Month: February 2019

የትግራይ ክልል ለነባር ታጋዮች እና ለመንግስት ሰራተኞች መሬት ለመስጠት መዝገባ ጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ- የትግራይ ክልል በተለይ በመቀሌ ከተማና በዙሪያዋ ለነባር ታጋዮች እና ለመንግስት ሰራተኞች የቤት መስሪያ ቦታ ለመስጠት መዝገባ መጀመሩን ከስፍራው ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ ለነባር ታጋዮች ለመስጠት እየተዘጋጀ ያለው ቦታ 140…

የውጪ ምንዛሪ በማሸሽ የሚጠረጠሩ 240 ድርጅቶች ዝርዝር ተዘጋጀ

ዋዜማ ራዲዮ- ባለፉት ዓመታት ለገቢና ለወጪ ንግድ አገልግሎት በሚሊየን የሚቆጠር ዶላር ሲወሰዱ የነበሩና ተመጣጣኝ ምርት ወደ ሀገር ቤት ያላመጡ እንዲሁም ከፍተኛ ተፈላጊነት ያላቸውን ምርቶች ወደ ውጪ ልከው ገንዘቡን ወደ ሀገርቤት…

ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆችን በአዲስ አበባና ዙሪያዋ በቋሚነት ለማስፈር ግንባታ ተጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ- ከሶማሌ ክልል የተፈናቀሉ የኦሮሞ ተወላጆችን በአዲስ አበባና ዙሪያዋ በቋሚነት ለማስፈር በየከተማው ቦታዎች እንቅስቃሴ እየተደረገ ነው። በ2009 አ.ም መጨረሻና በ2010 አ.ም መጀመርያ በኦሮምያና በሶማሌ ክልል አዋሳኝ አካባቢዎች በተነሳ ግጭት…

በጠቅላይ ሚንስትሩ ትዕዛዝ በልማት ባንክ የብድር ቀውስ ላይ ጥናት እየተደረገ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በከፍተኛ ደረጃ የተበላሸ ብድር ቀውስ ውስጥ ያለው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካለበት ችግር እንዲወጣ ያስችለዋል የተባለ ጥናት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትና በብሄራዊ ባንክ ትእዛዝ እየተካሄደ ነው። ጥናቱ የሚራውም በቅርቡ…

በምዕራብ ኦሮምያ በነበረው ሁከት ተሳትፈዋል የተባሉ የመንግስት አመራሮች እየተመረመሩ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በምዕራብ ኦሮምያ ዞኖች ባለፉት ወራት በነበረው የፀጥታ ቀውስ ሀላፊነታቸውን አልተወጡም ተሳትፎም አድርገዋል ተብለው የተጠረጠሩ አንድ መቶ ያህል የክልሉ አመራሮችና የፀጥታ አካላት ላይ ምርመራ እየተካሄደ ሲሆን ስምንት መቶ የሚጠጉ…

ተክለብርሀን አምባዬ ኮንስትራክሽን ለሰራተኞቹ ደሞዝ መክፈል አልቻለም

በሀገሪቱ ግዙፍ ከሚባሉት የግንባታ ተቋራጭ ድርጅቶች አንዱ የሆነው ተክለብርሀን አምባዬ ኮንስትራክሽን በግንባታ ዘርፍ መቀዛቀዝና ከፍ ባለ የታክስ ዕዳ ክፍያ ሳቢያ ወደ ቀውስ ገብቷል። ሰራተኞች ለስድስት ወራት ያህል ደሞዝ አልተከፈላቸውም። ዋዜማ…

ትውልደ ኢትዮጵያውያን በባንክና ኢንሹራንስ ዘርፍ እንዲሰማሩ ሊፈቀድ ነው

በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ጉልህ የተባለ አዲስ የፖሊሲ ማሻሻያ ከሰሞኑ ይደረጋል። ቀድሞ በባንክና ኢንሹራንስ ዘርፍ እንዳይሳተፉ ተከልክለው የነበሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን አሁን በዘርፉ እንዲሳተፉ የሚያስችል የህግ ማሻሻያ እየተደረገ ነው።  ዋዜማ ራዲዮ ለጉዳዩ…

የጤፍ የባለቤትነት መብት ላይ የመለስ ዜናዊ ሚና ምን ነበር?

ዋዜማ ራዲዮ- የጤፍን የባለቤትነት ጉዳይ በተመለከተ ከሰሞኑ ግር የሚያሰኙ ዘገባዎች በተለያዩ የመገናኛ ብዙሀንና በማህበራዊ ሚዲያ ተሰራጭቷል። የመንግስት የመገናኛ ብዙሀን ሳይቀር የጤፍ የባለቤትነት መብት በህግ ለኢትዮጵያ ተረጋገጠ፣ ባለቤትነታችን ተመለሰ ሲሉ ዘግበዋል።…

ባለሀብቶች የቴሌኮም ባለቤት እንዲሆኑ የሚፈቅድ የህግ ረቂቅ ቀረበ

ዋዜማ ራዲዮ- የቴሌኮም አገልግሎት ረቂቅ አዋጅ በሚል ስያሜ የተዘጋጀው ሰነድ ኢትዮጵያን በቴሌኮም ዘርፍ ለመሰማራት ለፈለገ የሀገር ውስጥም ሆነ የውጭ ባለ ሀብት ክፍት የማድረግን የመንግስትን ፍላጎት ይፋ አድርጓል። ረቂቅ አዋጁ የኢህአዴግ…