Month: March 2022

በቦሌ አየር ማረፊያ ለአውሮፕላኖች የሚቀርበው ነዳጅ እጥረት አጋጥሟል፣ መንግስት አየር መንገዶች ሌላ ሀገር ነዳጅ እንዲቀዱ እያሳሰበ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የሃገሪቱ ክፍሎች እየታየ ያለው አጠቃላይ የነዳጅ እጥረት ወደ አዲስ አበባ ቦሌ ኢንተርናሽናል አየር ማረፊያ የሚመጡትን በረራዎችም እንዳያስተጓጉል የሰጋው መንግስት አንዳንድ እርምጃዎችን መውሰድ መጀመሩን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ተረድታለች። …

የጦርነቱ ሒሳብ ሲወራረድ

ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜኑ ጦርነት ከደረሰው ሰብዓዊ ቀውስ ባሻገር በኢኮኖሚውና በመሰረተ ልማት ተቋማት ላይ ያሰከተለው ውድመት እጅግ ከፍተኛ ነው።  ከነዚህ ጉዳቶች ለማገገምና ወደነበሩበት ለመመለስ በርካታ ዓመታትን ይፈጃል። ዋዜማ ራዲዮ በተመረጡ የመንግስት…

ልማት ባንክ አዲስ ያዘጋጀውን የመዋቅር ማሻሻያ መተግበር አልቻለም

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በዓመቱ መጀመሪያ እተገብረዋለሁ ያለውን ተግባራዊ ማድረግ አልቻለም፣ በዚህም ሳቢያ የባንኩ ሰራተኛች ቅሬታ ማሰማት መጀመራቸውን ዋዜማ ሰምታለች። ባንኩ ተግባራዊ ሊያደርግ ያስጠናው አዲስ መዋቅር ከዚህ ቀደም በነበረው…

ከበርካታ ዓመታት ኪሳራና ብልሹ አሰራር አገግሞ የነበረው ልማት ባንክ አዲስ ፈተና ገጥሞታል

በስድስት ወራት ውስጥ ያገኘው ትርፍ የእቅዱን 3.4 በመቶ ሲሆን ተጨማሪ 100 ሚሊየን ብርም የተበላሸ ብድር ውስጥ ገብቷል ዋዜማ ራዲዮ- ከበርካታ ዓመታት ብልሹ አሰራርና የኪሳራ ጉዞ ተላቆ  ባለፈው አመት ከፍተኛ የተባለውን…

የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ አዲስ የ15 ምክትል ፕሬዝዳንቶች ምደባ አካሄደ

የባንኩ ምክትል ፕሬዝዳንቶች ቁጥር እንዲቀንስ ተደርጓል የባንኩ ትልልቅ ደንበኞች የሚስተናገዱበት አዲስ ክፍል ተቋቁሟል ዋዜማ ራዲዮ- ከ2010 አ.ም ጀምሮ በተለያዩ የማሻሻያ ትግበራዎች ውስጥ ያለፈው ግዙፉ መንግስታዊ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ 15 ምክትል…

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ የወጣባቸው የእስር ማዘዣ እንዲነሳላቸው ጠየቁ

ዋዜማ ራዲዮ- በትናንትናው ዕለት በፖሊስ ታስረው ችሎት እንዲቀርቡ የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሦስተኛ የጸረ-ሙስና ጉዳዮች ችሎት ትዕዛዝ ያወጣባቸው በሙስና ክስ ላይ በመከላከያ ምስክርነት የተቆጠሩት የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር ኃይለ ማርያም ደሳለኝ፣…

ጠቅላይ ሚንስትሩ የሀገሪቱ የባንክና የፋይናንስ ዘርፍ ህጎች እንዲሻሻሉ መመሪያ ሰጡ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያን የባንክ እና ፋይናንስ ዘርፍን የሚያስተዳድሩ ህጎች ተመልሰው ታይተው እንዲከለሱ እና ማሻሻያ እንዲደረግባቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ መመሪያ መሰጠቱን ዋዜማ ሬዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች።  መመሪያው ከተሰጠ…

ፓርቲዎች ጠቅላላ ጉባዔ እንዲያካሂዱ የተቀመጠው ቀነገደብ 3 ቀናት ቀርተውታል፣ እስካሁን 4 ፓርቲዎች ብቻ ጉባዔ አካሂደዋል

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፓርቲዎች ጠቅላላ ጉባኤ እንዲያከናውኑ ያስቀመጠው ቀነ ገደብ ሊጠናቀቅ ዛሬን ጨምሮ ሶስት ቀን ቀርቶታል። ይሁንና ዋዜማ ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ እንደሰማችው እስካሁን ጠቅላላ ጉባኤአቸውን ያካሄዱት…

ምንጩ ያልታወቀ ሀብት በደበቁ 23 የመንግሥት ባለሥልጣናት ላይ ምርመራ እየተደረገ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ምንጩ ያልታወቀ ሀብት በደበቁ 23 የመንግሥት ባለሥልጣናት ላይ በፍትሕ ሚንስቴር የጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ ዘርፍ የወንጀል መርመራ መጀመሩን ዋዜማ ከሚንስቴር መስሪያ ቤቱ ምንጮቿ ሰምታለች፡፡ ጠቅላይ ዓቃቤ ሕግ በባለሥልጣናቱ ላይ…

ብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ  ኮሚቴ አባልነት ውክልናን በህዝብና በአባላት ብዛት ይወስናል

ዋዜማ ራዲዮ- ብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ  ኮሚቴ አባልነት ውክልናን በህዝብ ብዛትና በአባላት ብዛት የሚያደርገውን መተዳደሪያ ደንቡን አጽድቋል ።  ፓርቲው እያካሄደ በሚገኘው የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤው የመተዳደሪያ ደንቡንና ፕሮግራሙን እንዳጸደቀ የፓርቲው…