ተበትኖ የቆየው የህዳሴ ግድብ እና የወሰን ተሻጋሪ ወንዞች አማካሪ ቡድን መልሶ ተቋቋመ
ዋዜማ- የውሀ እና ኤነርጂ ሚኒስቴር በወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዙርያ የሚያማክር ቡድን ማቋቋሙን ዋዜማ ሰምታለች።አማካሪ ቡድኑ የኢትዮጵያን ወሰን በሚያቋርጡ ወንዞች ዙርያ ሊነሱ በሚችሉ የጥቅምም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች ዙርያ ሚኒስቴሩን ያማክራል። አማካሪ…
ዋዜማ- የውሀ እና ኤነርጂ ሚኒስቴር በወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዙርያ የሚያማክር ቡድን ማቋቋሙን ዋዜማ ሰምታለች።አማካሪ ቡድኑ የኢትዮጵያን ወሰን በሚያቋርጡ ወንዞች ዙርያ ሊነሱ በሚችሉ የጥቅምም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች ዙርያ ሚኒስቴሩን ያማክራል። አማካሪ…
ዋዜማ- ለሁለት ሳምንታት የሚደረገው ዓለማቀፉ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባዔ (COP27) መክፈቻ ላይ ለመታደም ወደ ግብፅ ያመሩት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አሕመድ ከሕዳሴው ግድብ፣ ከሕወሓት ጋር ስለተፈራረሙት የሰላም ስምምነት ብሎም የብድርና ዕርዳታ…
ሁለተኛው ተርባይንም ሀይል ለማመንጨት ዝግጁ ሆኗል ዋዜማ ራዲዮ- የታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ ሶስተኛ ዙር የውሀ ሙሌት ተጠናቆ ዛሬ ወይ ነገ በግድቡ አናት ላይ ውሀው ይፈሳል ተብሎ እየተጠበቀ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ…
ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ተከታታይ ዓመታት የተደረጉ ድርድሮች አለመሳካታቸውን ተከትሎ በቀጣዮቹ ሳምንታት በተባበሩት ዓረብ ኤምሬትስ አደራዳሪነት በሕዳሴ ግድብ ውዝግብ ዙሪያ አዲስ ውይይት ለመጀመር ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የተባበሩት…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሰሞኑ በኋይል ማመንጨት የጀመረው ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ ሲጠናቀቅ ወጪው ከ200 ቢሊየን ብር በላይ እንደሚሆን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። የግድቡ ስራ አስኪያጅ ክፍሌ ሆሮ የህዳሴው ግድብ ኋይል ማመንጨት መጀመሩ…
ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉትን ሳምንታት የኃይል ማመንጫ ተርባይኖች የማምረት ብቃት ሙከራ የተደረገለትና የተሳካ ውጤት ያስገኘው የሕዳሴው ግድብ ነገ ዕሁድ የካቲት 13 ቀን 2014 ዓ.ም በይፋ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጨት እንደሚጀምር ዋዜማ ከምንጮቿ…
ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ሁለት የክረምት ወቅቶች ውሀ በያዘው በታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኋይል ማመንጫ ተርባይኖችን በውሀ የመሞከር ስራ መጀመሩን ዋዜማ ራዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። አስቀድሞ የኋይል ማመንጫ ተርባይኖቹ የተሳካ ደረቅ…
[ዋዜማ ሬዲዮ] የኢትዮጵያና ኬንያ ኃይል ማስተላለፊያ ግንባታ መገባደድን ተከትሎ ኬንያ በቀጣዮቹ ወራት የመጀመሪያውን የኤሌክትሪክ ኀይል ግዥ እንደምትጀምር በናይሮቢ የኢትዮጵያ ኤምባሲና የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ ኃይል ለዋዜማ ነግረዋል። ከዓመታት በፊት በኬንያ እና በኢትዮጵያ…
ዋዜማ ራዲዮ – ከሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያውን የኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች አረጋግጣለች። እነዚህ ምንጮች እንደነገሩን ሰኔ 12 ቀን 2013 አ.ም ሁለተኛ ዙር የውሀ…
ባለፈው አንድ ዓመት የግድቡን ሕልውና የሚፈታተኑ በርካታ የውስጥ ችግሮች የተከሰቱበት ነበር ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ ዲፕሎማሲያዊ ድል ያስመዘገበችበትን የታላቁ ህዳሴ ግድብ ሁለተኛ አመት የውሀ ሙሌትን አከናውናለች።የግድቡ ግንባታ በደረሰበት ደረጃ…