የአያት ገበሬዎች ከባለሀብቶች ጋር ተፋጠዋል
ዋዜማ ራዲዮ- በአያት ፀበል ኮንዶሚንየም አቅራቢያ የሚገኘውን ሰፊ ገላጣ መሬት የአዲስ አበባ መስተዳደር በሊዝ ለባለሀብቶች ካስተላለፈ በኋላ ላለፉት አስራ ሁለት ወራት ባለሀብቶች ቦታውን መረከብ አልቻሉም፡፡ ምክንያቱ ደግሞ መሬቱን ለዓመታት ሲያርሱ…
ዋዜማ ራዲዮ- በአያት ፀበል ኮንዶሚንየም አቅራቢያ የሚገኘውን ሰፊ ገላጣ መሬት የአዲስ አበባ መስተዳደር በሊዝ ለባለሀብቶች ካስተላለፈ በኋላ ላለፉት አስራ ሁለት ወራት ባለሀብቶች ቦታውን መረከብ አልቻሉም፡፡ ምክንያቱ ደግሞ መሬቱን ለዓመታት ሲያርሱ…
የብሄር ማንነት ጥያቄ በኢትዮዽያ ፖለቲካ ውስጥ ዋና መገለጫ ከሆነ ሰነባብቷል። ታዲያ የብሄር ጥያቄን መቀልበስ ይቻላልን? አንዳንድ በማንነት ፖለቲካ ረድፍ የተሰለፉ አስተያየት ሰጪዎች- የሰሜኑ የባህልና የፖለቲካ የበላይነት በሰፈነበት ስርዓት ውስጥ –…
የቀድሞው የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ዶክተር ነጋሶ ጊዳዳ የጻፉት “የኦሮሞ ህዝብ ታሪክ” የተሰኘው መጽሐፍ ሰኞ ሚያዝያ 17 ገበያ ላይ እንደሚውል ይጠበቃል፡፡ መጽሐፉ ዶክተር ነጋሶ ለዶክትሬት ማሟያ ባደረጉት ምርምር ላይ የተመሰረተ ሲሆን በምዕራብ…
በኦሮሚያ የተቀሰቀሰው ህዝባዊ ተቃውሞ አራት ወራትን አስቆጥሯል። ይሁንና እስካሁን የዚህ ተቃውሞ “መሪ ነኝ” የሚል ወደ አደባባይ አልወጣም። ከኦሮሞ አክቲቪስቶች እየተነገረ እንዳለው ደግሞ ተቃውሞው “መሪ አለው- ግን ራሱን ይፋ ማውጣት አይፈልግም”…
(ዋዜማ ራዲዮ) በሀገሪቱ ያለው ጭቆና ገፈት ቀማሽ የሆነው ሁሉም ኢትዮዽያዊ ሆኖ ሳለ ስለምን ሁሉም በጋራ ተቃውሞውን ማሰማት ተሳነው? የሚለው ጥያቄ የሚያናድድም የሚያስፈራም ድባብ አለው። በተለይ የኦሮሞ ህዝብ ደም እየከፈለ ባለበት…
በኦሮሚያ የተከሰተውን ህዝባዊ አመፅ ተከትሎ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በአዲስ አበባ ከተማ ላይ ይገቡኛል የሚላቸውን ጥቅሞች የሚያጠና ግብረሀይል አቋቁሟል። ህገመንግስቱ ዕውቅና የሚሰጠው በብሔር ለተደራጁት ክልሎች ከመሆኑ ጋር ተያይዞ ለመሆኑ አዲስ አበባ…
ህገ መንግስቱ የኦሮሞን ጥያቄ ለመመለስ የሚያስችል ቁመና የለውም በሀገሪቱ መሰረታዊ የፖለቲካ ለውጥ ካልመጣ የኦሮሚያ ልዩ መብት በአዲስ አበባ ብቻውን የኦሮሞን መሰረታዊ ጥያቄ አይመልስም ፣ ስለዚህም ትኩረት መደረግ ያለበት የስርዓት ለውጥ…
አዲስ አበባ የኦሮሚያ ተፈጥሯዊ ይዞታ ስትሆን ፌደራል መንግስቱ ደግሞ እንግዳ ነው። የአስተናጋጇን የኦሮሚያን ባህል ቋንቋ አክብሮ መኖር ይጠበቅበታል። የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ራሳቸውን በብሄር ለመግለፅ የሚቸገሩ ስለሆነ ከተማይቱ የነሱን የመኖር መብት…
(ዋዜማ ራዲዮ) የአዲስ አበባ የተቀናጀ የጋራ ልማት ዕቅድን በመቃወም በኦሮሚያ ክልል ህዝባዊ አመፅ ከተቀሰቀሰ ወዲህ የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እርስ በርስ የሚጣረሱ አቋሞችን ሲያንፀባርቁ ቆይተዋል፡፡ አመፁም ተባብሶ በመቀጠሉ…
የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት በአዲስ አበባ ስለሚገቡት ጥቅሞች የሚያጠና ግብረ ሀይል እንደሚያቋቁም ገልጿል። ይህ እርምጃ በኦሮሚያ ተቃውሞ ባየለበት ጊዜ መምጣቱ ተቃውሞውን ለመብረድ እንደ ስትራቴጂ ተወስዶ ይሆናል የሚሉም አሉ። ኦሮሚያ ከአዲስ አበባ…