Month: August 2023

ሀገር አቀፍ ደመወዝ ወለልን ለመወሰን የሚያስችለው ቦርድ እንዲቋቋም ጠቅላይ ሚንስትሩ ተስማሙ

ዋዜማ- የሰራተኛ ማህበራት መሪዎች ከጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ጋር ባደረጉት ውይይት ዝቅተኛ የደሞዝ ወለልን ለመወሰን የሚያስችል የደሞዝ ቦርድ እንዲቋቋም መስማማታቸውን ዋዜማ ተረድታለች። የኢትዮጵያ ሰራተኛ ማህበራት ኮንፈደሬሽን (ኢሠማኮ) ፕሬዝዳንት ካሳሁን ፎሎ…

የህዳሴ ግድብ ድርድር: ከአፍሪቃ ህብረት ወደ ተባበሩት አረብ ዔምሬትስ?

ዋዜማ- የህዳሴውን ግድብ “ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ” ዕልባት ይሰጣል የሚል ተስፋ የተጣለበት ድርድር በካይሮ እየተካሄደ ነው።ድርድሩ በተባበሩት አረብ ዔምሬትስ አደራዳሪነት የተጀመረው ጥረት የመጨረሻ ምዕራፍ ነው። በአፍሪቃ ህብረት የተጀመረው ጥረት ቀጣይነት ጥያቄ…

ብሄራዊ ባንክ የገንዘብ ማሻሻያ ፖሊሲ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ ባንኮች የማበደሪያ ወለድ መጠናቸውን ለመከለስ እየተሰናዱ ነው

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የዋጋ ንረትን ለገደብ  ከቀናት በፊት አዲስ የገንዘብ ማሻሻያ ፖሊሲ ይፋ ማድረጉን ተከትሎ የንግድ ባንኮች የማበደሪያ ወለድ መጠናቸውን ለመከለስ እየተሰናዱ  መሆኑን ዋዜማ ስምታለች። የማበደሪያ ወለድ መጠን መጨመር…

በአማራ ክልል በርካታ አካባቢዎች የመንግሥት ገንዘብ እንዳይንቀሳቀስ ታገደ

Photo- Amhara regional government ዋዜማ- የአማራ ክልል ገንዘብ ቢሮ በክልሉ የተለያዩ አካባቢዎች የመንግስት ተቋማት ገንዘብ አንዳይንቀሳቀስ ማገዱን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ለመረዳት ችላለች። የአስቸኴይ ጊዜ ኮማንድ ፖስቱ በክልሉ ለቀናት የተጣለው አጠቃላይ…

የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕልውና በይፋ አከተመ

ዋዜማ- ዛሬ ነሃሴ 13፣ 2015 ዓ፣ም የነባሩ የደቡብ ብሄሮች፣ ብሄረሰቦችና ሕዝቦች ክልል ሕልውና በይፋ አክትሞ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ በተሰኙ ኹለት ክልሎች ተተክቷል። የወላይታ፣ ጋሞ፣ ጎፋ፣ ኮንሶ፣ ጌዲዖ እና…

የሰብዓዊ መብት ኮምሽን በአማራ ክልል ላይ በተጣለው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ላይ ምክረ ሀሳብ አቀረበ

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) መንግሥት በአማራ ክልል ያወጀው አስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ቆይታው “ከአንድ ወር ወይም የተወሰኑ ሳምንታት” እንዳይበልጥ ዛሬ ባወጣው መግለጫ ጠይቋል። ኮሚሽኑ ይህን የጠየቀው፣ መንግሥት በክልሉ የተፈጠረው…

ብሔራዊ ባንክ የመንግስት ፣ የባንኮች እና የግለሰቦችን የመበደር አቅም የሚገድብ ፖሊሲ አወጣ

ዋዜማ – የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ የዋጋ ንረት ክፉኛ የፈተነውን የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ከችግር ያወጣልኛል ያለውን ፖሊሲን ማውጣቱን ትላንት ገልጿል። ይህ በቅርጹ 2014 አ.ም መስከረም ወር ላይ ከወጣው ፖሊሲ ጋር የሚመሳሰለውን ፖሊሲ…

በአማራ ክልል ባለው የፀጥታ ችግር ባንኮች ገንዘባቸውን እያሽሹ ነው

ዋዜማ- በአማራ ክልል የተቀሰቀሰውን ግጭት ተከትከሎ ባንኮች በክልሉ የሚያንቀሳቅሱትን ጥሬ ገንዘብ ወደ አዲስ አበባ እያሽሹ መሆኑን ዋዜማ ከባንኮች ሰምታለች፡፡ የገንዘብ ማሸሹ የተከናወነባቸው የአማራ ክልል ከተሞች ከትናንሽ የወረዳ ከተሞች እስከ ክልሉ…