Tag: oromo protests

የኦሮሞ ነፃነት ግንባር በሁለት አቅጣጫ በመንግስት ላይ ጥቃት ሰነዘርኩ አለ

ዋዜማ ራዲዮ- የኦሮሞ ነፃነት ግንባር ባለፉት ቀናት በደቡብ ምዕራብ ሞያሌ እና በምዕራብ ወለጋ አካባቢዎች በመንግስት ወታደሮች ላይ ጥቃት አድርሻለሁ ሲል አስታወቀ። በአስመራ ዋና መቀመጫውን ያደረገው የኦሮሞ ነፃነት ግንባር የማዕከላዊ ኮሚቴ…

የቀለም አብዮት ተረት ተረት እንደገና!

ዋዜማ ራዲዮ- ሰሞኑን ኢሕአዴግ-መራሹ መንግስት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ሽፋን አድርጎ ህዝባዊ አመጹን ከቀለም አብዮት ጋር የሚያገናኝ ትርክት በማምጣት በዴሞክራሲያዊ ማሻሻያ ላይ በተጣለው የተስፋ ጭላንጭል ላይ በረዶ ቸልሶበታል፡፡ ከዐመታት በፊት የሀገሪቱ…

የድርድር ጥያቄ ገፍቶ እየመጣ ነው

ዋዜማ ራዲዮ-በሀገሪቱ ገፍቶ የመጣውን ፓለቲካዊ ቀውስ ለመፍታት ገዥው ግንባር ከተቀናቃኝ ሀይሎች ጋር ድርድር እንዲቀመጥ ጥያቄ ቀረበለት። የዲፕሎማቲክ ምንጮች ለዋዜማ እንደገለፁት የመጀመሪያው የድርድር ግብዣ ከጀርመን መንግስት በኩል የቀረበ ሲሆን የኢትዮጵያ መንግስት…

አዲስ አበባ ለኦሮሚያ ተፈናቃዮች መሬት እንድታቀርብ ታዘዘች

ዋዜማ ራዲዮ- ከሶማሌ ክልል ለተፈናቀሉ የኦሮሚያ ተወላጆች የሚሆኑ ሰፋፊ ሄክታሮችን ከየትም ብለው በተቻለው ፍጥነት እንዲያዘጋጁ ለአዲስ አበባ የአስሩም ክፍለ ከተማ የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ ኃላፊዎች ታዘዙ፡፡ ከከንቲባ ጽሕፈት ቤት ባለፈው ሳምንት…

በወልዲያ ህዝባዊ አመፅ ቀጥሎ ዋለ

ዋዜማ ራዲዮ- የጥምቀትን በዓል አስታኮ በወልዲያ ከተማ የተቀሰቀሰው ፀረ አገዛዝ ተቃውሞ ቁጥራቸው በውል ያልታወቁ ወጣቶች እና ሁለት የፀጥታ ሀይል አባላት እንዲገደሉ ምክንያት ሆኗል፣ ከፍተኛ ንብረትም ወድሟል። ዋዜማ ያነጋገረቻቸው የከተማው ነዋሪዎችና…

ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን በአዲስ አበባ ዙሪያ ለማስፈር በተደረገ ጥረት በተነሳ አለመግባባት የሰው ህይወት መጥፋቱ ተሰማ

ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ ዜጎችን በአዲስ አበባ ዙሪያ ለማስፈር በተደረገ ጥረት በተነሳ አለመግባባት የሰው ህይወት መጥፋቱን በቦታው የተገኙ እማኞች ገለፁ። እማኞች እንደነገሩና የዋዜማ ሪፖርተር እንዳጣራችው በአዲስ አበባ በኮልፌ…

የኦሮሞ ትግል መንታ ገፅታ!

ዋዜማ ራዲዮ- ኦሮሚያ ክልል የለፉትን ሁለት አመታት ተከታታይ ተቃውሞዎችን በማድረግ ቀዳሚነቱን የያዘ የሀገሪቱ ክፍል ነው። በርካቶች ሞተዋል ከግማሽ ሚሊያን በላይ ተፈናቅለዋል። ተቃውሞው አሁንም እንደቀጠለ ነው። ለመሆኑ የኦሮሞ ኢትዮጵያውያን ተቃውሞ ከየት…

በዝዋይ በተቀሰቀሰ ግጭት ቢያንስ አስራ አንድ ሰዎች ሞቱ

ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ዝዋይ (ባቱ) ከተማ ከትናንት ጀምሮ በተቀሰቀሰ ብሄርን ያማከለ ግጭት ቢያንስ አስራ አንድ ሰዎች መገደላቸውን የዋዜማ ምንጮች አረጋግጠዋል።በርካታ ሰዎች ቆስለዋል፣ተፈናቅለዋል። በሁለት ግለሰቦች መካከል የተቀሰቀሰ ፀብ ወደ ሰፊ…

በሻሸመኔው የተቃውሞ ሰልፍ መንገደኞች በግዳጅ እንዲሳተፉ ተደርጓል

ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የኦሮሚያ ከተሞች እየተካሄደ በነበረ በአንዱ ተቃውሞ ሰልፍ ተሳትፎ ያልነበራቸው መንገደኞች በሰልፈኞች ተማርከው በግዳጅ አመጹን እንዲቀላቀሉ መደረጋቸውን ሰምተናል፡፡ በግዳጅ ብንገባም ለመቃወም እድል ስላገኘን አልተከፋንም ይላሉ። ከአዲስ አበባ ወደ ሐዋሳ…

መንግስት ለኢሬቻ በዓል የፀጥታ እቅድ አዘጋጀ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት የኦሮሞ ህዝብ አመታዊ የኢሬቻ አከባበርን በተመለከት ከክልሉ የፀጥታ ሀይሎች ጋር የጋራ ዕቅድ ነደፈ። የኦሮሞ አክቲቪስቶችና አድመኛ ወጣቶች በበኩላቸው በበዓሉ ወቅት በግፍ ለተገደሉ ወገኖቻቸው ድምፃቸውን ለማሰማት እየተሰናዱ ነው።…