የዋግኽምራ ወረዳዎች በትግራይ እና በአገው ሃይሎች ቁጥጥር ስር
ዋዜማ- በትግራይ ሃይሎች እና በአገው ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (አዴን) ቁጥጥር ስር ያሉት የዋግኽምራ ዞን ሁለት ወረዳዎች ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎች፤ ምግብ እና መድሃኒቶችን ጨምሮ መሰረታዊ የሚባሉ ቁሳቁሶች እንዳይገቡ በመደረጋቸው እንዲሁም የባንክ እና…
ዋዜማ- በትግራይ ሃይሎች እና በአገው ዲሞክራሲያዊ ንቅናቄ (አዴን) ቁጥጥር ስር ያሉት የዋግኽምራ ዞን ሁለት ወረዳዎች ውስጥ የሚኖሩ ነዋሪዎች፤ ምግብ እና መድሃኒቶችን ጨምሮ መሰረታዊ የሚባሉ ቁሳቁሶች እንዳይገቡ በመደረጋቸው እንዲሁም የባንክ እና…
ዋዜማ- መንግስት ጥቅል ሀገራዊ ምርትን (Gross Domestic Product-GDP) የሚለካበትን ስሌት ለመቀየር ለመቀየር እየተዘጋጀ መሆኑን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል።መንግስት ከመስከረም ወር 2019 ዓ. ም ጀምሮ በሚተገብረው አዲስ ጥቅል ሀገራዊ ምርት (GDP)…
ዋዜማ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከሁለት ሳምንታት በፊት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደን የስልጣን ጊዜ ለ 1 አመት ማራዘማቸውን ተከትሎ ፤ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)…
ዋዜማ- የተቀሠቀሰው ጦርነት በዓለም ዙሪያ የነዳጅ እና ጋዝ ቀውስ አስከትሏል። በቀጠናው የነዳጅ ላኪ የኾኑት ኳታር፣ የተባበሩት ዓረብ ኢምሬቶች፣ ሳዑዲ ዓረቢያ፣ ኩዌት፣ ኢራን እና ኢራቅ በተለይ ኢራን ሆርሙዝ ሠርጥን ከዘጋች ወዲህ፣…
ዋዜማ-የአሜሪካ አለማቀፍ የልማት ድርጅት (USAID) በስልጣን ላይ ባለው የአሜሪካ አስተዳደር ከተዘጋና አለማቀፍ ድጋፉን ካቋረጠ አንድ ዓመት ደፈነ። በአለም ከልማት ድርጅቱ ከፍተኛ ገንዘብ በመቀበል በሁለተኛ ደረጃ ላይ ትገኝ የነበረችው ኢትዮጵያ በአንድ…
ማረጋገጫ የማይሰጣቸው ከተሞች ተለይተዋል ዋዜማ- የኦሮሚያ ክልላዊ መንግሥት፣ በክልሉ ያሉ ሕገወጥ ወይም በተለምዶ “ጨረቃ ቤት” ተብለው የሚታወቁ ካርታ እና ፕላን የሌላቸውን ቤቶች ባሉበት ሕጋዊ ሊያደርግ እና የባለቤትነት ማረጋገጫ ሰነድ ሊሰጥ…
ዋዜማ- በሀገሪቱ ካሉት 31 የንግድ ባንኮች ውስጥ 25ቱ አሁን ባለው ከባድ የገበያ ውድድር ውስጥ መቀጠል ስለማይችሉ ተዋህደው ጠንካራ ባንኮችን መፍጠር ብቸኛው አማራጭ መሆኑን ብሔራዊ ባንክ ገለፀ፡፡ ብሔራዊ ባንክ የባንክ ኢንዱስትሪውን…
ዋዜማ- በሀገሪቱ ባለው የፀጥታ ችግርና የትራንስፖርት አቅርቦት መስተጓጎል ወትሮም የበረታ እጥረት የሚታይበት ነዳጅ አሁን በመካከለኛው ምስራቅ በተከሰተው ጦርነት ሳቢያ የበለጠ ተባብሷል። ሕገወጥ የነዳጅ ግብይት በበርካታ የሀገራችን ከተሞች እየተዘወተረ ነው። ዋዜማ…
ዋዜማ- በሕወሓት ሃይሎች፣ በኤርትራና በኢትዮጵያ መንግስት መካከል ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል የሚለው ስጋት በስፋት በዓለማቀፍ መገናኛ ብዙሀንና በመረጃ ትንተና ተቋማት እየተነገረ ነው። እየተነገረ ካለው ውጪ የጦርነት ዝግጅት እየተደረገባቸው ነው በሚል በሚጠቀሱ…
ዋዜማ- የጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ አስተዳደር ወደ ስልጣን ከመጣ በኋላ ከደረጋቸው ለውጦች አንዱና በተፅዕኖው የበርካታ ዜጎችን ሕይወት የሚነካው የኢኮኖሚ ማሻሻያ መርሀ ግብር ነው። የአለም የገንዘብ ድርጅትን ቅድመ ሁኔታዎች የተከተለውንና መንግስት…