Month: April 2017

በቢሾፍቱ ኩሪፍቱ ሪዞርት የዳንኪራ ድግስ ተዘጋጅቷል፣ ተቃውሞ ገጥሞታል

በኢሬቻው ዕልቂት ያኮረፉና ማንነታቸውን ያልገለፁ ህቡዕ የከተማዋ ወጣቶች ዝግጅቱን ለማስተጓጎል ዛቻ ያዘለ ወረቀት በትነዋል ዋዜማ ራዲዮ- በሳምንቱ መጨረሻ በቢሾፍቱ ከተማ ኩሪፍቱ ሪዞርት የተዘጋጀው የዳንኪራ ትዕይንት በሺ የሚቆጠሩ ሰዎች ይታደሙታል ተብሎ ይጠበቃል።…

የፊንፊኔ ደላላ – የጋሽ ዘሪሁን ልጆች!!

(ዋዜማ ራዲዮ) ጤና ይስጥልኝ ጌታዬ! ገረመው እባላለሁ፡፡ እሳት የላስኩ የፊንፊኔ ደላላ ነኝ፡፡ ምስጉን ጉዳይ ገዳይ ስለመሆኔ እግዜርም ሰይጣንም ያውቃሉ፡፡ ኪራይ ሰብሳቢ መሆኔን ድሪባም ኩማም ያውቃሉ፡፡ ዉሎ-አዳሬ ብሔራዊ፣ አመሻሼ “አብዮታዊ”፣ ላየን…

ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ የ2017 የዓለም የፕሬስ ነፃነት ጀግና ሆኖ ተመረጠ

ዋዜማ ራዲዮ- ዛሬ ሚያዚያ 17 ቀን 2009 ዓ.ም አለም አቀፍ ፕሬስ ኢንስቲትዩት ከቪየና በወጣው መግለጫ መሰረት እስክንድር ነጋ የግል ህይወታቸውን መስዋዕት በማድረግ ለንግግር ነፃነት የጎላ አሰተዋፅዎ ያበረከቱ ጋዜጠኞችን ለማክበር እና…

ጋሼ አሰፋን “ያገኘነውም፣ ያጣነውም አብረን ነው” እንላለን

ታዋቂው ጸሐፊ እና የአደባባይ ሰው(ጋሼ)አሰፋ ጫቦ አረፈ። ጋሼ አሰፋ ያረፈው ትናንት እሑድ ሚያዝያ 15 ቀን 2009 ዓም፣ በስደት በሚኖርባት አሜሪካ ዳላስ ከተማ ነው። ከ1960ዎቹ ጀምሮ በኢትዮጵያ የፖለቲካ ምህዳር ከታዩት ትጉህ…

ግብፅ የኢትዮጵያን እጅ ጥምዘዛው እየሰመረላት ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በዓባይ ወንዝ ሳቢያ አንዴ ሲከር ሌላ ጊዜ ሲለዝብ የነበረው የኢትዮጵያና የግብፅ ውዝግብ አሁን አዲስ መልክ ይዟል። በተለይ ያለፉትን ስድስት ወራት ግብፅ ያለ የሌለ አማራጮቿን ተጠቅማ ኢትዮጵያን ለማስገደድ ጥረት…

ኢንቨስትመንት ኮሚሽን የ87 ባለኮከብ ሆቴል ገንቢዎችን ፍቃድ ሊሠርዝ ነው

ዋዜማ ራዲዮ-የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በአዲስ አበባና በክልል ከተሞች ባለኮከብ ሆቴል ለመገንባት የኢንቨስትመንት ፍቃድ የወሰዱ 87 ከፍተኛ ባለሐብቶችን ፍቃድ ለመሰረዝ በዝግጅት ላይ ነው፡፡  በተሻሻለው የኢንቨስትመንት አዋጅ ቁጥር 769/2004 መሠረት የባለኮከብ ሆቴል…

ኢቴቪን የሳተላይት ቴሌቪዥን ጣቢያዎች መበራከት በእጅጉ አሳስቦታል ፣ለለውጥ የሚረዳ ጥናት ጀምሯል

ዋዜማ ራዲዮ- ከሁለት ዓመት በፊት የተመሠረተበትን 50ኛ ዓመት የወርቅ እዮቤልዮ የልደት በዓሉን በድምቀት ያከበረው የኢትዮጵያ ቴሌቪዥን (ኢቢሲ) ሁለት ወቅታዊ ፈተናዎች ከፊቱ እንደተደቀኑበት አመነ፡፡ እነዚህም የጣቢያው የማስታወቂያ ገቢ ድርሻ ከጊዜ ወደ…

ኦሮሚያና ሶማሌ ክልሎች አወዛጋቢውን ድንበር ለማካለል ተስማሙ

ዋዜማ ራዲዮ-የኦሮሚያና የሶማሌ ክልል መንግስታት ለወራት የግጭት ሰበብ ሆኖ የቆየውን ድንበር ለማካለል ስምምነት ተፈራረሙ። የሁለቱ ክልል ፕሬዝዳንቶች- የኦሮሚያ ክልል ፕ/ት ለማ መገርሳና የሱማሌ ክልል ፕ/ቱ አብዲ መሀመድ የፌደራል ጉዳዮች ሚንስትሩ…

አዲስ አበባ እስከ ሰኔ መጨረሻ ነባር ሰፈሮቿን በጥድፊያ ታፈርሳለች

ከንቲባ ድሪባ በጥቂት ቀናት 1ሺህ 300 ቤቶችን ያፈረሰውን ቂርቆስ ክ/ከተማን አወደሱ ዋዜማ ራዲዮ-የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለአራት ተጨማሪ ወራት መራዘሙን ተከትሎ የአዲስ አበባ ካቢኔ አስቀድሞ የያዘውን ቤቶችን በስፋት የማፍረስ ምስጢራዊ እቅድ…

መንግስት ከሳዑዲ አረቢያ ተባረው ለሚወጡ ዜጎች ከቀረጥ ነፃ መብት ፈቀደ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት ከሳዑዲ አረቢያ በ90 ቀናት ውስጥ እንዲወጡ የሚደረጉ ኢትዬጵያዊያን የመገልገያ እቃዎቻቸውን ከቀረጥ ነፃ እንዲያስገቡ ውሳኔ አስተላለፈ። የውጪ ጉዳይ ሚንስቴር ቃል አቀባይ አቶ መለስ ዓለም እንደተናገሩት ተመላሽ ኢትዬጵያዊያኑ…