከሀላፊነታቸው የማንሳት ስልጣን እንደሌለውና በጉዳዩም ላይ እስከ ሰኞ ማምሻውን ድረስ ከፌደራሉ…

ትግራይ 14ሺ መምህራኖቼ ጠፍተውብኛል አለች

ዋዜማ- የትግራይ ክልል ከሰሜኑ ጦርነት በኋላ 14ሺ መምህራን ወደ ስራ እንዳልተመለሱ ዋዜማ ስምታለች።  በሰሜኑ ጦርነት ምክንያት፣ 14ሺ መምህራኖቼን በስራ ገበታቸው ላይ ላገኛቸው አልቻልኩም ሲል ለዋዜማ የነገራት፣ የትግራይ ክልል ትምህርት ቢሮ ነው። በሰሜኑ  ጦርነት የተነሳ፣ ክልሉ ከፍተኛ ጉዳቶችን ካስተናገደባቸው ተቋማት መካከል አንዱ የትምህርቱ…

በአዲስ አበባ ለተማሪዎች ምገባ 9 ብር የበጀት ጭማሪ ተደረገ

ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመንግሥት ትምህርት ቤቶች ለሚያካሂደው የተማሪዎች ምገባ ለአንድ ተማሪ በቀን 23 ብር የነበረውን የምግብ በጀት ዘንድሮ ወደ 32 ብር ከፍ ማድረጉን ዋዜማ ተረድታለች።  አስተዳደሩ የዋጋ ማሻሻያ…

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ (1942-2017 ዓ.ም.)

ፕሮፌሰር በየነ ጴጥሮስ ግማሽ ህይወታቸውን በፖለቲካ ትግል ያሳለፉ ናቸው። የበየነ የሰላማዊ ትግል መርህ ከበርካቶች ክብርን እንዳስገኘላቸው ሁሉ አብዝቶ “መለሳለሳቸውን” ያልወደዱላቸው ተቺዎች ነበሯቸው። በ1997 ዓ.ም. በነበረው የፖለቲካ ውጥረት ከፊት ረድፍ ተሰልፈው…

የመንግስት የጸጥታ ሀይሎች ከአምስት የደቡብ ጎንደር ወረዳዎች ለቀው ወጡ

ዋዜማ- በደቡብ ጎንደር ዞን በሚገኙ ከአምስት ወረዳዎች ከ2016 ዓ.ም ማብቂያ ጀምሮ የመንግሥት የጸጥታ ኃይሎች ለቀው መውጣታቸውን ዋዜማ ተረድታለች።  የፌደራል እና የክልሉ የጸጥታ ኃይሎች እስቴ መካነ ኢየሱስ፣ አንዳቤት፣ ሙጃ፣ ስማዳ እና…