Category: PODCASTS

የኢህአፓ ሃምሳ ዓመታት ፣ የፅሞና ጊዜ ከክፍሉ ታደሰ ጋር

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሕዝቦች አብዮታዊ  ፓርቲ (ኢህአፓ)ከተመሰረተ ግማሽ ምዕተ ዓመት አስቆጠረ። ፓርቲው በዛሬይቱ ኢትዮጵያ የፖለቲካ ቅርፅ ላይ ጉልህ አሻራ ያለው ድርጅት ነው። ፓርቲው ዛሬም አዳዲስ ወጣቶችን አደራጅቶ የፖለቲካ አላማውን ለማስፈፀም እየሞከረ…