የዓለም የገንዘብ ድርጅት (አይ ኤም ኤፍ) ለኢትዮጵያ ያስተላለፈው መልዕክት
ዋዜማ ሬዲዮ: አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ በየሁለት አመቱ በሚያወጣው የአለም ኢኮኖሚ ምልከታ ሪፖርት ዘንድሮ ለመጀመርያ ጊዜ የኢትዮጵያን የሀገር ውስጥ ምርት እድገት (ጂዲፒ) ትንበያ ሳያካትት ቀርቷል፡፡ ይህ ክስተት…
ዋዜማ ሬዲዮ: አለም አቀፉ የገንዘብ ድርጅት አይ ኤም ኤፍ በየሁለት አመቱ በሚያወጣው የአለም ኢኮኖሚ ምልከታ ሪፖርት ዘንድሮ ለመጀመርያ ጊዜ የኢትዮጵያን የሀገር ውስጥ ምርት እድገት (ጂዲፒ) ትንበያ ሳያካትት ቀርቷል፡፡ ይህ ክስተት…
ዋዜማ ራዲዮ- ያለፈውን አንድ ዓመት ሀገራችን ከትግራዩ ጦርነትና ተያይዞ ከተከሰተው ቀስ ጋር ስትታገል ቆይታለች። የኮሮና ወረርሽኝም ትልቅ ሀገራዊና ዓለማቀፍ ፈተና እንደሆነ ቀጥሏል። በዚህ ሁሉ መሀል ሀገሪቱ ከሌላው ዓመት 21 በመቶ…
ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ ዋና ዋና አለምዓቀፍ አበዳሪዎች ያራዘሙላት የዕዳ መክፈያ ጊዜ ገደብ በቅርብ ሳምንታት ይጠናቀቃል ። ያለፉትን ዓመታት በፖለቲካ አለመረጋጋት አሁን በቅርቡ ደግሞ በጦርነት ፈተና ላይ ያለችው ኢትዮጵያ ለዚህ ዓመት…
ዋዜማ ራዲዮ- የባንኮች የወለድ ምጣኔ በገበያ ፍላጎትና አቅርቦት እንዲወሰን መንግስት በአስር አመት የልማት እቅዱ ላይ መወሰኑን ዋዜማ ራድዮ የተመለከተችው የእቅዱ ሰነድ አመለከተ። ከዚህኛው አመት ማለትም ከ2013 አ.ም እስከ 2022 አ.ም…
ዋዜማ ራዲዮ- የአለም ባንክ ኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያ በሚል ቀርጻ እተገብረዋለሁ ላለችው መርሀ ግብር እሰጠዋለሁ ብሎ ቃል የገባው ሁለት ቢሊየን ዶላር ያህል ብድርና ድጎማ መስተጓጐል ከገጠመው በኋላ የኢትዮጵያ መንግስት…
ባንኩ ኢትዮጵያ ቃል በገባችው መሰረት የሀገር በቀል የኢኮኖሚ ማሻሻያዎችን እየተገበረች አለመሆኑን በምክንያትነት አንስቷል። ዋዜማ ራዲዮ- የዓለም ባንክ የኮሮና ቫይረስ ጫናን ለመከላከልና ለሰብዓዊ ስራዎች ከሚውሉ ጉዳዮች ውጭ ለኢትዮጵያ የሀገር በቀል የኢኮኖሚ…
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት የብር በዶላር ምንዛሪ ተመንን በዝግታ ለማዳከም ከለጋሾች ጋር ተስማምቶ ነበር። ይሁን እንጂ የሀገሪቱ ኢኮኖሚ በገጠመው ፈተና ብር በራሱ ጊዜ ለጋሾች ካስቀመጡት ተመን ኣአሽቆልቁሏል። የለጋሾች ጫናና ሀገራዊ የኣኢኮኖሚ…
ከአምናው 83 ቢሊየን ብር ብልጫ አለው 100 ቢሊየን ብር ከሀገር ውስጥና ከውጪ ብድር የሚገኝ ነው ዋዜማ ራዲዮ- የሚኒስትሮች ምክር ቤት ለ2013 አ.ም በኢትዮጵያ ታሪክ እጅግ ከፍተኛ የተባለውን በጀት አጽድቋል።በጀቱም ከ470…
ከአለም ባንክ አሁን ላይ 84 ሚሊየን ዶላር ተገኝቷል። ከአይኤም ኤፍ ጋር ደግሞ ውይይቶች እየተካሄዱ ነው። ባንኮች ለተበዳሪዎቻቸው የመክፈያ ጊዜን እንዲያራዝሙ የማግባባት ስራ እየተሰራ ነው ።ለደንበኞቻቸው ብድር መክፈያ ጊዜን ማራዘም የጀመሩ…
የውጭ ምንዛሬ ጥቁር ገበያ ህጋዊ የሚሆንበት መንገድ ታስቧል ሀገሪቱ ከአይ ኤም ኤም ለሶስት አመታት ሊሰጣት የተዘጋጀው ገንዘብ ከዚህ ቀደም ለሶስት አመት ከነበራት ኮታ የ700 መቶ በመቶ ብልጫ አለው። ዋዜማ ራዲዮ-…