Tag: Ethiopia Economy

ኢትዮጵያ የአይ ኤም ኤፍን ድጋፍ ለማግኘት የምንዛሬ ተመኗ በገበያ እንዲወሰን ለማድረግ ተስማምታለች

የውጭ ምንዛሬ ጥቁር ገበያ ህጋዊ የሚሆንበት መንገድ ታስቧል ሀገሪቱ ከአይ ኤም ኤም ለሶስት አመታት ሊሰጣት የተዘጋጀው ገንዘብ ከዚህ ቀደም ለሶስት አመት ከነበራት ኮታ የ700 መቶ በመቶ ብልጫ አለው። ዋዜማ ራዲዮ-…

መንግስት ባገለገሉ ተሽከርካሪዎች ላይ ስለተጣለው ተጨማሪ ቀረጥ ማብራሪያ ሰጠ

ከመመሪያው በፊት የተገዙና በግዥ ሂደት ላይ የነበሩትን አይመለከትም ብሏል። ዋዜማ ራዲዮ- ያገለገሉ ተሽከርካሪዎች ሀገር ውስጥ ሲገቡ እንዲቀር የተደረገው 30 በመቶ የእርጅና ግብር ቅነሳ መመርያው ከመውጣቱ በፊት ሀገር ውስጥ እንዲገቡ ትእዛዝ…

መንግስት ላገለገሉ ተሽከርካሪዎች ያደርግ የነበረውን የግብር ቅናሽ አቆመ

ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ያገለጉሉ መኪናዎች ከውጭ ሲገቡ ያደርግ የነበረውን የቀረጥ ስሌት ቅናሽ ከትላንት ጀምሮ አቆመ። መንግስት ከዚህ ቀደም ያገለገሉ ተሽከርካሪዎችን ወደ ሀገር ውስጥ እንዳይገቡ ላለማበረታታት እንደሚሰራ በተደጋጋሚ ሲገልጽ ቆይቷል።ከትላንት ጀምሮ…

በጠቅላይ ሚንስትሩ ትዕዛዝ በልማት ባንክ የብድር ቀውስ ላይ ጥናት እየተደረገ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በከፍተኛ ደረጃ የተበላሸ ብድር ቀውስ ውስጥ ያለው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካለበት ችግር እንዲወጣ ያስችለዋል የተባለ ጥናት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትና በብሄራዊ ባንክ ትእዛዝ እየተካሄደ ነው። ጥናቱ የሚራውም በቅርቡ…

ትውልደ ኢትዮጵያውያን በባንክና ኢንሹራንስ ዘርፍ እንዲሰማሩ ሊፈቀድ ነው

በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ጉልህ የተባለ አዲስ የፖሊሲ ማሻሻያ ከሰሞኑ ይደረጋል። ቀድሞ በባንክና ኢንሹራንስ ዘርፍ እንዳይሳተፉ ተከልክለው የነበሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን አሁን በዘርፉ እንዲሳተፉ የሚያስችል የህግ ማሻሻያ እየተደረገ ነው።  ዋዜማ ራዲዮ ለጉዳዩ…

ቤትን በተሸከርካሪ መለዋወጥ በአዲስ አበባ አዲስ የንግድ ፋሽን እየሆነ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ከቅርብ ግዜ ወዲህ በአዲስ አበባ የመኖሪያ ቤት ሽያጭ መቀዛቀዙን ተከትሎ አዳዲስ ስልቶች እየታዩ መምጣታቸውን ታዝበናል፡፡ በተለይም የመኖሪያ ቤትን በተሸከርካሪ እንቀይራለን የሚሉ የሽያጭ አማራጮችም በስፋት እየተስዋሉ መምጣታቸውን ዋዜማ ተመልክታለች…

“አለ በጅምላ” እንደምን ወደ ውድቀት ሊያመራ ቻለ?

ዋዜማ ራዲዮ- ከአራት አመት በፊት መንግስት ሸቀጥ በተመጣጣኝ ዋጋ ለህብረተሰቡ ለማቅረብ ያቋቋመው “አለ በጅምላ”  የተባለ የንግድ ተቋም ራሱ በዕዳ ተዘፍቆ በቀውስ ላይ ይገኛል። 36 መደብሮችን ለመክፈት አቅዶ እስካሁን መክፈት የቻለው…

አዲስ የቴሌኮም አዋጅ ሊወጣ ነው

ዋዜማ ራዲዮ-መንግስት የተመረጡ የመንግስት ይዞታ ስር የነበሩ ድርጅቶችን በከፊል ለውጪ ኩባንያዎች ለመሸጥ መወሰኑን ከወራት በፊት አስታውቆ ነበር። ይህን ሂደት ለማቀላጠፍ የተሻሻለ የቴሌኮም አገልግሎት አዋጅ አስፈልጓል። አዲሱ አዋጅ የቴሌኮም ተቆጣጣሪ ኤጀንሲ…

ብሄራዊ ባንክ አዲስ የብድር መመሪያ አወጣ፣ ለሁሉም የንግድ ባንኮች ተልኳል

ዋዜማ ራዲዮ- ብሄራዊ ባንክ ንግድ ባንኮች  የብድራቸው 20 በመቶ የረጅም ጊዜ ብድር እንዲሆን የሚያዝና ለተበዳሪዎች እፎይታን የሚሰጥ አዲስ መመሪያ አወጣ። ዋዜማ ዝግጅት ክፍል የደረሰው አዲሱ መመሪያ የግል ንግድ ባንኮች ባበደሩ…