የፋኖና የዲፕሎማቶቹ ውይይት
ዋዜማ፡ በመንግስትና በተወሰኑ የፋኖ ታጣቂ ቡድኖች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው የድርድር ማመቻቸት ሙከራ የተሳካ እንደነበረ በጉዳዩ የተሳተፉ የዲፕሎማቲክ ምንጭ ለዋዜማ ተናግረዋል። ስለውይይቱ ዝርዝር ይዘትና አንዳንድ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ መረጃዎችን መናገር…
ዋዜማ፡ በመንግስትና በተወሰኑ የፋኖ ታጣቂ ቡድኖች መካከል የተደረገው የመጀመሪያው የድርድር ማመቻቸት ሙከራ የተሳካ እንደነበረ በጉዳዩ የተሳተፉ የዲፕሎማቲክ ምንጭ ለዋዜማ ተናግረዋል። ስለውይይቱ ዝርዝር ይዘትና አንዳንድ ደህንነትን አደጋ ላይ የሚጥሉ መረጃዎችን መናገር…
ለተጋላጮች 22 ቢሊየን ብር ከፍያለሁ – መንግስት ዋዜማ- የአለም የገንዘብ ድርጅት በኢትዮጵያ ለኢኮኖሚ ጫና ለተጋለጡ ዜጎች የሚደረገው ድጎማ በቂ አይደለም ሲል በቅርብ ሪፖርቱ ላይ ተችቷል። የፕላን እና ልማት ሚኒስትር ፍጹም…
ዋዜማ- በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ጉራጌ ዞን ከባለፈው ዓመት መጨረሻ ጀምሮ በእስር ላይ የሚገኙ “የአማራ ብሔር ተወላጆች በፍርድ ቤት ውሳኔ ሳያገኙ” ሰባት ወራት እንደሞላቸው ለዋዜማ ተናግረዋል። እነዚሁ ግልፅ ባልሆነ ውንጀላ በእስር…
ዋዜማ- የስጋ አምራችና ላኪ ኩባንያዎች የገቢዎች ሚኒስቴር በግምት በሚጥልባቸው ከፍተኛ ግብር የተነሳ ስጋ ወደውጪ መላክ ማቋረጣቸውን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ተረድታለች። በመቶ ሚሊየኖች የሚቆጠር ግብር እንዲከፍሉ የተጠየቁ ኩባንያዎች መኖራቸውንና በዚህም ሳቢያ…
ዋዜማ- የአዲስ አበባ ገቢዎች ቢሮ፣ በመኪና ሻጮች ላይ ከፍተኛ የገቢ ግብር መጣሉን እና ነጋዴዎች መክፈል ባለመቻላቸው የብዙዎችን የባንክ አካውንታቸውን ማሳገዱን ዋዜማ ሰምታለች። ነጋዴዎቹ ከአንድ ወር በፊት ጀምሮ ዓመታዊ የገቢ መጠናቸውን…
ዋዜማ- በፍትሕ ሚንስቴር ከደምወዝ ጭማሪ፣ ከቤት፣ ከትራንስፖርትና ከተለያዩ ጥቅማ ጥቅሞች አለመሟላት ጋር ተያይዞ ባለፉት ሁለት ዓመታት ብቻ ከ 3 መቶ በላይ ነባርና ልምድ ያላቸው ዓቃቤ ሕጎች ከመስሪያ ቤቱ በፈቃዳቸው መልቀቃቸውን…
ዋዜማ- ንግድ ባንኮች በየአመቱ የሚሰጡት ብድር እድገት አሁን ካለበት 14 በመቶ ወደ 18 በመቶ ሊያድግ እንደሚችል ዋዜማ ከምንጮቿ መረዳት ችላለች። የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በ2015 አ.ም ሐምሌ ወር ላይ ወደ 30…
ዋዜማ- በጥቅምት ወር ተግባራዊ ይደረጋል የተባለው የመንግስት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ በመላ ሀገሪቱ ባሉ መንግስታዊ ተቋማት ተግባራዊ ሳይደረግ ሁለተኛው ወር ተገባዷል። ዋዜማ ባደሬችው ማጣራት ደግሞ ቢያንስ የሶስት ተቋማት ሰራተኞች የደሞዝ ጭማሪ…
ዋዜማ- ከፍተኛ ትምህርት ተቋማት የሙሉ ፕሮፌሰርነት ማዕረግ ዕድገት እንዳይሰጡ በድጋሜ እገዳ እንደተጣለባቸው ዋዜማ ከሚኒስቴሩ በተፃፈ ደብዳቤ ላይ ተመልክታለች፡፡ ከታህሳስ 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጀምሮ በየትኛውም የከፍተኛ ትምህርት ተቋም የተሰጠ እና…
ዋዜማ- ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ እና የሱማሊያው ፕሬዝዳንት ሐሰን ሞሐመድ፣ በባሕር በር ውዝግብ ሳቢያ በአገሮቻቸው መካከል የተፈጠረውን ዲፕሎማሲያዊ ቁርሾ ለመፍታት ትናንት ምሽት በፕሬዝዳንት ጣይብ ኤርዶጋን አሸማጋይነት ከስምምነት ላይ ደርሰዋል። ኹለቱ አገራት…