Tag: Human Rights

የአሜሪካ ዕርዳታ ከተቋረጠ ከአንድ ዓመት በኋላ…

ዋዜማ-የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (USAID) በስልጣን ላይ ባለው የአሜሪካ አስተዳደር ከተዘጋና አለማቀፍ ድጋፉን ካቋረጠ አንድ ዓመት ደፈነ። በአለም ከልማት ድርጅቱ ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኝ የነበረችው ኢትዮጵያ በአንድ…

የአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከየትኛቹ አገልግሎቶች ይሰበሰባል?

ዋዜማ- የተለያዩ አገልግሎቶች የተካተቱበት የኢትዮጵያ አደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድን ከ17 የገቢ ምንጮች በቋሚነት ሀብት ለመሰብሰብ ታቅዷል። ለአደጋ ሥጋት ምላሽ ፈንድ ገቢ ከሚሰበሰብባቸው የተለያዩ ምንጮች መካከል የባንክና ቴሌኮም አገልግሎቶች ተካተውበታል። በኢትዮጵያ…

የተቀዋሚ ፓርቲ ተወካዩ ዮሐንስ ተሠማ ያለመከሰስ መብታቸው በተነሰባት ክስ ዋስትና ተፈቀደላቸው

ዋዜማ- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የተቀዋሚ ፓርቲ ተወካዩ ዮሐንስ ተሠማ ያለመከሰስ መብታቸው በተነሰባት ክስ ዋስትና ተፈቀደላቸው። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ባጸደቀው አወዛጋቢ የሕገመንግሥት ማሻሻያ ላይ የፌደሬሽን ምክር ቤት…

“በአማራ ክልል ከህግና ፍርድ ውጪ የሚፈፀመው ግድያ እና እስራት አሳሳቢ ሆኗል” ኢሰመኮ

ዋዜማ– የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) በአማራ ክልል በቀጠለው ግጭት በሲቪል ሰዎች ላይ የሚደርሱ ጉዳቶች፣ከሕግ ወይም ከፍርድ ውጭ የተፈጸሙ ግድያዎችና የዘፈቀደ እስሮች “እጅግ አሳሳቢ” ኾነዋል ሲል ትናንት ማምሻውን ባወጣው መግለጫ አስታውቋል። ኢሰመኮ፣…

ኢሰመኮ በአዋሽ አርባ ወታደራዊ ካምፕ የሚገኙ እስረኞች አያያዝ ጉዳይ ላይ ጥብቅ ክትትል አንዲደረግ አሳሰበ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጂ አፈጻጸም ጋር በተገናኘ በቁጥርጥር ስር ውለው በአዋሽ አርባ ወታደራዊ እዝ ማሰልጠኛ ካምፕ ውስጥ የሚገኙ እስረኞች የሰብአዊ መብቶች ሁኔታ ክትትል እንዲደረግ አሳሰበ፡፡…

የሰብዓዊ መብት ኮምሽን በአማራ ክልል ላይ በተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ምክረ ሀሳብ አቀረበ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) መንግሥት በአማራ ክልል ያወጀው አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ቆይታው “ከአንድ ወር ወይም የተወሰኑ ሳምንታት” እንዳይበልጥ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። ኮሚሽኑ ይህን የጠየቀው፣ መንግሥት በክልሉ የተፈጠረው…

ኢሰመኮ ዓመታዊ የስብዓዊ መብት ሪፖርቱን ይፋ አደረገ፣ የመብት ጥሰት “አሳሳቢ ደረጃ” ላይ ደርሷል ብሏል

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከሰኔ ወር 2014 እስከ ሰኔ ወር 2015 ዓ.ም. ያለውን ጊዜ የሚሸፍነውንና በአገሪቱ ያለውን አጠቃላይ የሰብዓዊ መብት አያያዝን የሚዳስስ ሪፖርት ይፋ አደረገ፡፡ የኮሚሽኑ ከፍተኛ የስራ…

የመንግስት የፀጥታ ሀይሎች የጎዳና ተዳዳሪዎችን ህግ ባልተከተለ መንገድ ማፈሳቸውንና ለአደጋ ማጋለጣቸው ተገለፀ

ዋዜማ –  የኢትዬጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን በአዲስአበባ ከተማ በጎዳና ላይ ኑሯቸው ያደረጉ ህፃናትና የጎዳና ተዳዳሪዎች በመንግስት የፀጥታ ሀይሎች ከፍተኛ የሰብአዊ መብት ጥሰት እየተፈፀመ እንዳለ አስታወቀ።     በመዲናዋ የተለያዩ ክብረ…

የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን የጠራው የ”ደሞዝ ይሻሻል” ሰላማዊ ሰልፍ ተከለከለ

ዋዜማ ራዲዮ- ለዓለም አቀፍ የሰራተኞች ቀን ዛሬ ሚያዚያ 23 ቀን 2015 ዓ.ም የተጠራውን ሰላማዊ ሰልፍ በመንግስት ክልከላ ምክንያት እንደማያካሂድ የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፌደሬሽን አስታወቀ። ኮንፌደሬሽኑ ለጋዜጠኞች በላከው መግለጫ እየተባባሰ ከመጣው…

ኢሰመኮ በኦሮሚያ ሸገር ከተማ እየተካሄደ ያለው የቤት ማፍረስ ዘመቻ የከፋ የመብት ጥሰት አድርሷል አለ

ዋዜማ- በኦሮሚያ ክልል ሸገር ከተማ እየተካሄደ ባለው ቤቶችን የማፍረስና በግዳጅ የማስነሳት ሂደት የጸጥታ አካላት ተመጣጣኝ ያልሆነ የሃይል እርምጃ መውሰዳቸውን የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ቤቶቻቸው የፈረሱባቸውን ሰዎች በግልና…