Tag: pressfreedom

የጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ቤተሰቦች ልጃችንን አፋልጉን እያሉ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- “ሕዝብን በመንግሥት ላይ በማነሳሳትና የተዛባ መረጃን በማሰራጨት” ወንጀል “ጥፋተኛ” ኾኖ በመገኘቱ የ3ዓመት እስር የተፈረደበት ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ አሁንም የሚገኝበት አድራሻ ሊረጋገጥ  አልቻለም፡፡ ላለፉት አንድ ዓመት ተኩል ዝዋይ ማረሚያ…

በአዲስ አበባ መፅሀፍ አዟሪዎች ወከባና እስራት እየደረሰባቸው ነው

የተመስገን ደሳለኝና የሙሉጌታ ሉሌ መፅሀፍት የጥቃቱ ዋና ዒላማ ናቸው እስካሁን ስድስት አዟሪዎች ታስረዋል የበርካቶች መፅሀፍ ተወርሷል ዋዜማ ራዲዮ-በኦሮሚያና አማራ ክልል የተነሱ ተቃውሞዎችን ተከትሎ መንግሥት ፖለቲካዊ ይዘት ያላቸው መጻሕፍት ስርጭትን ለመግታት…

ህዝቡ ምን ይላል? ለመሆኑ የኢትዮዽያውያን ተመራጭ የአማርኛ ቋንቋ መገናኛ ብዙሀን ማን ነው?

ለመሆኑ የኢትዮዽያውያን ተመራጭ የአማርኛ ቋንቋ መገናኛ ብዙሀን ማን ነው? ለምን? ይህ የህዝብ አስተያየት ነው። በሳይንሳዊ ዘዴ የተደገፈ ጥናት ባይሆንም የህዝቡን የልብ ትርታ ያሳያል። ዋዜማ ከተለያዩ የመገናኛ ብዙሀን ታዳሚዎች ጋር ያደረገችው…

Wazema Alerts- ከ647ቀናት በኋላ በፍርድ ቤት ነፃ ተብለው የተፈቱት ዮናታን ወልዴና ባህሩ ደጉ ከእስር ቤት ከወጡ ከሰዓታት በኋላ በድጋሚ ታሰሩ

ከስድስት መቶ ቀናት በኋላ በፍርድ ቤት ነፃ ተብለው የተፈቱት ዮናታን ወልዴና ባህሩ ደጉ ከእስር ቤት ከወጡ ከሰዓታት በኋላ በድጋሚ ታሰሩ። ሁለቱ ወጣቶች በነ ዘላለም ወርቅ አገኘሁ የክስ መዝገብ የኢንተርኔት ደህንነት…

ዋዜማ ጠብታ- ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ በአንድ ሆቴል ጓሮ

በዝዋይ እስር ቤት የታጎረው ጋዜጠኛ ተመስገን ደሳለኝ ዛሬ 37ኛ ዓመቱን ደፍኗል፡፡ ልደቱን አስመልክተው ወዳጆቹ፣ ቤተሰቦቹና አድናቂዎቹ የልደት ቀኑን በማስመልከት መለስተኛ ዝግጅት ለማሰናዳት ላይ ታች ሲሉ ቢከርሙም አልተሳካላቸውም፡፡ ምክንያቱ ደግሞ ብዙዎቹ…

የመገናኛ ብዙሀን ምክር ቤትና የመንግስት ጥላ

(ዋዜማ ራዲዮ) -ጥር 3 ቀን 2008 ዓ.ም በአዲስ አበባው አፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን አዳራሽ “የመገናኛ ብዙሃን ምክር ቤት” (ፕሬስ ካውንስል) መመስረቱ ይፋ ተደርጓል። አመራሩን የተረከቡት ወገኖች መንግስት በካውንስሉ ምስረታ ጣልቃ ባለመግባቱ…

ከዞን ዘጠኝ በኋላስ-ዝምታ?

የዞን ዘጠኝ ጦማርያን መፈታትን ተከትሎ በኢትዮዽያ ውህኒ የሚማቅቁ ሌሎች ጋዜጠኞች ጉዳይ ተገቢውን ትኩረትና ድጋፍ እንዳላገኘ የሚያመላክቱ ፍንጮች እየታዩ ነው። አለም አቀፍ ተቋማትም ሆኑ የመብት ተቆርቋሪ ወዳጆች ስለ ቀሪዎቹ ታሳሪዎች አስታዋሽ…