Tag: Adanech Abeibe

አዲስ አበባ መስተዳድር በስሩ ያሉ የመንግስት ሰራተኞች የመኖሪያ ቤት እንዲገነቡ ሊያደርግ ነው

ዋዜማ- ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት መስሪያ ቤቶች የሚሰሩ ሰራተኞች ተደራጅተው የመኖርያ ቤት እንዲሰሩ የሚያስችል ዕቅድ ወጥቶ እንቅስቃሴ እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ለመረዳት ችላለች።  የአዲስ አበባ አስተዳደር…

የአዲስ አበባ መስተዳድር ለበላይ አመራርሮች አዲስ  የጥቅማ ጥቅም ድጎማ አዘጋጀ

ዋዜማ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በከተማው ለሚገኙ የተለያዩ ተቋማት አመራሮች አዲስ የጥቅማ ጥቅም መመሪያ ማጽደቁን ዋዜማ ሰምታለች። መመሪያው በከተማ አስተዳደሩ ስር ያሉ ቢሮዎች ፣ኤጀንሲዎች ፣ ክፍለ ከተማ እና ወረዳ ውስጥ…

የፌደራሉ መንግስት በአዲስ አበባ ያለ ነዋሪዎች ይሁንታ የኦሮምያን  ባንዲራ ለማውለብለብና መዝሙር ለማዘመር የሚደረገው ግፊት እንዲቆም አዘዘ

ዋዜማ- የፌደራል መንግስት  በአዲስ አበባ በሚገኙ ትምህርት ቤቶች የኦሮምያ ክልል ባንዲራ እንዲሰቀልና መዝሙር እንዲዘመር እየተደረገ ያለው ግጭት ቀስቃሽ እንቅስቃሴ እንዲቆም መመሪያ መሰጠቱን ዋዜማ ሬድዮ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ከፍተኛ የፌዴራል መንግስ…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ማናቸውንም የቋሚ ንብረት የባለቤትነት ዝውውር አገደ

ዋዜማ- የአዲስ አበባ አስተዳድር በከተማዋ የሚደረጉ ማናቸውንም የቋሚ ንብረት ባለቤትነት ዝውውር ከሕዳር 29 ቀን 2015 ዓም ጀምሮ ማገዱን ማስታወቁን ዋዜማ ተመልክታለች። በመስተዳድሩ የከንቲባ ፅህፈት ቤት የካቢኔ ጉዳዮች ዘርፍ ሐላፊ ቢንያም…

በአዲስ አበባ ዙርያ ያሉ አምስት ከተሞችን ያቀፈ”ሸገር ከተማ” የሚል ስያሜ ያለው የከተማ አስተዳደር  ሊቋቋም ነው

ከተሞቹም በአንድ ከንቲባ ይመራሉ ዋዜማ – በአዲስ አበባ ዙርያ ያሉ የፊንፊኔ ዙርያ ልዩ ዞን ስር የነበሩ ሰበታ ፣ ቡራዩ ፣ ለገጣፎ ለገዳዲ ፣ ሱሉልታ እና ገላን ከተሞችን በአንድ ያቀፈ “ሸገር…

በአዲስ አበባ የቀበሌ መታወቂያ መስጠትና ማደስ ተቋርጦ ስንብቷል፣ አገልግሎቱ መቼ ይጀመራል?

ዋዜማ – የአዲስ አበባ መስተዳድር ወሳኝ ኩነት ምዝግባና መረጃ ኤጀንሲ ለኗሪዎች አዲስ መታወቂያ መስጠትና እድሳትን ያቆምኩት በሰራተኞቼ ብልሹ አሰራር ምክንያት ነው ብሏል፡፡  ይህን ብልሹ አስራር ለማረምና ተጠያቂዎችን ለመለየት ኤጀንሲው የምርመራ…

የአዲስ አበባና የኦሮሚያን አስተዳደራዊ ወሰን በአዲስ መልክ የማካለል እንቅስቃሴ ተጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ- ከዚህ ቀደም ለከረረ ፓለቲካዊ ውዝግብና ተቃውሞ ምክንያት የነበረው የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ክልል አስተዳደራዊ ወሰን አዲስ በተዘጋጀ ጥናት መሰረት የማካለል እንቅስቃሴ መጀመሩን ዋዜማ ከሁለቱም ወገኖች ካሉ ምንጮች ስምታለች:: የወሰን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የደመወዝ እርከን አወጣ

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ መደቦች ምዘና፣ ደረጃዎች ምደባና የደመወዝ እርከን ደንብ ማውጣቱን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ የከተማ አስተዳደሩ አዲስ ባወጣው በደንብ መሰረት የደረጃ አንድ የደመወዝ መነሻ…

በአዲስ አበባ ከሰንጋተራ እስከ ተክለሀይማኖት የሚዘልቅ ግዙፍ ግንባታ ሊጀመር ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ከሰንጋ ተራ እስከ ተክለሀይማኖት ባለው አካባቢ 39 የመንግስት ተቋማትን በአንድ ላይ ያሰባሰበ ግዙፍ የከተማ ማዕከል ግንባታ በቅርቡ እንደሚጀመር ዋዜማ ስምታለች። የሜጋ ኮንስትራክሽን የፕሮጀክት ኮንትራት አስተዳዳር…

የአዲስ አበባ አስተዳደር በቅርስነት የተመዘገበውን የአንበሳ ፋርማሲ ሕንፃ ለባለሀብት ሊያስተላልፍ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ መስተዳድር በፌደራል ቤቶች አስተዳድር በኩል ለአንበሳ ፋርማሲና ለኒዮን አዲስ ያከራየውን ታሪካዊ ሕንፃ ለቀው እንዲወጡ አዟል። የፌደራል ቤቶች አስተዳድርም ትዕዛዙን በከተማ ደረጃ ባለው መዋቅር ለተከራዮቹ አድርሷል። የአዲስ…