Tag: Addis Ababa

በአዲስ አበባ በቅርስነት የተመዘገቡ 316 ህንፃዎችን ከመፍረስ ለማዳን እንደተቸገረ የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አስታወቀ

ዋዜማ- ቅርሶችን ለመጠበቅና ለመንከባከብ ህጋዊ ስልጣን ቢሰጠውም በአዲስ አበባ ያሉ ታሪካዊ ህንፃዎችን በልማት ሰበብ እንዳይፈርሱ ለመከላከል ከሌሎች መንግስታዊ አካላት በቂ ትብብር እንዳልተደረገለት የቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን ለዋዜማ ተናግሯል።  የፌደራል ቅርስ ጥበቃ…

በአዲስ አበባ የቀበሌ መታወቂያ መስጠትና ማደስ ተቋርጦ ስንብቷል፣ አገልግሎቱ መቼ ይጀመራል?

ዋዜማ – የአዲስ አበባ መስተዳድር ወሳኝ ኩነት ምዝግባና መረጃ ኤጀንሲ ለኗሪዎች አዲስ መታወቂያ መስጠትና እድሳትን ያቆምኩት በሰራተኞቼ ብልሹ አሰራር ምክንያት ነው ብሏል፡፡  ይህን ብልሹ አስራር ለማረምና ተጠያቂዎችን ለመለየት ኤጀንሲው የምርመራ…

የአዲስ አበባና የኦሮሚያን አስተዳደራዊ ወሰን በአዲስ መልክ የማካለል እንቅስቃሴ ተጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ- ከዚህ ቀደም ለከረረ ፓለቲካዊ ውዝግብና ተቃውሞ ምክንያት የነበረው የአዲስ አበባና የኦሮሚያ ክልል አስተዳደራዊ ወሰን አዲስ በተዘጋጀ ጥናት መሰረት የማካለል እንቅስቃሴ መጀመሩን ዋዜማ ከሁለቱም ወገኖች ካሉ ምንጮች ስምታለች:: የወሰን…

የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የደመወዝ እርከን አወጣ

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር አዲስ የመንግሥት ሠራተኞች የሥራ መደቦች ምዘና፣ ደረጃዎች ምደባና የደመወዝ እርከን ደንብ ማውጣቱን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ የከተማ አስተዳደሩ አዲስ ባወጣው በደንብ መሰረት የደረጃ አንድ የደመወዝ መነሻ…

በአዲስ አበባ ከሰንጋተራ እስከ ተክለሀይማኖት የሚዘልቅ ግዙፍ ግንባታ ሊጀመር ነው

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ከሰንጋ ተራ እስከ ተክለሀይማኖት ባለው አካባቢ 39 የመንግስት ተቋማትን በአንድ ላይ ያሰባሰበ ግዙፍ የከተማ ማዕከል ግንባታ በቅርቡ እንደሚጀመር ዋዜማ ስምታለች። የሜጋ ኮንስትራክሽን የፕሮጀክት ኮንትራት አስተዳዳር…

የአዲስ አበባ አስተዳደር በቅርስነት የተመዘገበውን የአንበሳ ፋርማሲ ሕንፃ ለባለሀብት ሊያስተላልፍ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ መስተዳድር በፌደራል ቤቶች አስተዳድር በኩል ለአንበሳ ፋርማሲና ለኒዮን አዲስ ያከራየውን ታሪካዊ ሕንፃ ለቀው እንዲወጡ አዟል። የፌደራል ቤቶች አስተዳድርም ትዕዛዙን በከተማ ደረጃ ባለው መዋቅር ለተከራዮቹ አድርሷል። የአዲስ…

መንግስት የነዳጅ ድጎማ ተጠቃሚ የሆኑ ተሽከርካሪዎችን የመለየት ስራ ጀመረ

ዋዜማ ራዲዮ- ሰሌዳቸው በአዲስ አበባ የተመዘገቡ ኮድ 1እና ኮድ 3 የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ሰጭዎች ከሐምሌ 1 2014  ዓ.ም ጀምሮ ነዳጅ መንግሥት ድጎማ በሚያደርገው የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ እንደሚያገኙ ተሰምቷል ። ዋዜማ…

ዘመናዊው የነዋሪነት ዲጂታል መታወቂያ በአዲስ አበባ በክፍለ ከተማ ደረጃ ይሰጣል

በ196  ሚሊየን ብር የማተሚያ ማሽኖች ተገዝተው ተከፋፍለዋል ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የወሳኝ ኩነት ምዝገባ እና መረጃ ኤጀንሲ ዘመናዊውን ዲጂታል የነዋሪነት መታወቂያ የክፍለ ከተማ አስተዳደሮች እንዲሰሩት ለማስቻል 150 ማተሚያ…

ባልደራስ ፓርቲ አንድ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ከአባልነት እንዲነሱ ምርጫ ቦርድ ትብብር እንዲያደርግ ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ አደረገ

ዋዜማ ራዲዮ- ባልደራስ ፓርቲ አንድ የአዲስ አበባ ከተማ ምክር ቤት አባል ከአባልነት እንዲነሱ ምርጫ ቦርድ ትብብር እንዲያደርግ ያቀረበውን ጥያቄ ቦርዱ ውድቅ ማድረጉን ዋዜማ ስምታለች። ምርጫ ቦርድ የአዲስ አበባ ምክር ቤት…

በአዲስ አበባ 29 ሺሕ የጋራ መኖሪያ ቤቶችን ለማጠናቀቅ ብድር ተጠየቀ

ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ የ40/60 እና 20/80 የጋራ መኖሪያ ቤቶችን አጠናቆ ለተጠቃሚዎች ለማስተላለፍ የፋይናንስ እጥረት ማጋጠሙን ተከትሎ፣ ለቤቶቹ ማጠናቀቂያ ብድር እንዲፈቀድ ለብሔራዊ ባንክ ጥያቄ ቀረበ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የከተማ…