የገለልተኛ ብሄራዊ የኢኮኖሚ ምክር ቤት በአባላቱ አለመግባባት ሳቢያ ስራውን ማከናወን አልቻለም
ምክር ቤቱ ጊዜያዊ ሰብሳቢ ከሀላፊነታቸው ለቀዋል ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ(ዶ/ር) መንግስትን በቁልፍ የኢኮኖሚ ጉዳዮች በምክርና በሙያ እንዲያግዝ የተቋቋመው ገለልተኛ ምክር ቤት በውስጡ በተፈጠረ አለመግባባት እስካሁን ወደ ስራ መግባት…
ምክር ቤቱ ጊዜያዊ ሰብሳቢ ከሀላፊነታቸው ለቀዋል ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ(ዶ/ር) መንግስትን በቁልፍ የኢኮኖሚ ጉዳዮች በምክርና በሙያ እንዲያግዝ የተቋቋመው ገለልተኛ ምክር ቤት በውስጡ በተፈጠረ አለመግባባት እስካሁን ወደ ስራ መግባት…
ዋዜማ ራዲዮ- በሀገሪቱ ያሉ የንግድ ባንኮች ያለባቸው የውጭ ምንዛሬ እጥረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ በመምጣቱ ሳብያ ወደተለያዩ ሀገራት ለሚጓዙ መንገደኞች የሚሸጡት የውጭ ምንዛሬንም ማቅረብ የማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን ዋዜማ ራዲዮ…
በሀገሪቱ ግዙፍ ከሚባሉት የግንባታ ተቋራጭ ድርጅቶች አንዱ የሆነው ተክለብርሀን አምባዬ ኮንስትራክሽን በግንባታ ዘርፍ መቀዛቀዝና ከፍ ባለ የታክስ ዕዳ ክፍያ ሳቢያ ወደ ቀውስ ገብቷል። ሰራተኞች ለስድስት ወራት ያህል ደሞዝ አልተከፈላቸውም። ዋዜማ…
ዋዜማ ራዲዮ – የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በአዲሱ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ መመራት ከጀመረ በሁዋላ የፋይናንሱ ዘርፍ ላይ በርካታ ማሻሻያዎችን እያደረገ ነው።ዋዜማ ራዲዮ ከሳምንታት በፊት እንደዘገበችው ብሄራዊ ባንኩ ለተበዳሪዎች የብድር መክፈያ…
ዋዜማ ራዲዮ- ከአምስት አመት በፊት ኢትዮጵያ የገዛቻቸውን ሰባት የደረቅ ጭነትና ሁለት የነዳጅ ጫኝ መርከቦች ሰባት ቢሊየን ብር ያህል ወጥቶባቸዋል። ገንዘቡ በዋናነት ከቻይና የተገኘ ብርድ ነው። አሁን መርከቦቹ ሰርተው ዕዳቸውን መክፈል የሚችሉ…
የብሄር ፌደራሊዝም ለረሀባችን መባባስ አንዱ ምክንያት ይሆን እንዴ? አንዳንዱ ስፊ ለም መሬት ይዞ አራሽ ገበሬ የለውም፣ ሌላው እልፍ ገበሬ ይዞ የመሬት ያለህ ይላል። በሀገራችን ከታረሰው መሬት ይልቅ ያልታረሰው ይበልጣል። ኢትዮዽያ…
የድህነትን መጠን ወጥ በሆነ መስፈሪያ ለመለካት ሥራ ላይ የዋለው የድህነት ወለል ልክ ከአንድ ዶላር ከ 25 ሣንቲም ወደ አንድ ዶላር ከ90 ሣንቲም ሊያሳድግ እንደሆነ የዓለም ባንክ አስታወቀ። ቀድሞውን ይህንኑ የ…
የኢትዮዽያ መከላከያ ሰራዊት በኢኮኖሚ ውስጥ ቁልፍ ተሳታፊ እየሆነ መምጣት የማታ ማታ የሲቪል መንግስቱን ህልውና በጠመንጃ ያዡ ሰር እንዲወድቅ ያደርገዋል። ድርጅታዊ አንድነት የሚጎድለው ገዢው ፓርቲም ለህልውናው ሲል መለዮ ለባሹን የኢኮኖሚው…
የኢትዮዽያን የኢኮኖሚ ዕድገት ያሞካሹ ተቋማት ሳይቀር ማሳሰቢያ እየሰጡ ነው።በስብዓዊ ልማት ረገድ ሀገሪቱ አሁንም በአለም ላይ ብዙ ደሀ የሚኖርባት ናት። ቻላቸው ታደስ በቅርቡ የወጡ ሪፖርቶችን ተመልክቷል