መንግሥት የግንባታ ፕሮጀክቶች ላይ የዋጋ ማስተካከያ እንዲደረግ ፈቀደ
እስከ 30 በመቶ የሚደርስ የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ በተከሰተው የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ መናር ምክንያት የተጓተቱ የመንግሥት የግንባታ ፕሮጀክቶችን ቀድሞ በተያዘላቸው የዋጋ ተመን ማጠናቀቅ የማይቻል በመሆኑ በመንግስት ወጪ የሚካሄዱ…
እስከ 30 በመቶ የሚደርስ የዋጋ ማስተካከያ ተደርጓል ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ በተከሰተው የግንባታ ግብዓቶች ዋጋ መናር ምክንያት የተጓተቱ የመንግሥት የግንባታ ፕሮጀክቶችን ቀድሞ በተያዘላቸው የዋጋ ተመን ማጠናቀቅ የማይቻል በመሆኑ በመንግስት ወጪ የሚካሄዱ…
ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ የምትልከው ጫት ከወራት በፊት በእጥፍ እንዲጨምር ተደርጎ ነበር። አሁን ዋጋው ቀድሞ ወደ ነበረበት እንዲመለስ ትዕዛዝ መተላለፉን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከሁለት ቀናት…
ዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ( ሰኞ) ኢትዮጵያ የዕዳ መክፈያ ሽግሽግ እንዲደረግላት ያቀረበችው ጥያቄ ላይ የአበዳሪዎች ኮሚቴ ውሳኔ ያሳልፋል። ይህ ውሳኔ በቀጣይ ወራት ሀገሪቱ ለሚኖራት የኢኮኖሚ ቁመና እጅግ ወሳኝ መሆኑን ባለሙያዎች ያስረዳሉ። መንግስት…
ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ባንክ መቋቋምን ተከትሎ ከ1987 ዓ.ም ወዲህ የባንኩ ዘርፍ ሶስተኛውን ማዕበል እያስተናገደ ነው። የመጀመሪያው የ1987ቱን ህገ መንግስት ተከትሎ የግል ባንኮች መጀመርና መስፋፋት በዘርፉ አዳዲስ የውድድር መንፈስ ይዞ ብቅ…
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት የነዳጅ ድጎማን አስመልክቶ እከተለዋለሁ ያለውን አዲስ እርምጃ በሀምሌ ወር የሚጀምር ሲሆን ዋዜማ ራዲዮ ከሁነኛ ምንጮቿ እንደሰማችው የነዳጅ ድጎማ የማይመለከታቸው ተሽከርካሪዎች ከሀምሌ ወር ጀምሮ በተለያየ ደረጃ የነዳጅ ድጎማው…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የኢትዮጵያ ባንኮች በየወሩ መጨረሻ ከአስቀማጮች እየሰበሰቡ ለመጠባበቂያነት ብሄራዊ ባንክ ከሚያስቀምጡት ገንዘብ የተወሰነውን ቀንሰው ብድርን ማቅረብ እንዲችሉ ፈቀደ። አዲሱ አሰራር ከሰኔ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ…
ዋዜማ ራዲዮ-የፌደራል መንግስት ለ2015 ዓ.ም ለክልሎች ካቀረበው አጠቃላይ የበጀት ድልድል ውስጥ ለትግራይ ክልል 12 ቢሊዮን ብር መድቧል፡፡ ለ2015 በጀት አመት ከቀረበው አጠቃላይ 786 ቢሊዮን ብር ረቂቅ በጀት ውስጥ ለኦሮሚያ ክልል…
ዋዜማ ራዲዮ- በሶማሌ ክልል በሚገኘው ቶጎጫሎ ከተማ የሚገኙ የባንክ ቅርንጫፎች የብድርና የውጭ ምንዛሬ አገልግሎት እንዳይሰጡ ብሔራዊ ባንክ አግዷል። ወሳኔው የተላለፈው ብሔራዊ ባንኩ በከተማው የሚገኙ ቅርንጫፎች እንቅሰቃሴ ላይ ባደረገው ጥናት መሰረት…
ዋዜማ ራዲዮ- የግል ንግድ ባንኮች ለምርት አስመጭ ደንበኞቻቸው የውጭ ምንዛሬን ለመፍቀድ በአንድ የአሜሪካ ዶላር እስከ 30 ብር ኮሚሽን እያስከፈሉ መሆኑን ዋዜማ ሬዲዮ ያሰባሰበችው መረጃ ያሳያል። ያነጋገርናቸው አስመጭዎች እንደነገሩን በተለያዩ የግል…
ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ በ100 ቢሊየን ብር የተቋቋመው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በቅርቡ ይቋቋማል ተብሎ የሚጠበቀው የኢትዮጵያ የሰነድ መዋእለ ነዋይ ገበያ (Ethiopian securities exchange) ውስጥ ዋነኛ መዋዕለ ነዋይ አድራጊ እና በገበያው ባለቤትነት…