በአዲስ አበባ ተቋርጠው ከነበሩ የግንባታ ፍቃድ አገልግሎቶች የተወሰኑት እንዲጀምሩ ተወሰነ
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ከመሬት እና መሬት ነክ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የታዩ ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎችን ተከትሎ ታግደው የነበሩ የግንባታ ፍቃድ አገልግሎቶች እንዲጀመሩ መወሰኑን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። ኢትዮጵያ በገባችበት ጦርነት…
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ከመሬት እና መሬት ነክ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የታዩ ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎችን ተከትሎ ታግደው የነበሩ የግንባታ ፍቃድ አገልግሎቶች እንዲጀመሩ መወሰኑን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። ኢትዮጵያ በገባችበት ጦርነት…
ዋዜማራዲዮ– በአገር አቀፍ ደረጃ ይካሄዳል ተብሎ የታሰበውን ‹አካታች› አገራዊ ምክክር በገለልተኝነት ለመምራትና ለማስተባበር ሊመሰረት የታቀደው የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የኮሚሽነሮች አወቃቀርና አደረጃጀት ከአስፈጻሚው የመንግስት አካል ነጻ ሆኖ እንዲቆም የፖለቲካ ፓርቲዎችና…
ዋዜማ ራዲዮ- ሀገሪቱ ባለፈው አንድ አመት የገባችበት ጦርነት ያስከተለውን ውድመትና ቀውስ ለማካካስ የሚያስችል በአማራ፣ አፋርና ትግራይ ክልሎች ላይ ያተኮረ የመልሶ ማቋቋም መርሀ ግብር ከወዲሁ መዘጋጀት እንዳለበት የምጣኔ ሐብት ባለሙያዎች ምክረ…
ዋዜማ ራዲዮ- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮምሽን እና የኣኢትዮጵያ ስብዓዊ መብት ኮምሽን ከትግራይ ጦርነት ጋር በተያያዘ የተፈፀሙ የስብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ለወራት ያዘጋጁትን የምርመራ ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርገዋል።…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በማስያዣ ላይ ተመስርቶ የሚሰጥ ብድር ላይ ጥሎት ከነበረው እገዳ የነዳጅ ምርት አከፋፋይ ድርጅቶች የብድር እገዳው እንዲነሳላቸው መወሰኑን ለሁሉም የንግድ ባንክ ፕሬዝዳንቶች በላከው ማስታወሻ መግለፁን ዋዜማ…
ዋዜማ ሬዲዮ: አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ በየሁለት አመቱ በሚያወጣው የአለም ኢኮኖሚ ምልከታ ሪፖርት ዘንድሮ ለመጀመርያ ጊዜ የኢትዮጵያን የሀገር ውስጥ ምርት እድገት (ጂዲፒ) ትንበያ ሳያካትት ቀርቷል፡፡ ይህ ክስተት…
ዋዜማ ራዲዮ- በትግራይ ክልል የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የባንክ ሂሳብ ከፍተው ከጦርነቱ በኋላ ሂሳባቸው የታገደባቸው ደንበኞች አሁን እገዳው እንደተንሳላቸውና ሂሳባቸውን ማንቀሳቀስ እንዲችሉ መፈቀዱን ዋዜማ ራዲዮ ስምታለች። አንድ ዓመት ሊሆነው የተቃረበው ጦርነት…
ዋዜማ ራዲዮ- በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል የተጋጋመው ጦርነት እያስከተለ ያለው የኢኮኖሚ ጫና ምልክቶቹ እዚህም እዚያም መታየት ጀምረዋል። ከጦርነቱ ጋር ተያይዞ ለጋሾች ድጋፍ ማቋረጥ ጀምረዋል። አሜሪካ ለሀገራችን የሰጠችውን የቀረጥ ነፃ መብት ለመሰረዝ…
ዋዜማ ራዲዮ- ገዥው ፓርቲ ብልፅግና ለድርጅቱ አመራሮች ባሰራጨውና ውይይት ባደረገበት ሰነድ ላይ እንዳመለከተው ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ አዲስ መንግስት ካቋቋሙ በኋላ በቁልፍ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ ከተለያዩ የፖለቲካ ኀይሎች ጋር ድርድርና…
ሰላም ሚኒስቴር “የሀገር ውስጥ ጉዳይ ሚኒስቴር” እንዲባል ሐሳብ ቀርቧል ዋዜማ ራዲዮ- ሰኞ፣ መስከረም 24 ቀን 2014 በተወካዮች ምክር ቤት የሚቋቋመው አዲሱ የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ (ዶ/ር) መንግሥት በሚኒስቴር መስሪያ ቤቶቹ…