Month: January 2023

የኦሮምያ ክልል ለውጪ ገበያ የሚያቀርበውን ስንዴ አርሶ አደሮች በቅናሽ እንዲሽጡ እያግባባ ነው 

ዋዜማ – መንግስት ወደ ውጪ ለመላክ ካቀደው የሰንዴ ምርት 3 ነጥብ 1 ሚሊየን ኩንታል ድርሻ የኦሮሚያ ክልል ነው። ክልሉ የተጣለበትን ኮታ ለማሟላት አርሶ አደሮች ምርታቸውን በርካሽ እንዲሸጡለት እያግባባ ነው። አርሶ…

በኢትዮጵያ 22 ሚሊየን ህዝብ የምግብ ዕርዳታ ይፈልጋል፣ ግማሽ ያህሉ ፅኑ የጠኔ አደጋ የገጠማቸው ናቸው

ዋዜማ- ጦርነት፣ የአየር ንብረት ለውጥ ከኢኮኖሚ ቀውስ ጋር ተዳምሮ በኢትዮጵያ 22 ሚሊየን ዜጎችን የዕለት ደራሽ ዕርዳታ ፈላጊ እንዳደረጋቸው የመንግስታቱ ድርጅትና ሌሎች የረድዔት ድርጅቶች ይፋ ያደረጉት የተማፅኖ መግለጫ ያመለክታል። የመንግስታቱ ድርጅት…

የከፋ የስብዓዊ መብት ጥሰትና ወንጀል የፈፀሙ አካላትን በሽግግር ፍትሕ የመዳኘት ዕቅድ አለ

ዋዜማ – በሀገራችን በተለያየ ጊዜ የተፈፀሙና  በዓለማቀፍ መስፈርት የተበየኑ የስብዓዊ መብት ጥሰቶችንና ሌሎች ወንጀሎችን በሽግግር ፍትሕ አሰራር ልዩ ኮምሽን በማቋቋም ማየት የሚያስችል ምክረ ሀሳብ ለመንግስት መቅረቡን ዋዜማ ተገንዝባለች።  የቅርብ ጊዜውን…