ሰኔ 30 እና በደቡብ አፍሪካ የሚገኙ ኢትዮጵያውያን የህልውና ስጋት
‹‹ሃምባሃምባ! – ሃገራችንን ለእኛው ተዉልን!›› ዋዜማ- አብርሃም (ስሙ የተቀየረ) በደቡብ አፍሪካ መዲና ጆሃንስበርግ እምብርት በሚገኘውና በአካባቢው ቋንቋ ‹‹Spaza Shop›› እየተባለ በሚጠራው የችርቻሮ መደብሩ ውስጥ ሆኖ ደንበኞቹን ያስተናግዳል። በየእለቱ በቻለው አቅም ገቢ…
‹‹ሃምባሃምባ! – ሃገራችንን ለእኛው ተዉልን!›› ዋዜማ- አብርሃም (ስሙ የተቀየረ) በደቡብ አፍሪካ መዲና ጆሃንስበርግ እምብርት በሚገኘውና በአካባቢው ቋንቋ ‹‹Spaza Shop›› እየተባለ በሚጠራው የችርቻሮ መደብሩ ውስጥ ሆኖ ደንበኞቹን ያስተናግዳል። በየእለቱ በቻለው አቅም ገቢ…
ዋዜማ- በትግራይ ሃይሎች እና በአገው ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (አዴን) ቁጥጥር ስር ያሉት የዋግኽምራ ዞን ሁለት ወረዳዎች ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎች፤ ምግብ እና መድሃኒቶችን ጨምሮ መሰረታዊ የሚባሉ ቁሳቁሶች እንዳይገቡ በመደረጋቸው እንዲሁም የባንክ እና…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት ብርን ከስውር የገንዘብ ዝውውር (ክሪፕቶ ከረንሲ) ጥቅም ላይ እንዳይውል እርምጃ መውሰድ መጀመሩን ዋዜማ ባለፉት ሳምንታት ባደረገችው ማጣራት ለመገንዘብ ችላላች። ባለፉት ሳምንታት በዋናነት ብሔራዊ ባንክ የሚመራው ይህ ብርን…
ዋዜማ- መንግስት ጥቅል ሀገራዊ ምርትን (Gross Domestic Product-GDP) የሚለካበትን ስሌት ለመቀየር ለመቀየር እየተዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል።መንግስት ከመስከረም ወር 2019 ዓ. ም ጀምሮ በሚተገብረው አዲስ ጥቅል ሀገራዊ ምርት (GDP)…
ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልል መሬት ቢሮ ለተለያዩ ሐይማኖታዊ፣ ማኅበራዊ እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ አገልግሎቶች የሚውሉና ሕጋዊ የባለቤትነት የይዞታ ማረጋገጫ ሠነድ ወይም ካርታ እና ፕላን ለሌላቸው የከተማ መሬቶች፣ የሕጋዊነት ማረጋገጫ ሠነድ ሊሰጥ መሆኑን ዋዜማ…
ዋዜማ – በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ እና ሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞኖች የሚኖሩ አርሶ አደሮች እና ሌሎችም የህብረተሰብ ክፍሎች በጸጥታ ቀውስ እና በአስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላ ስጋት (አፈሳ) ውስጥ እንደሚገኙ ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ…
ዋዜማ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከሁለት ሳምንታት በፊት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደን የስልጣን ጊዜ ለ 1 አመት ማራዘማቸውን ተከትሎ ፤ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)…
ዋዜማ- በትግራይ “ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል” የሚል ስጋት ያደረባቸው በርካታ ወጣቶች ወደ አዲስ አበባና ጎረቤት ሀገራት መሸሻቸውንና ይህን ሽሽት ለመቀልበስ በትግራይ የጉዞ እገዳ እየተደረገባቸው መሆኑን ለዋዜማ ተናግረዋል። በሕወሓት እና ፌደራል መንግሥት…
ዋዜማ- የተቀሠቀሰው ጦርነት በዓለም ዙሪያ የነዳጅ እና ጋዝ ቀውስ አስከትሏል። በቀጠናው የነዳጅ ላኪ የኾኑት ኳታር፣ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኩዌት፣ ኢራን እና ኢራቅ በተለይ ኢራን ሆርሙዝ ሠርጥን ከዘጋች ወዲህ፣…
ዋዜማ-የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (USAID) በስልጣን ላይ ባለው የአሜሪካ አስተዳደር ከተዘጋና አለማቀፍ ድጋፉን ካቋረጠ አንድ ዓመት ደፈነ። በአለም ከልማት ድርጅቱ ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኝ የነበረችው ኢትዮጵያ በአንድ…