Month: October 2016

መንግስት ለሼህ አላሙዲን ቀጭን ትዕዛዝ አስተላለፈ

“መሐመድ! አጋርነትህን በተግባር የምታሳይበት ወሳኝ ጊዜ ላይ ነህ” ዋዜማ ራዲዮ-ባለፈው ሳምንት ወደ ሜድሮክ ሊቀመንበር ሼክ ሞሐመድ አላሙዲ የስልክ ጥሪ እንዳደረጉ የተናገሩት ጠቅላይ ሚኒስትር ኃይለማርያም ደሳለኝ በአዲስ አበባ የሚገኙ ጅምር የሜድሮክ…

“እያዩ ፈንገስ” የአሜሪካ ትዕይንት በመጪው እሁድ በዋሽንግተን ዲሲ ይጀምራል

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ አነጋጋሪ ሆኖ የሰነበተውና በኢትዮጵያ የትያትር ታሪክ በአንድ ሰው በመተወን(Monologue) የመጀመሪያ የሆነው ፌስታሌን (እያዩ ፈንገስ) የመድረክ ትዕይንት በዩናይትድ ስቴትስ በዚህ ሳምንት መታየት ይጀምራል። ዋሽንግተን ዲሲና አካባቢው የመጀመሪያው…

አዲሱ ካቢኔ የሚዋቀርበት ቀን ላልተወሰነ ጊዜ ተራዘመ

ዋዜማ ራዲዮ- በነገው ዕለት (ሀሙስ) ይደረጋል ተብሎ ይጠበቅ የነበረው የተወካዮች ምክር ቤት ስብሰባና የጠቅላይ ሚኒስትሩ አዲሱ ካቢኔ ይፋ የሚደረግበት ቀን ላልተወሰነ ጊዜ መራዘሙ ታወቀ፡፡ ይህ እንዲሆን የተደረገው ክልላዊ ምክር ቤቶች…

ቴድሮስ አድኃኖም እና ጌታቸው ረዳ በኃይለማርያም አዲሱ ካቢኔ ላይካተቱ ይችላሉ

ዋዜማ ራዲዮ- ሀገሪቱ ውስጥ የተነሳበትን ተቃውሞ በሀይል ለማኮላሸት የወሰነው ኢህአዴግ እየወሰደ ካለው መጠነ ሰፊ የአፈና እርምጃ በተጨማሪ የካቢኔ አባላት ሹም ሽር ለማድረግ ተሰናድቷል። የድርጅት አባል ያልሆኑ አዳዲስ ሚኒስትሮችን ጭምር ወደ…

አቶ ልደቱ የት ጠፍተው ሰነበቱ?

ሙሴ ሐዘን ጨርቆስ (ለዋዜማ ሬዲዮ) አሉታዊ ትርጓሜውን ወዲያ ጥለን…አንድ ሰው “ላሊበላ ነው” ሲባል በፍካሪያዊ ትርጉም “ተናጋሪ ነው፣ አፈቀላጤ ነው”እንደማለት መሰለኝ፡፡ አቶ ልደቱ ይህን ቃል የሚወክሉ ሰብአዊ ሀውልት ናቸው ብልስ? በትውልድም…

“የዉበት እስረኞች” ግራ ተጋብተዋል

ዋዜማ ራዲዮ- የትራንስፖርት ሚንስትር የነበሩትና በቅርቡ ወደ ኦሮሚያ ክልል አመራርነት የመጡት ወርቅነህ ገበየሁ መስቀል አደባባይ ተገኝተው “ለአዲስ አበባ ሕዝብ የአዲስ ዓመት ስጦታ ይዤ መጥቻለሁ” ያሉት ጳጉሜ፣2008 ነበር፡፡ የሚመሩት መሥሪያ ቤት…

ኢትዮጵያ ሆቴልና ዙርያው በአንድ ወር ጊዜ እንዲፈርስ ተወሰነ

ዋዜማ ራዲዮ-ከብሔራዊ ቴአትር ፊትለፊት የሚገኘውና ቀድሞ የበጎ አድራጎት ሕንጻ በመባል የሚታወቀው ታሪካዊው ሕንጻን ለማፍረስ እንዲያስችል ተከራዮች በአንድ ወር ጊዜ ዉስጥ ለኪራይ ቤቶች አስተዳደር ቦታውን አስረክበው እንዲወጡ ታዘዋል፡፡ በርካታ ሱቆችና አገልግሎት…

የፊንፊኔ ደላላ- ካዛንቺስና አሜሪካን ግቢ ለሽያጭ ቀረቡ

ከሰሞኑ በአገሪቱ ያለውን አለመረጋጋት ተከትሎ የሊዝ ገበያ ጥንቡን ጥሏል እየተባለ መወራቱ ያናደዳቸው ኦቦ ድሪባ ሕዝቤን ያዝ እንግዲህ ያሉት ይመስላል፡፡ ይኸው ሜዳውይኸው ፈረሱ! (ለዋዜማ ራዲዮ) ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ! ገረመው እባላለሁ፡፡ እሳት…

ቱርኮቹ ቆዝመዋል! አዲስ አበባ ላይ ታድመዋል

ዋዜማ ራዲዮ- ለ7ኛ ጊዜ እየተካሄደ ያለው የግንባታ ዘርፍ ኢንዱስትሪ አውደ ርዕይ በግማሽ ሐዘንናና በሩብ የቢዝነስ ተስፋ ለአራት ቀናት ለሕዝብ ክፍት ሆኖ ይቆያል፡፡ የጎብኚዎች ቁጥር እንደቀድሞዎቹ ጊዜያት አመርቂ የሚባል አልሆነም፡፡ ሚሊንየም…