Author: wazemaradio

የምርጫ ቦርድ ቅሬታና የዋዜማ ማረሚያ

የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስባተኛውን ሀገራዊ የምርጫ ሰሌዳ በሚመለከት ከፖለቲካ ፓርቲዎችጋር ማክሰኞ ጥቅምት 10 ቀን 2018 ያደረኩት ውይይት ገንቢና በቀጣይ ለሚደረጉ የምርጫ ዝግጅቶች ግብዐት የተገኘበት ነበር ሲል አስታውቋል። የቦርዱ ሰብሳቢ…

ምርጫው ይራዘማል?

[ይህን ዘገባ በተመለከተ የምርጫ ቦርድ ቅሬታና የዋዜማ ማረሚያ ተካተውበታል። በማስፈንጠሪያው ይመልከቱት] ዋዜማ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ምርጫ ቦርድ ስባተኛውን ሀገራዊ የምርጫ ሰሌዳ በሚመለከት የፖለቲካ ፓርቲዎችን ለማወያየት ለጋዜጠኞች ዝግ የሆነ ስብሰባ ትናንት አድርጎ…

ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ፤ የዓመቱ የዓለም የፕሬስ ነጻነት ጀግና ተብሎ ተሸለመ

ዋዜማ- የ“ኢትዮጵያ ኢንሳይደር” የበይነ መረብ የዜና አውታር መስራች ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ፤ የዓመቱ የዓለም የፕሬስ ነጻነት ጀግና ሽልማት ተመረጧል። ተስፋለምን ለዓለም የፕሬስ ነጻነት ጀግና ሽልማት የመረጡት፣ ዓለማቀፍ የፕሬስ ኢንስቲትዩት እና ዓለማቀፍ…

የተቀዋሚ ፓርቲ ተወካዩ ዮሐንስ ተሠማ ያለመከሰስ መብታቸው በተነሰባት ክስ ዋስትና ተፈቀደላቸው

ዋዜማ- በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የተቀዋሚ ፓርቲ ተወካዩ ዮሐንስ ተሠማ ያለመከሰስ መብታቸው በተነሰባት ክስ ዋስትና ተፈቀደላቸው። የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ባጸደቀው አወዛጋቢ የሕገመንግሥት ማሻሻያ ላይ የፌደሬሽን ምክር ቤት…

ደበበ እሸቱ (1934-2017 ዓ.ም)

ሕልፈቱን ከሰዓታት በፊት የሰማነው ደበበ እሸቱ በኪነጥበብ ሙያው ካተረፈው አክብሮትና ዝና ባሻገር ለመብትና ነፃነቱ አበክሮ መታገልን የመረጠ አንድ ወቅትም ወደ ፖለቲካው ዘልቆ ገብቶ የበኩሉን የሞከረ ዜጋ ነበር። የደበበ ሕይወት ብዙ…

በደቡብ ትግራይ ግጭት ተቀሰቀሰ

ዋዜማ- በትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ትዕዛዝ የተሠጣቸው የታጠቁ ኃይሎች፣ በደቡባዊ ትግራይ የራያ አካባቢ አስተዳደራዊ መዋቅሮችን በኃይል ለመቆጣጠር መንቀሳቀሳቸውን ተከትሎ፣ ባካባቢው ግጭት መፈጠሩን ዋዜማ ሠምታለች፡፡ በርካታ የታጠቁ ኃይሎች ማክሰኞ፣ ሐምሌ 15፣ 2017…

የፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ቃለምልልስ አንኳር ነጥቦች

ዋዜማ- በሳምንቱ መጨረሻ ለብቸኛው የሀገራቸው ቴሌቭዥን ጣቢያ ቃለምልልስ የሰጡት የኤርትራው ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ በርከት ያሉ ክሶችን በኢትዮጵያ መንግስት ላይ አቅርበዋል። ዋዜማ የፕሬዝዳንቱን ቃለምልልስ ዋና ዋና ይዘት እንደሚከተለው አቅርባለች የኤርትራው ፕሬዝዳንት…

ዩቲዩብ አዲስ የገቢ መጋራት ጥብቅ መመሪያ አወጣ

ዋዜማ- በበይነ መረብ የተንቀሳቃሽ ምስል ይዘቶች ማሠራጫ የሆነው ዩቲዩብ ኩባንያ፣ በዩትዩብ ላይ ይዘቶችን በማሰራጨት ገቢ ለሚያገኙ የይዘት ፈጣሪዎች አዲስና ጥብቅ መመሪያ ማውጣቱ ተሰምቷል። መመሪያው ከፊታችን ሐምሌ 8፣ 2017 ዓ፣ም ጀምሮ…

አዲሱ የአሜሪካ ቪዛ መመሪያ ምን ይላል?

ዋዜማ- በኢትዮጵያ የአሜሪካ ኤምባሲ ለኢትዮጵያዊያን የሚሠጠውን ቪዛ የቆይታ ጊዜ ወደ ሦስት ወር ማሳጠሩን ሐምሌ 2፣ 2017 ዓ፣ም በይፋዊ ገጹ ባሠራጨው መረጃ አስታውቋል። ኢምባሲው፣ የኢትዮጵያዊያን ተጓዦች የቪዛ ቆይታ ጊዜ ያጠረው፣ የአሜሪካ…