የነዳጅ ድጎማን ማንሳት ከባድ የኢኮኖሚና ማኅበራዊ ቀውስ እንዳያስከትል ተሰግቷል
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ከተመረጡ ተሸከርካሪዎች ላይ በሂደት የሚቀንስ እና የሚያስቀር የውሳኔ ሃሳብ ታኅሳስ 20፣ 2014 ዓ.ም በተካሄደው ሦስተኛው የሚንስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አጽድቋል። የመንግሥት የነዳጅ ድጎማን…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግሥት የነዳጅ ድጎማን ከተመረጡ ተሸከርካሪዎች ላይ በሂደት የሚቀንስ እና የሚያስቀር የውሳኔ ሃሳብ ታኅሳስ 20፣ 2014 ዓ.ም በተካሄደው ሦስተኛው የሚንስትሮች ምክር ቤት ስብሰባ ላይ አጽድቋል። የመንግሥት የነዳጅ ድጎማን…
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ የኮንደም ዋጋ በከፍተኛ መጠን መጨመሩን ተከትሎ ለተላላፊ በሽታ ተጋላጭ የሆኑ የማህበረሰቡ አባላትን ለአደጋ ከማጋለጥ አልፎ የሀገሪቱን የኤች አ ይ ቪ ስርጭት ያባብሰዋል የሚል ስጋት አንዣቧል። …
ዋዜማ ራድዮ- ከአንድ ሳምንት በላይ በዩናይትድ ስቴትስ ቆይታ ያደረገው የኢትዮጵያ መንግስት የልዑካን ቡድን ከሰሜኑ ጦርነት ጋር በተያያዘ የተቋረጠው የአበዳሪዎችና የለጋሾች ድጋፍ እንዲቀጥል ብርቱ ተማፅኖ ማቅረቡን ዋዜማ ለጉዳዩ ጋር ቅርብ ከሆኑ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ኢኮኖሚ ባለሙያዎች ማህበር ዜጎችን ክፉኛ እየፈተነ ያለውን የዋጋ ግሽበት ለመፍታት መንግስትን ሊያግዝ የሚችል የአቅርቦትና የዋጋ ማረጋጊያ ቦርድ በጊዜያዊነት ሊቋቋም እንደሚገባ አሳሰበ። ማህበሩ ላለፉት ስድስት ወራት የዋጋ ግሽበት…
ዋዜማ ራዲዮ- በዓለማቀፍ ደረጃ በከፍተኛ ደረጃ የጨመረው የመርከብ የዕቃ ማጓጓዣ ዋጋ የኢትዮጵያ መርከቦችንም የታሪፍ ለውጥ እንዲያደርጉ አስገድዷቸዋል። ዋዜማ ራዲዮ የተመለከተችው አዲስ የመርከቦች የዕቃ ማጓጓዣ ተመን በምንዛሪ ዕጥረት፣ በዋጋ ግሽበትና ከጦርነት…
ዋዜማ ራዲዮ- ከሌሎች የገበያ ምርቶች በተለየ የሲሚንቶና የብረታብረት ምርት ለተገልጋዩ ለመድረስ የዋጋና የአቅርቦት ችግር ገጥሞታል። የሚቀጥሉት ስድስት ወራት በሀገሪቱ ግንባታ ማካሄድ እጅግ ፈታኝ እንደሚሆን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ይጠቁማል። የገበያና የአቅርቦቱን…
በስድስት ወራት ውስጥ ያገኘው ትርፍ የእቅዱን 3.4 በመቶ ሲሆን ተጨማሪ 100 ሚሊየን ብርም የተበላሸ ብድር ውስጥ ገብቷል ዋዜማ ራዲዮ- ከበርካታ ዓመታት ብልሹ አሰራርና የኪሳራ ጉዞ ተላቆ ባለፈው አመት ከፍተኛ የተባለውን…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያን የባንክ እና ፋይናንስ ዘርፍን የሚያስተዳድሩ ህጎች ተመልሰው ታይተው እንዲከለሱ እና ማሻሻያ እንዲደረግባቸው ከጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ለኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ መመሪያ መሰጠቱን ዋዜማ ሬዲዮ ከምንጮቿ ሰምታለች። መመሪያው ከተሰጠ…
ዋዜማ ራዲዮ – ያለፉትን ሁለት ሳምንታት ብሔራዊ ባንክ ከአሜሪካ ዶላር አንፃር የብርን የምንዛሪ ተመን የሚያዳክምበትን መጠን ጋብ አድርጎታል። ይህ የብርን ተመን የማዳከም እርምጃ የጠቅላይ ሚንስትሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንድ አካል ነው።…
የኢትዮጵያ የአንድ ወር የምግብ ዘይት ፍጆታ ግን 86 ሚሊዮን ሊትር እንደሆነ ይገመታል የዘይት ምርት ላይ ለተሰማሩ ድርጅቶች መንግሥት በየካቲት ወር 250 ሺህ የአሜሪካ ዶላር ፈቅዷል ይህን ዘገባ ካዘጋጀንበት አንድ ሳምንት…