Month: June 2023

ከ250 በላይ ተጨማሪ የኢዜማ አመራሮችና አባላት ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን አስታወቁ

ዋዜማ- በቅርቡ የቀድሞ አመራሮቹንና በርከት ያሉ አባላቱን ያጣው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ተጨማሪ ከ250 በላይ አባላቱ ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን ለዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመለክታል። ኢዜማ ለገዥው ፓርቲ ብልፅግና ውግንና አሳይቷል፣…

ልማት ባንክ ከቀውስ አገግሜያለሁ አለ ፤ ያልተመለሰ የብድር ምጣኔውን በግማሽ ዝቅ አድርጌያለሁ ብሏል

ዋዜማ – ለበርካታ አመታት ባልተመለሰ ብድር ምጣኔ መናር ብሎም በብልሹ አሰራር በቀውስ ውስጥ የከረመው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከረጅም ጊዜ በኋላ ባልተመለሰ ብድር ምጣኔ ከፍተኛ የሚባል መሻሻልን ማስመዝገቡን ለዋዜማ ተናግሯል። የባንኩ…

ብሄር ተኮር ሕገ መንግስቱ ለምን ከብሄር ግጭት ነፃ አላወጣንም?

የብሄር መብትን አረጋግጧል የተባለለት ሕገመንግስቱ በስራ ላይ ከዋለ ሰላሳ ዓመት ሊደፍን ነው። ሕገመንግስቱ በብሄሮች መካከል እየተባባሰ የመጣውን ግጭትና መካረር ሊያረግበው አልቻለም። ይልቁንም በብሄር ቡድኖች መካከል ደም አፋሳሽ ግጭት አስከትሏል። በሰምንተኛው…

መንግስት 15 ቢሊየን ድጎማ አድርጌበታለሁ ያለው ማዳበርያ በነጋዴዎች በኩል ለገበሬው በውድ ዋጋ እየተሸጠ ነው

ዋዜማ- እንደ ነዳጅ ሁሉ የመንግስት ከፍተኛ ድጎማ ተደርጎበታል የተባለው ማዳበሪያ በህብረት ስራ ዩኒየኖች እና በገበሬ ማህበራት በኩል ለአርሶ አደሩ ከመድረስ ይልቅ ግልጽ ባልሆነ መንገድ በነጋዴዎች እጅ እንደተከማቸ ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች…

“የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በአምስት ቀናት ይቅርታ ካልጠየቀን የራሳችን ምክር ቤት እናቋቁማለን”  አፈንጋጮች

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በቅርቡ የሰጠው መግለጫ “አይወክለንም” ያሉ አባል ድርጅቶች ምክር ቤቱ በአምስት ቀናት ይቅርታ ካልጠየቀ ሌላ ምክር ቤት እናቋቁማለን ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ምክር ቤቱ በበኩሉ ክሱን አጣጥሎታል። ዝርዝሩን…

የገንዘብ እጥረት ውስጥ የገቡ ባንኮች በከፍተኛ ወለድ ቁጠባ መሰብሰብ ጀምረዋል

ዋዜማ – ከጥቂት ወራት ወዲህ ከፍተኛ የገንዘብ እጥረት ውስጥ የገቡት የግል ባንኮች ቁጠባቸውን ለማሳደግና በቂ መንቀሳቀሻ ገንዘብ ለማግኘት ከፍተኛ ገንዘብን በጊዜ ገደብ ቁጠባ (Fixed time deposite) ሊያስቀምጡ ለሚችሉ ደንበኞች ከፍተኛ…

በቀጣዩ በጀት አመት አዳዲስ የመንግስት ሰራተኛ ቅጥር እንደማይፈጸም የገንዘብ ሚንስትር አስታወቀ

ዋዜማ- መንግስት ከአንድ ወር በኋላ ሃምሌ 2015ዓ.ም በሚጀምረው አዲሱ የ2016 ዓ.ም በጀት አመት ምንም አይነት የመንግስት ሰራተኛ ቅጥር እንደማይፈጸም የገንዘብ ሚንስቴር አስታወቀ፡፡ የገንዘብ ሚንስትሩ አቶ አህመድ ሽዴ ከጥቂት ቀናት በፊት…

ጋዜጠኞች በነውጡ መሃል – ከ “ስምንተኛው ወለል”

መረጋጋት በራቀው የሀገራችን ፖለቲካ ውስጥ ጋዜጠኞች ስራቸውን ለማከናወን የበረታ ፈተና ተጋርጦባቸዋል። “በስምንተኛው ወለል” የስቱዲዮ ውይይታችን እንግዶች ጋብዘናል።በዚህ ውይይት የሚነሱ ጉዳዮች ለተጨማሪ ውይይት ይጋብዛሉ ብለን ተስፋ እናደርጋለን። ሁለት አጫጭር ክፍሎች ያሉትን…

ተበትኖ የቆየው የህዳሴ ግድብ እና የወሰን ተሻጋሪ ወንዞች አማካሪ ቡድን መልሶ ተቋቋመ

ዋዜማ- የውሀ እና ኤነርጂ ሚኒስቴር በወሰን ተሻጋሪ ወንዞች ዙርያ የሚያማክር ቡድን ማቋቋሙን ዋዜማ ሰምታለች።አማካሪ ቡድኑ የኢትዮጵያን ወሰን በሚያቋርጡ ወንዞች ዙርያ ሊነሱ በሚችሉ የጥቅምም ሆነ ሌሎች ጉዳዮች ዙርያ ሚኒስቴሩን ያማክራል። አማካሪ…