Tag: Human Rights

የስደተኛ ጋዜጠኞችና የስብዓዊ መብት ተቆርቋሪዎች ሌላው ፈተና በምስራቅ አፍሪቃ

ዋዜማ ራዲዮ- ትኩረቱን በምስራቃዊ አፍሪካ ላይ የሚያደርገው “ዲፌንድ ዲፌንደርስ” ለስደት ስለተዳረጉ የአካባቢው ሃገራት የመብት ተሟጋቾች ያካሄደውን ጥናት ከሰሞኑ ይፋ አድርጓል፡፡ መቀመጫውን በካምፓላ ዑጋንዳ ያደረገው “ዲፌንድ ዲፌንደርስ” (ኢስት ኤንድ ሆርን አፍ…

ኢህአዴግ በህዝብ ሚዛን

የኢህአዴግ የሩብ ምዕተ ዓመት አገዛዝ በሰብዓዊና ዴሞክራሲያዊ መብቶች ረገድ ለኢትዮጵያውያን ምን አተረፈላቸው? ብሎ መጠየቅ አግባብ ነው። በቅርቡ የተደረገ የህዝብ የአስተያየት ስብስብ(Poll) ገዥው ፓርቲ ስለራሱ ከሚያስበውና ደጋፊዎቹም ከሚስብኩት ርቆ ይገኛል። እስቲ…

ዮናታን ተስፋዬ በ”ፌስ ቡክ” ጽሁፎቹ ምክንያት በሽብርተኝነት ተከሰሰ

የቀድሞው የሰማያዊ ፓርቲ የህዝብ ግንኙነት ኃላፊ ዮናታን ተስፋዬ በተለያዩ የኦሮሚያ አካባቢዎች የተቀሰቀሰውን ተቃውሞ አስመልክቶ በጻፋቸው የ”ፌስ ቡክ” ጽሁፎች ምክንያት በሽብርተኝነት ወንጀል ተከሰሰ፡፡ ላለፉት አራት ወራት በማዕከላዊ በእስር የቆየው ዮናታን ክስ…

የቀድሞ የጋምቤላ ክልል ፕሬዝዳንት ዘጠኝ አመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው

(ዋዜማ)- ከሶሰት ሳምንት በፊት በአገር መገንጠል ወንጀል ጥፋተኛ የተባሉት የቀድሞ የጋምቤላ ክልል ፕሬዝዳንት ኦኬሎ አኳይ ዛሬ ዘጠኝ ዓመት ፅኑ እስራት ተፈረደባቸው፡፡ በደቡብ ሱዳን በነበሩበት ወቅት ከሁለት ዓመት በፊት ተይዘው ለኢትዮጵያ…

ሰልፍ ብርቅ ነው እንዴ?

ዛሬ ዛሬ መሰለፍ ቀርቶ ሰልፍ ለማዘጋጀት መጠየቅ በወንጀለኝነት የሚያስፈርጅ ሊሆን ይችላል። ይህን ህገ መንግስቱ የሰጠንንና አለም አቀፍ ጥበቃ ያለውን ሀሳብን በነፃነት የመግለፅና የመሰብሰብ መብት እንዴት ልንነጠቅ በቃን? ብሎ መጠየቅ ተገቢ…

Wazema Alerts- ከ647ቀናት በኋላ በፍርድ ቤት ነፃ ተብለው የተፈቱት ዮናታን ወልዴና ባህሩ ደጉ ከእስር ቤት ከወጡ ከሰዓታት በኋላ በድጋሚ ታሰሩ

ከስድስት መቶ ቀናት በኋላ በፍርድ ቤት ነፃ ተብለው የተፈቱት ዮናታን ወልዴና ባህሩ ደጉ ከእስር ቤት ከወጡ ከሰዓታት በኋላ በድጋሚ ታሰሩ። ሁለቱ ወጣቶች በነ ዘላለም ወርቅ አገኘሁ የክስ መዝገብ የኢንተርኔት ደህንነት…

የነ አንዳርጋቸው ፅጌ ሌላው ፈተና

(ዋዜማ)-የኢትዮዽያ መንግስት የውጪ ሀገር ዜግነት ያላቸውን ስዎች በተለያዩ ምክንያቶች በቁጥጥር ስር በማዋል ታሳሪዎቹ የሚገባቸውን የኮንሱላር አገልግሎት እንዳያገኙ ሲከለክል ይታያል። አንዳርጋቸው ፅጌን ጨምሮ ሌሎች ታሳሪዎችን ለመደበቅና ዜግነት ከሰጣቸው ሀገር የሚቀርቡለትን ጥያቄዎች…

የኢትዮዽያ የሰብዓዊ መብት አያያዝ በአሜሪካ ዓይን

የኢትዮዽያ ባለስልጣናት በሪፖርቱ ላይ ከአሜሪካ ጋር ውይይት አድርገዋል የኦሮሚያው የመብት ጥሰት በቂ ሽፋን አላገኘም የሚል ቅሬታ ቀርቦበታል በኤርትራ የከፋ ደረጃ የደረሰ የሰብዓዊ መብት ጥሰት ይፈፀማል የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት…

ዋዜማ ጠብታ- ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በአንድ ሆቴል ጓሮ

በዝዋይ እስር ቤት የታጎረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ 37ኛ ዓመቱን ደፍኗል፡፡ ልደቱን አስመልክተው ወዳጆቹ፣ ቤተሰቦቹና አድናቂዎቹ የልደት ቀኑን በማስመልከት መለስተኛ ዝግጅት ለማሰናዳት ላይ ታች ሲሉ ቢከርሙም አልተሳካላቸውም፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ብዙዎቹ…