ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገሪቱ አካባቢዎች ተስፋፍቷል፣ በሊትር እስከ 500 መቶ ብር እየተሸጠ ነው
ዋዜማ- በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግርና የትራንስፖርት አቅርቦት መስተጓጎል ወትሮም የበረታ እጥረት የሚታይበት ነዳጅ አሁን በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የበለጠ ተባብሷል። ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገራችን ከተሞች እየተዘወተረ ነው። ዋዜማ…
ዋዜማ- በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግርና የትራንስፖርት አቅርቦት መስተጓጎል ወትሮም የበረታ እጥረት የሚታይበት ነዳጅ አሁን በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የበለጠ ተባብሷል። ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገራችን ከተሞች እየተዘወተረ ነው። ዋዜማ…
ዋዜማ- በሕወሓት ሃይሎች፣ በኤርትራና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ስጋት በስፋት በዓለማቀፍ መገናኛ ብዙሀንና በመረጃ ትንተና ተቋማት እየተነገረ ነው። እየተነገረ ካለው ውጪ የጦርነት ዝግጅት እየተደረገባቸው ነው በሚል በሚጠቀሱ…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ምርጫ ቦርድ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ፖለቲካ ፓርቲዎችና እጩዎቻቸው፣ እንዲሁም የግል እጩዎች የሚመሩበትን የምርጫ ስነምግባር ደንብ አውጥቷል፡፡ ፖለቲካ ፓርቲዎች አስገዳጅነት ያለውን የቦርዱን የምርጫ ስነ ምግባር ደንብ ፈርመው የተቀበሉ ሲሆን፣…