Tag: pressfreedom

ጋዜጠኞች በነውጡ መሃል – ከ “ስምንተኛው ወለል”

መረጋጋት በራቀው የሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ ጋዜጠኞች ስራቸውን ለማከናወን የበረታ ፈተና ተጋርጦባቸዋል። “በስምንተኛው ወለል” የስቱዲዮ ውይይታችን እንግዶች ጋብዘናል።በዚህ ውይይት የሚነሱ ጉዳዮች ለተጨማሪ ውይይት ይጋብዛሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ሁለት አጫጭር ክፍሎች ያሉትን…

የፀጥታ አካላት በጋዜጠኞች ላይ የሚያደርጉት አፈናና እስር አስፈሪ ድባብ መፍጠሩን የመገናኛ ብዙሀን ምክር ቤት አስታወቀ

ዋዜማ- ድንበር የለሽ የጋዜጠኞች ቡድን (RSF) በየዓመቱ ይፋ በሚያደርገው መረጃ የመገናኛ ብዙሃን ነፃነት የአገራት ደረጃ “ኢትዮጵያ ባለፈው ዓመት ከነበረችበት 114ኛ ወደ 130ኛ” ደረጃ ማሽቆልቆሏን አስታውቋል። ኢትዮጵያ በአለም ላይ ካሉ አገራት በጋዜጠኞች…

መስከረም አበራና ሰለሞን ሹምዬ ፍርድ ቤት ቀረቡ

ዋዜማ ራዲዮ- የፌደራል የመጀመሪያ ፍርድ ቤት ትናንት ረፋዱ ላይ ባዋለው ችሎት የዩትዩብ መገናኛ ብዙኀን ዝግጅት አቅራቢዋን መስከረም አበራን ጉዳይ ተመልክቷል። በዕለቱ መርማሪ ፖሊስ ተጠርጣሪዋ ሁከትና ብጥብጥ በማስነሳት እና አማራ ክልልን…

ብርሃን እና ሰላም ማተሚያ ቤት ያደረገው እስከ 80 በመቶ የደረሰ የህትመት ዋጋ ጭማሪ ለመገናኛ ብዙሀን አዲስ መሰናክል ሆኗል

ዋዜማ ራዲዮ- የመንግስት የልማት ድርጅት የሆነው ብርሃን እና ሰላም ማተሚያ ቤት በጋዜጣ አሳታሚ ደንበኞቹ ላይ ያደረገውን የዋጋ ጭማሪ የሚገልጽ ደብዳቤ ለደንበኞቹ የላከው መጋቢት2፤2014 ነው፡፡  ድርጅቱ የዋጋ ጭማሪውን በአንድ ጊዜ ላለመጫንም…

የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን የምርመራ ጋዜጠኝነት መመሪያ እያዘጋጀ መሆኑን አስታወቀ

ዋዜማ ራዲዮ– በኢትዮጵያ ግልጽና ተዓማኒነት ያለውና የምርመራ ጋዜጠኝነት በስርዓት ሊመራ የሚችል መመሪያ እየተዘጋጀ መሆኑን የመገናኛ ብዙሃን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ መሃመድ ኢድሪስ ገለጹ፡፡ የዋዜማ ሪፖርተር ከፓርላማ እንደዘገበው የምርመራ ጋዜጠኝነት በጥሩ…

ከሦስት ወራት በፊት የታሰሩት የአሶሴትድ ፕሬስ ጋዜጠኞች ለመጀመሪያ ጊዜ ፍርድ ቤት ቀረቡ

ዋዜማ ራዲዮ- ኅዳር 19፣ 2014 ዓ.ም ፌደራል ፖሊስ ያሰራቸው ሁለት የአሶሴትድ ፕሬስ ጋዜጠኞች ረቡዕ’ለት ለመጀመሪያ ጊዜ በአራዳ የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበው ዘጠኝ ተጨማሪ የምርመራ ቀናት ተፈቅዶባቸዋል። በዕለቱ ችሎት የቀረቡት…

የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር ከሀላፊነታቸው ተነሱ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ምክትል ዳይሬክተር አቶ ወንድወስን አንዱዓለም ከሀላፊነታቸው መነሳታቸውን ዋዜማ ራዲዮ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ስምታለች። የተቋሙ ዋና ዳይሬክተር ጌታቸው ድንቁ (ዶ/ር) ከቀናት በፊት በፈቃዳቸው ስልጣን መልቀቃቸው ይታወሳል።…

የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዳይሬክተር ስልጣናቸውን ለቀቁ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሮድካስት ባለስልጣን ዳይሬክተር ጌታቸው ድንቁ (ዶ/ር) በሳምንቱ መጨረሻ በገዛ ፈቃዳቸው ስልጣናቸውን መልቀቃቸውን ዋዜማ አረጋግጣለች። ዳይሬክተሩ ለሁለት ዓመታት ያህል ተቋሙን መርተዋል። አሁን ስልጣን የለቀቁበትን ምክንያት ለጊዜው አላብራሩም። ይሁንና…