የአለም ባንክ ነዋሪዎችን የሚያፈናቅሉ ፕሮጀክቶች ላይ እርምጃ እወስዳለሁ አለ
(ዋዜማ ራዲዮ) ሕዝብን ከመሬቱ ለሚያፈናቅሉ የልማት ፕሮጀክቶች ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ያደርግ የነበረው የዓለም ባንክ ሲቀርብበት የነበረውን ስሞታና ነቀፌታ ይመልሳል የተባለ አዲስ ተግባራዊ ርምጃ መውሰድ መጀመሩ ከሰሞኑ ይፋ ሆኗል፡፡ ሕዝቡን ከቀዬውና…
(ዋዜማ ራዲዮ) ሕዝብን ከመሬቱ ለሚያፈናቅሉ የልማት ፕሮጀክቶች ከፍተኛ የገንዘብ ድጋፍ ያደርግ የነበረው የዓለም ባንክ ሲቀርብበት የነበረውን ስሞታና ነቀፌታ ይመልሳል የተባለ አዲስ ተግባራዊ ርምጃ መውሰድ መጀመሩ ከሰሞኑ ይፋ ሆኗል፡፡ ሕዝቡን ከቀዬውና…
ቡሩንዲ ከሶማሊያ አትዋሰነም። ግን ደግሞ ሶማሊያን የፖለቲካ መደራደሪያ አድርጋታለች። የቡሩንዲ ፕሬዝዳንት ፒየር ኑክሩንዚዛ ለሶስተኛ ዙር በስልጣን ለመቆየት መወሰናቸው ተከትሎ በሀገሪቱ የእልቂት አደጋ የጋበዘ ቀውስ አንዣቧል። አለማቀፉ ማህበረሰብ በተለይም የአፍሪቃ ህብረትና…
(ዋዜማ ራዲዮ)- የኢትዮዽያ መንግስት ወንጀለኞችን አሳልፎ መስጠት የሚያስችል ረቂቅ አዘጋጅቶ ከአሜሪካ ጋር ለመደራደር መዘጋጀቱን አስታውቋል። ይህ የመንግስት ጥረት ተቃዋሚ ፖለቲከኞች ላይ ያነጣጠረ እንድሚሆን የከዚህ ቀደም የመንግስት ሙከራዎች ያመላክታሉ። መንግስት በተመሳሳይ…
(ዋዜማ ራዲዮ)- መንግስታት ከሚወድቅባቸው ሀላፊነት አንዱ በተፈጥሮም ይሁን ሰው ሰራሽ አደጋዎች ወቅት የህዝባቸውን ደህንነት ማስጠበቅ ይገኝበታል። በተደጋጋሚ የድርቅና ረሀብ አደጋ የሚፈታተናት ኢትዮጵያ፣ አደጋ የመቋቋምና ቀድሞ የመከላከል አቅሟ ብዙ ጥያቄዎች ይነሱበታል።…
(ዋዜማ ራዲዮ)- በርካታ የምስራቅ አፍሪቃ ሀገሮች የሳዑዲ ዐረቢያ ወዳጅ እየሆኑ ነው። የየመንን ቀውስ ተከትሎ ሱዳን፣ ሶማሊያ፣ኤርትራና ጅቡቲ ከሳዑዲ ጎን ተሰልፈዋል። ይህም የሱኒ እስልምና ዕምብርት የሆነችው ሳዑዲ በምስራቅ አፍሪቃ ከመቼውም ጊዜ…
(ዋዜማ ራዲዮ) -ጥር 3 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አበባው አፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ “የመገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት” (ፕሬስ ካውንስል) መመስረቱ ይፋ ተደርጓል። አመራሩን የተረከቡት ወገኖች መንግስት በካውንስሉ ምስረታ ጣልቃ ባለመግባቱ…
(ዋዜማ ራዲዮ) የአዲስ አበባ የተቀናጀ የጋራ ልማት ዕቅድን በመቃወም በኦሮሚያ ክልል ህዝባዊ አመፅ ከተቀሰቀሰ ወዲህ የኢትዮጵያ መንግስትም ሆነ የኦሮሚያ ክልላዊ መንግስት እርስ በርስ የሚጣረሱ አቋሞችን ሲያንፀባርቁ ቆይተዋል፡፡ አመፁም ተባብሶ በመቀጠሉ…
(ዋዜማ ራዲዮ) በአርባምንጭ ከተማ የነበረው የአሜሪካ ሰው አልባ የጦር አውሮፕላን (ድሮን) ጣቢያ መዘጋቱ ከሰሞኑ ተገልጿል። ምንም እንኳን ጣቢያው ከተዘጋ አራት ወራት ቢቆጠሩም መገናኛ ብዙሀን ዘንድ የደረሰው በዚህ ሰሞን ነው። ጉዳዩ…
(ዋዜማ ራዲዮ) ኦሮሚያ ክልል በአዲስ አበባ ላይ ልዩ ጥቅም እንዳለው በህገመንግስቱ ተደንግጓል፡፡ ሆኖም ዝርዝር ህጉ ሳይወጣ ሃያ ዓመታት አልፏል፡፡ ይህ ህግ ለዓመታት ሲጓተት ኖሮ በኦሮሚያ ህዝባዊ አመፅ በተቀሰቀሰበትና መንግስት በፌደራል…
(ዋዜማ ራዲዮ) ኢትዮዽያና ኤርትራ የተለመደውን የጦርነት ዛቻ ከሰሞኑ እንደ አዲስ ታያይዘውያል። በኤርትራ የአሰብ ወደብ የአረብ ሀገራት የጦር መርከቦች ከመስፈራቸው ጋር ተያይዞ አፍቃሪ ኢህአዴግ የሆኑ የመገናኛ ብዙሀን “መንግስት ወታደራዊ እርምጃ በመውሰድ…