ተሻሽሎ የፀደቀው የመከላከያ ሰራዊት አዋጅ የቀድሞ ሰራዊት አባላትን ያለካተተ መሆኑ ቅሬታ አስነስቷል
ዋዜማ-በቅርቡ ለሶስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የፀደቀው የአገር መከላከያ ሰራዊት አዋጅ የቀድሞ ሰራዊት አባላትን የጥቅማ ጥቅምና ጡረታ ጥያቄዎች አለመመለሱ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው የቀድሞ ሰራዊት አባላት ለዋዜማ ተናግረዋል። የመንግስት ለውጥ ከተደረገ ወዲህ ለሶስተኛ ጊዜ…
ዋዜማ-በቅርቡ ለሶስተኛ ጊዜ ተሻሽሎ የፀደቀው የአገር መከላከያ ሰራዊት አዋጅ የቀድሞ ሰራዊት አባላትን የጥቅማ ጥቅምና ጡረታ ጥያቄዎች አለመመለሱ ቅሬታ እንደፈጠረባቸው የቀድሞ ሰራዊት አባላት ለዋዜማ ተናግረዋል። የመንግስት ለውጥ ከተደረገ ወዲህ ለሶስተኛ ጊዜ…
ዋዜማ-የኢትዮጵያ ሕዝብ ዕንባ ጠባቂ ተቋም በኦሮምያ ፣ ደቡብና ሶማሌ ክልሎች በድርቅና ጎርፍ ለተፈጠረው አደጋ የሰጠው ምላሽ ዳተኛነት የታየበትና ከሚጠበቀው በታች በመሆኑ ችግሩን የባሰ እንዳወሳሰበው አስታውቋል፡፡ በድርቅና ጎርፍ አደጋ ምክንያት ለተፈናቀሉ…
ዋዜማ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ወደ ስልጣን ከመጡ ወዲህ የመከላከያ ሰራዊት አዋጅ ለሶስተኛ ጊዜ እየተከለሰ ነው። በ2011 ዓ.ም የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1100 እና በ2013 ዓ.ም የወጣውን አዋጅ ቁጥር 1232 በአንድ…
ዋዜማ ራዲዮ- የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የኦሮሞ ነጻነት ሠራዊት ታጣቂዎች በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ በንጹሃን ዜጎች ላይ የፈጸሙትን ጭካኔ የተሞላበት ጅምላ ጭፍጨፋ ከሁለት ሳምንታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ (አብን) ባለፈው ሳምንት በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ወለጋ ዞን ጊምቢ ወረዳ በአማራ ብሄር ተወላጆች ላይ ተፈጽሟል ባለው የዘር ማጥፋት ወንጀል ላይ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ባስቸኳይ…
ዋዜማ ራዲዮ-የፌደራል መንግስት ለ2015 ዓ.ም ለክልሎች ካቀረበው አጠቃላይ የበጀት ድልድል ውስጥ ለትግራይ ክልል 12 ቢሊዮን ብር መድቧል፡፡ ለ2015 በጀት አመት ከቀረበው አጠቃላይ 786 ቢሊዮን ብር ረቂቅ በጀት ውስጥ ለኦሮሚያ ክልል…
ዋዜማ ራዲዮ- የብሄራዊ ደህንነት አገልግሎት ሰራተኞችን ከማንኛወም የፖለቲካ ፓርቲ ወይንም የፖለቲካ ድርጅት አባል መሆንና በመሰል የፖለቲካ ጉዳዮች ላይ በቅስቀሳ ላይ መሳተፍ የሚከለክል አንቀጽ የተጨመረበት ረቅቅ አዋጅ ለፓርላማው ቀረበ፡፡ የሚንስትሮች ምክርቤት…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በሰሜን ኢትዮጵያ ከተከሰተው ጦርነትና በሌሎች የአገሪቱ አካባቢዎች በብሄር ማንነት፣ ራስን በራስ ከማስተዳደርና የአካባቢ አስተዳድር ወሰን እንዲሁም አልፎ አልፎ በሃይማኖት ሳቢያ በሚያገረሹ ግጭቶች መጠነ ሰፊ…
ዋዜማ ሬዲዮ -የኢትዮጵያ ምርጫ፣ የፖለቲካ ፓርቲዎች ምዝገባ እና የምርጫ ስነ-ምግባር አዋጅ ቁጥር 1162 አንቀጽ 8 ስለ ማሟያ ምርጫ ያትታል። በዚህ አንቀጽ ከተካተቱት ሁለት የማሟያ ምርጫ ማድረጊያ መንገዶች አንዱ በማንኛውም ምክንያት…
ዋዜማ ራዲዮ- በየካቲት 2014 ዓ.ም አጋማሽ በህዝብ ተወካዮች ምክርቤት ተቋቁሞ ወደ ስራ የገባው አገራዊ ምክክር ኮሚሽን ከተቋቋመ ጀምሮ የሄደበትን የመጀመሪያ ምዕራፍ ርቀት የሚያሳይና በቀጣይ ሊያጋጥሙ ይችላሉ ያላቸውን ስጋቶች አካቶ የያዘ…