ዶላር በባንኮች በኩል እስከ 115 ብር እየተሸጠ ነው
ዋዜማ – በሀገር ውስጥ ያለው ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ እጥረት በኢትዮጵያ ያሉ ባንኮች በተለይም የግሎቹ ምንዛሪን ለሚጠይቋቸው ደንበኞች የሚያስከፍሉት ኮሚሽን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ለምንዛሪው እለታዊ መሸጫ ካወጣው የዋጋ ተመን በላይ…
ዋዜማ – በሀገር ውስጥ ያለው ከፍተኛ የሆነ የውጭ ምንዛሪ እጥረት በኢትዮጵያ ያሉ ባንኮች በተለይም የግሎቹ ምንዛሪን ለሚጠይቋቸው ደንበኞች የሚያስከፍሉት ኮሚሽን የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ለምንዛሪው እለታዊ መሸጫ ካወጣው የዋጋ ተመን በላይ…
የግል ባንኮች ለአንድ የአሜሪካ ዶላር የሚጠይቁት ኮሚሽንም 38 ብርን አልፏል ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሪ ገበያ የይፋዊ ወይንም የባንኮች እና የጥቁር (የትይዩ) ገበያ የምንዛሪ ዋጋ ልዩነት ከፍ ያለ ጭማሪ ማሳየቱን…
ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ወደ ሶማሊያ የምትልከው ጫት ከወራት በፊት በእጥፍ እንዲጨምር ተደርጎ ነበር። አሁን ዋጋው ቀድሞ ወደ ነበረበት እንዲመለስ ትዕዛዝ መተላለፉን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ ከሁለት ቀናት…
ዋዜማ ራዲዮ – ያለፉትን ሁለት ሳምንታት ብሔራዊ ባንክ ከአሜሪካ ዶላር አንፃር የብርን የምንዛሪ ተመን የሚያዳክምበትን መጠን ጋብ አድርጎታል። ይህ የብርን ተመን የማዳከም እርምጃ የጠቅላይ ሚንስትሩ የኢኮኖሚ ማሻሻያ አንድ አካል ነው።…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ መንግስት በውጪ የሚኖሩ ትውልደ ኢትዮጵያዉያን የገና እና የጥምቀት በዓላትን በሀገር ቤት በመገኘት እንዲያከብሩ ጥሪ ማቅረቡን ተከትሎ ባለፉት ሁለት ሳምንታት በርካታ እንግዶች ወደ ኢትዮጵያ እየገቡ ይገኛሉ። ይህን ተከትሎ…
ዋዜማ ራዲዮ- በመደበኛው የባንኮችና የጥቁር ገበያ መካከል ተፈጥሮ የነበረው የተጋነነ የምንዛሪ የዋጋ ልዩነት አሁን ማሽቆልቆል መጀመሩን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል። የበዓላት ወቅት መጠኑ ከፍ ያለ የውጪ ምንዛሪ ወደ ጥቁር ገበያው…
ዋዜማ ራዲዮ- እንደ ኦፓል ፣ ሳፋየርና ኤመራልድ አይነት የከበሩ ማዕድናት ለውጭ ገበያ ሲቀርቡ የተወሰነ መጠናቸው እሴት እንዲጨመርበት የሚያስገድደው ህግ መነሳቱን ተከትሎ የማዕድን የገበያ ሰንሰለቱ መዛባት ገጥሞታል። ማዕድናት በማስዋብና ጌጣጌጦችን በመስራት…
በብር ላይ ያለው መተማመን እያሽቆለቆለ ነው ከውጪ የሚላክ ገንዘብ ከባንክ ይልቅ ወደ ትይዩ ገበያ እያመዘነ ነው ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የውጭ ምንዛሬ ገበያ በባንኮች እና በትይዪ ገበያ ( በጥቁር ገበያ) መካከል…
እንደሞባይል በግመል ተጭነው ወደ አገር ውስጥ የሚገቡ መድኃኒቶች ተበራክተዋል ዜጎች መድኃኒት ፍለጋ እየተንከራተቱ ነው ዋዜማ ራዲዮ- ከውጭ ምንዛሬ ጋር በተያያዘ አገሪቱ አጣብቂኝ ውስጥ መግባቷን የሚያሳብቁ ምልክቶች መታየት ከጀመሩ ሰንበትበት ብሏል፡፡…
ነጋዴዎች እቃቸውን እያሸሹ ነው፡፡ መርካቶ በዋጋ ተመን መዋዠቅ ግራ ተጋብታለች፡፡ ዋዜማ ራዲዮ-ከትናንት በስቲያ የተደረገውን የውጭ ምንዛሬ ተመን ማስተካከያ ተከትሎ በማግስቱ የጀመረ የዕቃ አቅርቦት ችግርና የዋጋ መዋዠቅ በመዲናዋ በተለይም በመርካቶ በስፋት…