በጦርነትና ኮሮና መሀል የተገኘውን 21 በመቶ የወጪ ንግድ ዕድገት ገልጠን ስናየው
ዋዜማ ራዲዮ- ያለፈውን አንድ ዓመት ሀገራችን ከትግራዩ ጦርነትና ተያይዞ ከተከሰተው ቀስ ጋር ስትታገል ቆይታለች። የኮሮና ወረርሽኝም ትልቅ ሀገራዊና ዓለማቀፍ ፈተና እንደሆነ ቀጥሏል። በዚህ ሁሉ መሀል ሀገሪቱ ከሌላው ዓመት 21 በመቶ…
ዋዜማ ራዲዮ- ያለፈውን አንድ ዓመት ሀገራችን ከትግራዩ ጦርነትና ተያይዞ ከተከሰተው ቀስ ጋር ስትታገል ቆይታለች። የኮሮና ወረርሽኝም ትልቅ ሀገራዊና ዓለማቀፍ ፈተና እንደሆነ ቀጥሏል። በዚህ ሁሉ መሀል ሀገሪቱ ከሌላው ዓመት 21 በመቶ…
ዋዜማ ራዲዮ- በፋይናንስ ዘርፍ ያለውን ውንብድና ለመቆጣጠር፣ የህገወጥ ገንዘብ ፍሰትን ለመከታተል እንዲሁም በተለያዩ የሽፋን ስሞችና የተጭበረበሩ ሰነዶች የሚደረገውን የገንዘብ ዝውውር ለማስቀረት ባንኮች አዲስ የባንክ መለያ መታወቂያ እንዲያዘጋጁ መታዘዛቸውን ዋዜማ ራዲዮ…
ዋዜማ ሬዲዮ- በኢትዮጵያ ስርጭቱ በፍጥነት እየጨመረ በመጣው የኮቪድ 19 ወረርሽኝ ተይዘው በፅኑ ለሚታመሙ ሰዎች የሚያገለግለው ቬንትሌተር (የትንፋሽ ማገዣ ማሽን) ከፍተኛ እጥረት ማጋጠሙንና ልውጥ የኮሮና ቫይረስ በከፍተኛ ፍጥነት እየተስፋፋ መሆኑን የመንግስት…
ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ፌደራሊስት ኮንግረስ ፓርቲ (ኦፌኮ) አመራርሮች መካከል እየተካረረ የመጣው ልዩነት የፓርቲውን ቀጣይነት አደጋ ላይ መጣሉን ዋዜማ ካነጋገረቻቸው የድርጅቱ አመራር አባላት ተረድታለች። ኦፌኮ ከኦሮሞ ነጻነት ግንባር (ኦነግ) ጋር ስትራቴጂካዊ…
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜን ወሎ የሕወሓት አማፅያን የከፈቱትን ማጥቃት ተከትሎ ከመኖሪያቸው ተፈናቅለው ወደ በደሴ ከተማና ጊዜያዊ መጠለያዎች ሸሽተው የሚገኙ ነዋሪዎች ሁለት መቶ ሰባ ሺ ሶስት መቶ ያህል መድረሳቸውን የደሴ ከተማ ምክትል…
ዋዜማ ራዲዮ- በመደበኛው የባንኮችና የጥቁር ገበያ መካከል ተፈጥሮ የነበረው የተጋነነ የምንዛሪ የዋጋ ልዩነት አሁን ማሽቆልቆል መጀመሩን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። የበዓላት ወቅት መጠኑ ከፍ ያለ የውጪ ምንዛሪ ወደ ጥቁር ገበያው…
ዋዜማ ራዲዮ- በትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ሰራተኞ የታዘዙ ቼኮች እንዳይመነዘሩ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለቅርጫፎቹ በደብዳቤ ማሳወቁን ዋዜማ ራዲዮ ካገኘችው የደብዳቤው ቅጂ ተረድታለች። ንግድ ባንክ ትእዛዙን ያስተላለፈው የፌዴራል መንግስት በተናጠል አውጄዋለሁ…
ዋዜማ ራዲዮ- ያለፉትን ዓመታት በተበላሸ ብድር ከፍተኛ ቀውስ ውስጥ የነበረው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በ2013 ዓ ም በጀት ዓመት ከታክስ በፊት የተጣራ 3 ነጥብ 4 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘቱን ዋዜማ ራዲዮ…
ዋዜማ ራዲዮ – ከሕዳሴ ግድብ የመጀመሪያውን የኤሌክትሪክ ሀይል ለማመንጨት ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ራዲዮ ለጉዳዩ ቅርበት ካላቸው ምንጮች አረጋግጣለች። እነዚህ ምንጮች እንደነገሩን ሰኔ 12 ቀን 2013 አ.ም ሁለተኛ ዙር የውሀ…
ዋዜማ ራዲዮ- እንደ ኦፓል ፣ ሳፋየርና ኤመራልድ አይነት የከበሩ ማዕድናት ለውጭ ገበያ ሲቀርቡ የተወሰነ መጠናቸው እሴት እንዲጨመርበት የሚያስገድደው ህግ መነሳቱን ተከትሎ የማዕድን የገበያ ሰንሰለቱ መዛባት ገጥሞታል። ማዕድናት በማስዋብና ጌጣጌጦችን በመስራት…