የሕዝብ ትራንስፖርት ተሽከርካሪዎች ቀለም ሊቀየር ነው

ዋዜማ- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ የሕዝብ ትራንስፖርት ሰጪ ተሽከርካሪዎች እንደ አገልግሎታቸው ዓይነት “ወጥ ቀለም” እንዲይዙ እና አሽከርካሪዎችም የራሳቸው የስራ የደንብ ልብስ እንዲኖራቸው ለማድረግ እቅድ እንደተያዘ ዋዜማ ሠምታለች። የክልል ከተሞችም በሚወስኑት…

“መብራት ያላበራ እቀጣለሁ” የአዲስ አበባ አስተዳደር

ዋዜማ- በአዲስ አበባ ከተማ በመንገድ ዳር የሚገኙ የንግድ ወይም አገልግሎት ሰጪ ተቋማት ከምሽት 12 እስከ ንጋት 12 ድረስ “የውጭ” እና “የውስጥ መብራት” ካላበሩ እንዲሁም በምሽት ለአገልግሎት ክፍት መሆናቸውን የሚያሳይ በመብራት…

አዲስ ይፋ የሚደረገው የመኪና ሰሌዳ ምን ይዟል? የክልል ስም አይኖርም

ዋዜማ- ከዚህ ቀደም የክልልሎችን እና የከተማዎችን ስም ይዞ ይታተም የነበርውን ሰሌዳ የሚያስቀር አዲስ የተሽከርካሪ ሰሌዳ ተግባራዊ ሊደረግ ነው። አዲሱ ሰሌዳ የተሽከርካሪውን እና የአሽከርካሪውን(የባለንብረቱን) መረጃ የያዘ “ቺብስ” የተገጠመለት እንደሚሆን የትራንስፖርት እና…

በአዲስ አበባ “የሻዕቢያ ተልዕኮ አስፈፃሚ” ናቸው የተባሉ 224 ስዎች በቁጥጥር ስር ዋሉ

ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ቢሮ ባለፉት ሁለት ወራት ውስጥ ብቻ 224 “የሻዕቢያ መንግሥት ተልዕኮ አስፈጻሚዎች” ናቸው ያላቸውን ግለሰቦች በቁጥጥር ሥር ማዋሉን ዋዜማ ከፀጥታና ደህንነት ምንጮች ስምታለች። ቢሮው፣…

የማሞና የባንኮቹ የውጪ ምንዛሬ ውይይት

ዋዜማ- ንግድ ባንኮች ብሔራዊ ባንክ ከሚያወጣው ጨረታ የገዙትን የውጭ ምንዛሬ ለሌሎች ንግድ ባንኮች ከመሸጥ ሊታቀቡ እንደሚገባ ባንኩ አሳስቧል። ይህ የተባለው፣ ሰኞ’ለት የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምኅረቱ በገበያ-መሩ የምንዛሬ ተመን የእስካኹን…

በድረገፅ የሚቀርቡና ገቢ የሚያስገኙ ይዘቶች ግብር ሊከፍሉ ነው

ዋዜማ- ዩቲዩብ አልያም ቲክቶክን የመሳሰሉ መተግበሪያዎችን በመጠቀም የተለያዩ ይዘቶችን በማቅረብ ገንዘብ የሚያገኙ ግለሰቦችና ተቋማት አሉ። በእነዚህ መተግበሪያዎች ከይዘት ያለፈ የንግድ ልውውጥም ይደረጋል። የኢትዮጵያ መንግስት አዲስ ባዘጋጀው መመሪያ መሰረት፣ ፊልም ሙዚቃና…

ከኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ተበድረዋል? ለመበደርስ አቅደዋል? ወለድ ጨምሯል

ዋዜማ- ግዙፉ መንግስታዊው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተለያዩ ዘርፎች በሰጠው እና ወደፊት በሚሰጠው ብድር ላይ የወለድ ጭማሬ ማድረጉን ዋዜማ  ባንኩ ጭማሬውን ተግባራዊ ሊያደርግበት ካዘዋወረው ሰነድ መረዳት ችላለች። አዲሱ የባንኩ የወለድ ተመንም…