Month: September 2016

በአዲስ አበባ “አቧሬ” አካባቢ ሁለት ሺህ ሕጋዊ ቤቶች ይፈርሳሉ

ዋዜማ ራዲዮ- በየካ ክፍለ ከተማ ሚስስ ሳንፎርድ ትምህርት ቤት አካባቢ የሚገኙ ሁለት ሺሕ የሚጠጉ ቤቶች በቅርብ ወራት ዉስጥ የመፍረስ አደጋ ተጋርጦባቸዋል፡፡ ከነዚህ ዉስጥ ከፍተኛውን ቁጥር የሚይዙት ሰፋፊ የግለሰብ ይዞታዎች ሲሆኑ…

[በነገራችን ላይ] የዐማራ ብሄረተኝነት ማገንገን፣ የኦሮሞ አመፅ አዲስ ልኬት፣ የተጋሩ ግርታና ዝምታ፣ የገዥው ፓርቲ ባዶ ተስፋ

ዋዜማ ራዲዮ- የዐማራ ብሄረተኝነት ለጋ የፖለቲካ ትርክት ሆኖ የኢትዮጵያን የፖለቲካ መድረክ ተቀላቅሏል። በእርግጥ እንዳሁኑ ሰፊ ህዝብ የተሳተፈባቸው ባይሆኑም ባለፉት ሀያ አምስት አመታት የዐማራ ብሄረተኝነት አጀንዳን ያነሱ ነበሩ። በሌሎች እንደጠላት የሚፈረጀው…

የደመራ በዓል ከፍ ባለ የጸጥታ ቁጥጥር ተከብሮ ይውላል

በርካታ ቁጥር ያላቸው ሲቪል ፖሊሶች ተሰማርተዋል፡፡ የወጣት ሊግ አባላት ማንኛውንም የተለየ እንቅስቃሴን እንዲጠቁሙ የተነገራቸው ከአንድ ሳምንት በፊት ነው፡፡ ዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ ከማለዳው ጀምሮ ቁጥራቸው ከ150 እስከ 200 የሚሆኑ የማዘጋጃ ቤት…

የሰማያዊ ፓርቲ ጠቅላላ ጉባዔ እንዳይካሄድ በምርጫ ቦርድ ታገደ

ዋዜማ ራዲዮ- ለዛሬ (ቅዳሜ) የተጠራው የሰማያዊ ፓርቲ ጉባኤ በብሔራዊ ምርጫ ቦርድ መታገዱ ተገለፀ። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ፅ/ቤት ምክትል ሀላፊ አቶ ወንድሙ ጎላ ጠቅላላ ጉባኤው እንዳይደረግ መከልከላቸውን ምክንያት እድርገው የገለፁት…

አቶ በረከት ስምኦን ለዓመታት የኖሩበትን ቤት አስረከቡ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢህአዴግ “ራስ” እንደሆኑ የሚታሰቡት ነባር ታጋይና አመራር አቶ በረከት ስምኦን ለአመታት ይኖሩበት የነበረው ቤት ከሰሞኑ ለህጋዊ ባለቤቱ እንዲመልሱ ሆነዋል፡፡ የቤቱ ባለቤት የዛሬ 16 ዓመት ገደማ ቤቱ አላግባብ የተወረሰባቸው…

የአዲስ አበባ መሬት ለመጀመርያ ጊዜ ተጫራች አጣ

ክስተቱ በከተማው የመሬት ሊዝ ታሪክ የመጀመርያው ነው ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ባንክና ማስተላለፍ ጽሕፈት ቤት ለ23ኛ ዙር ካወጣቸው በርካታ የጨረታ ቦታዎች ዉስጥ በዛሬው ዕለት (ሐሞስ) ዉጤታቸው የተገለጹ…

የመተማው “የዘር-ፍጅት” ትርክት በደኅንነት ተቋሙ የተቀናበረ ነበር

ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሱዳን ድንበር አቅራቢያ መተማ- ዮሀንስ አካባቢ በትግርኛ ተናጋሪ ኢትዮጵያውያን ላይ ተፈፀመ የተባለው ዘርን ያማከለ ጥቃት ሆነ ተብሎ በፀጥታ ሰራተኞች የተቀነባበረ እንደነበረ ጉዳዩን በቅርብ የመረመሩ የዲፕሎማቲክ…

ኢህአዴግ በእርግጥ መለወጥ ይቻለዋልን?

ዋዜማ ራዲዮ-ኢህአዴግህዝባዊ አመጽ ከተነሳበት ወዲህ ራሱን ጥፋተኛ በማድረግ እና የተስፋ ቃል በመስጠት ተጠምዶ ከርሟል፡፡ በቅርቡ የገዥው ግንባር ነባር አመራሮች ከኢትዮጵያ ቴሌቪዥን ጋር ባደረጉት ውይይት የሚሰራ፣ ብቃት ያለው ሰው ከየትም ይምጣ…

ግዙፉ የመለስ ዜናዊ አካዳሚ ግንባታ ተጀመረ፡፡

ከትናንት ጀምሮ በአካባቢው የሚገኙ ይዞታዎች በጥድፊያ እየፈረሱ ነው፡፡ ግንባታው ከአንድ ቢሊዮን ብር በላይ ይፈጃል ዋዜማ ራዲዮ- በቦሌ ክፍለ ከተማ በተለምዶ 24 በሚባለው ሰፈር ከመገናኛ ወደ ኢምፔሪያል የሚወስደውን ቀለበት መንገድ ታኮ…

መንግሥት በመስከረም መጨረሻ 33 አዳዲስ የጦር ግንባሮች ይከፈቱበታል

2009! መልካም የአመጽና የትምህርት ዘመን ይሁንላችሁ! በዘመናዊ ኢትዮጵያ ታሪክ የመብት ጥያቄን ያማከለ የአመጽ ችቦ የሚለኮሰው በአመዛኙ ከትምህርት ተቋማት ኾኖ ቆይቷል፡፡ በቅርብ ጊዜ አገሪቱ ያስተናገደቻቸው አመጾችና ሕዝባዊ እምቢተኝነት ግን በዩኒቨርስቲ ተማሪዎች…