ሕወሃት በግለሰቦች እጅ ያለ ገንዘብ ወደ ባንክ አንዲገባ አዘዘ
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራዩ ሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ሕወሃት) የሚመራው የትግራይ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል የተፈጠረውን ሰብዓዊ ቀውስ ለመቋቋም እንዲረዳው፣ በክልሉ ከባንክ ውጭ የሚንቀሳቀስ በቢሊዮኖች የሚገመት ገንዘብ ወደ ወደ አንድ ቋት…
ዋዜማ ራዲዮ- የትግራዩ ሕዝባዊ ወያነ ሃርነት ትግራይ (ሕወሃት) የሚመራው የትግራይ ክልል መንግሥት በትግራይ ክልል የተፈጠረውን ሰብዓዊ ቀውስ ለመቋቋም እንዲረዳው፣ በክልሉ ከባንክ ውጭ የሚንቀሳቀስ በቢሊዮኖች የሚገመት ገንዘብ ወደ ወደ አንድ ቋት…
ዋዜማ ራዲዮ- ብልጽግና ፓርቲ የስራ አስፈጻሚና የማዕከላዊ ኮሚቴ አባልነት ውክልናን በህዝብ ብዛትና በአባላት ብዛት የሚያደርገውን መተዳደሪያ ደንቡን አጽድቋል ። ፓርቲው እያካሄደ በሚገኘው የመጀመሪያ ጠቅላላ ጉባኤው የመተዳደሪያ ደንቡንና ፕሮግራሙን እንዳጸደቀ የፓርቲው…
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ኢትዮጵያው ጦርነት የትግራይ ህዝብ በህወሓት ቡድን አቋም ምክንያት ከፍተኛ ዋጋ እየከፈለ መሆኑን ከግንዛቤ በማስገባት ብልጽግና ፓርቲ በማንኛውም የሰላም አማራጭ ሁኔታውን ለመቋጨት እንደሚሰራ አስታወቀ። የፓርቲው የህዝብና…
ዋዜማ ራዲዮ – ባለፉት ሶስት አመታት በመላ አገሪቱ በተከሰቱ የብሔርና የእምነት ተኮር ግጭቶች ጋር በተያያዘ ከ10ሺህ በላይ ሰዎች ክስ እንደተመሰረተባቸው ግን ደግሞ የፍትሕ ሂደቱ የተሳካ እንዳይሆን የፖለቲካ መዋቅሩ እክል መፍጠሩን…
ዋዜማ ራዲዮ- በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ሂሳብ ከፍተው ከጦርነቱ በኋላ ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች አሁን እገዳው እንደተንሳላቸውና ሂሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ መፈቀዱን ዋዜማ ራዲዮ ስምታለች። አንድ ዓመት ሊሆነው የተቃረበው ጦርነት…
ዋዜማ ራዲዮ- ከቀናት በፊት በመንግስት ድጋፍ ከትግራይ ክልል በየብስ ትራንስፖርት ተጓጉዘው አዲስ አበባ የደረሱት የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር መካከለኛና ከፍተኛ አመራሮች ቀጣይ ዕጣ ፈንታቸውን ለመወሰን ከፌደራሉ መንግስት ምላሽ እየተጠባበቁ ነው።…
ዋዜማ ራዲዮ- የሕወሓት ስራ አስፈፃሚና የቀድሞው የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባዔ ወ/ሮ ኬሪያ ኢብራሂም በሌሎች የሕወሓት መሪዎች ላይ ምስክር ለመሆን “ተስማምተው” ከተከሳሽነት ቢሰናበቱም አሁን በድጋሚ ሃሳባቸውን ቀይረው ምስክር እንደማይሆኑ ተናግረዋል።…
Wazema Radio: The declaration of what was described as ‘law enforcement operation” in Tigray on November 4, 2020 was a shock to the markets. Not that it was unexpected, but…
ዋዜማ ራዲዮ- አሁን በምርጫ ቦርድ ተዘርዞ ህልውናው እንዲከስም የተደረገው ቀድሞ የትግራይ ክልልን ሲያስተዳድር የነበረው ህዝባዊ ወያኔ ሀርነት ትግራይ (ህወሀት) እና በማዕከላዊው መንግስት መካከል ጦርነት የተቀሰቀሰ ዕለት ጥቅምት 24 ቀን 2013…
ዋዜማ ራዲዮ- ጥቅምት 24 ቀን 2013 ምሽት 4:30 ላይ ሁለት አውሮፕላኖች 1.3 ቢሊየን አዲሱን የብር ኖት ጭነው መቀሌ አሉላ አባነጋ አየር ማረፊያ ደረሱ። በተመሳሳይ ወቅት በሕወሐት ታጣቂዎችና በመከላከያ ሰራዊት መካከል…