አሜሪካ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባለስልጣናት ላይ የቪዛ፣ የኢኮኖሚና የፀጥታ ድጋፍ ማዕቀብ ጣለች
ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ቢሊንከን ለመገናኛ ብዙሀን ባሰራጩት መግለጫ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባለስልጣናት፣ በወታደራዊና የደህንነት ሹማምንት፣ በአማራ ክልል አስተዳደርና የፀጥታ መዋቅር መሪዎች እንዲሁም በወንጀል የተሳተፉ የሕወሓት መሪዎች ላይ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአሜሪካ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር አንቶኒ ቢሊንከን ለመገናኛ ብዙሀን ባሰራጩት መግለጫ በኢትዮጵያና በኤርትራ ባለስልጣናት፣ በወታደራዊና የደህንነት ሹማምንት፣ በአማራ ክልል አስተዳደርና የፀጥታ መዋቅር መሪዎች እንዲሁም በወንጀል የተሳተፉ የሕወሓት መሪዎች ላይ…
ዋዜማ ራዲዮ- የዩናይትድስቴትስ የውጪ ጉዳይ መስሪያቤት የአፍሪቃ ጉዳዮች ረዳት ሀላፊ ቲቦር ናጊ እና የሲውዲን የልማት ትብብር (SIDA) ዳይሬክተር ካሪን ዩምቲን በኢትዮጵያ የስራ ጉብኝት ለማድረግ ወደ አዲስ አበባ ያመራሉ። የአሜሪካው ቲቦር…
ዋዜማ ራዲዮ- በውጪ ጉዳይ መስሪያ ቤት የአፍሪካ ጉዳዮች ተጠባባቂ ምክትል ሀላፊ ዶናልድ ያማማቶ የተመራ የአሜሪካ የልዑካን ቡድን ወደ ኤርትራ አቀና። የልዑካን ቡድኑ ከስኞ ጀምሮ ለሁለት ቀናት በአስመራ በሚኖረው ቆይታ ከሀገሪቱ…
ዋዜማ ራዲዮ-በኢትዮጵያ በስፋት የሚታየውን የስብዓዊ መብት ጥሰትና ግድያ ተከትሎ የአሜሪካ ኮንግረስ HR128 የተባለውን የህግ ረቂቅ የውሳኔ ሀሳብ አፀደቀው። ኮንግረሱ ማክስኞ ባደረገው ስብሰባው ድምፅ መስጠት ሳያስፈልግ የውሳኔ ሀሳቡን አፅድቆታል። በውሳኔ ሀሳቡ…
ዋዜማ ራዲዮ- የዩናይትድ ስቴት ስ መንግስት ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ይጓዛል። የአሜሪካ የውጪጉዳይ መስሪያ ቤት ምንጮች ለዋዜማ እንደተናገሩት የልዑካን ቡድኑ በአዲስ አበባ ቆይታው ከኢትዮጵያ መንግስት ባለስልጣናት ጋር ተገናኝቶ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአፍሪቃ የውጪ ጉዳይ ሚንስትሮች ከፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር ጋር በፀጥታና ኢንቨስትመንት ጉዳዮች ላይ ለመመካከር ዛሬ ሀሞስ ዋሸንግተን ተሰብስበዋል። ስብሰባውን ያዘጋጁት የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ሪክ ቲለርሰን ሲሆኑ በአፍሪቃና በዩናይትድ ስቴትስ…
ዋዜማ ራዲዮ- በፕሬዝዳንት ትራምፕ አስተዳደር በአፍሪቃ ጉዳይ እንዲያማክሩ በዋይት ሀውስ የደህንነትና የፀጥታ ምክር ቤት አባል እንዲሆኑ የታጩትን ራልፍ አታላህ ሹመታቸው በወቅቱ መፅደቅ ባለመቻሉ መሰናበታቸው ተሰምቷል። ኮሎኔል ራልፍ አታላህ ከአራት ወራት…
ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያን እየጎበኘ ያለው የአሜሪካ መንግስት ልዑካን ቡድን ከመንግስትና ከተቃዋሚ የፖለቲካ መሪዎች ጋር በወቅታዊ የሀገሪቱ የፖለቲካና የሰብዓዊ መብት ይዞታ ጉዳይ ላይ ውይይት አደረገ። የአሜሪካ የሰብዓዊ መብት ጉዳዮች ሀላፊ ቶም…
ዋዜማ ራዲዮ- የዩናይትድ ስቴትስ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን በኢትዮጵያ የስብዓዊ መብት ይዞታ ላይ የተሰማውን ቅሬታ ለማቅረብና ለመነጋገር ወደ አዲስ አበባ ያቀናል። የአሜሪካ የስብዓዊ መብት ጉዳዮች ሀላፊ ቶም ማሊዋንስኪን ጨምሮ አምስት ተወካዮችን…
ዋዜማ ራዲዮ- አሜሪካ በኢትዮጵያ መንግስት የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅን ተከትሎ መንግስት የሚወስዳቸው እርምጃዎች እንደሚያሳስባት አስታወቀች። ቀጥተኛ የሆነ ተፅዕኖ በመንግስት ላይ ስለማያሳድር ቢቀርም ቢመጣም ምንም አይነት የረባ ተፅእኖ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ…