Tag: Eritrea

ኢትዮጵያና ኤርትራ የበሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ላይ አልተግባቡም

በኢትዮጵያና የኤርትራ መካከል የሰላም ስምምነት ከተፈረመ ከአስር ወራት በኋላ ስምምነቱን ወደ ተግባር ለመቀየር ፈታኝ ሆኗል። የሁለቱ ሀገራት ተደራዳሪዎች በድብቅ እስከመገናኘት ደርሰዋል። በኤርትራ ያለውን ውስጣዊ ቀውስ ተከትሎ ድንበሩ ሙሉ በሙሉ የተዘጋ…

ኤርትራ ከኢትዮጵያ ለቀረበላት የትብብር ሰነድ (ወደብን ጨምሮ) ምላሽ ሳትሰጥ አምስት ወራት ሞላት

የኢትዮጵያ መንግስት የወደብ አጠቃቀምን ጨምሮ ሌሎች የሁለትዮሽ የትብብር ሰነዶችን ለኤርትራ መንግስት ቢልክም ለወራት ከአስመራ ምላሽ አልተገኘም። ዋዜማ ራዲዮ- ባለፈው አመት የኢህአዴግ ስራ አስፈጻሚ ኮሚቴ “ኢትዮጵያ ከኤርትራ ጋር ዘላቂ ሰላም እንዲኖራት…

ከዐብይ አህመድ የመቶ ቀን የባህር ሀይል ምስረታ ዕቅድ፣ ለግርምት እንዘጋጅ?

ዋዜማ ራዲዮ- ኢህአዴግ ኢትዮጵያን ሲቆጣጠር ደርግ ከአሜሪካ ገዝቷቸው ከነበሩ ሰባት የጦር መርከቦች አራቱን ሽጧቸዋል : ሶስቱን ደግሞ እስካሁን አልተረከባቸውም። ኢትዮጵያ የባህር ሀይል ያስፈልጋታል : በቅርቡም ታቋቁማለች የሚል ንግግር ከመንግስት በተደጋጋሚ…

የኢትዮጵያ መንግስት የኤርትራን ወደብ አጠቃቀም የሚያጠና ቡድን አቋቋመ

ዋዜማ ራዲዮ- በቀድሞ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ባለሙሉ ስልጣን አምባሳደር ግርማ ብሩ የሚመራ ቡድን ኢትዮጵያ የኤርትራን ወደቦች የምትጠቀምበትን ሁኔታ ማጥናት እንደጀመረ ከኢትዮጵያ የማሪታይም ጉዳዮች ባለስልጣን ያገኘነው መረጃ ያሳያል ። ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ…

ፌሽታ የጋረደው የድንበር ማካለል ጉዳይ!

ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያና ኤርትራ ስላም አውርደው የህዝብ ለህዝብ ግንኙነቱ ተጀምሯል። መሪዎችም ጉብኝት አድርገዋል። የንግድ ልዑካንም መነጋገር ጀምሯል። የዓስብ ወደብን ለመጠቀም ዝግጅት ተጀምሯል። በዚህ ሁሉ መሀል ግን የድንበሩ ጉዳይ እንዴት እልባት…

የኤርትራው ዕርቅ ፈተና ይጠብቀዋል

ዋዜማ ራዲዮ- ሁለቱ መሪዎች አሥመራ ላይ መግባቢያ ስምምነት መፈራረማቸውን ተከትሎ ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ኢትዮጵያን ጎብኝተዋል፡፡ ከሁሉም በፊት ግን መጀመሪያ ደፋሩን የዕርቀ ሰላም ርምጃ የወሰዱት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ ቢሆኑም ፕሬዝዳንት ኢሳያስም…

ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አህመድ ወደ አስመራ ይጓዛሉ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያን የኤርትራን ግንኙነት ለማሻሻል በሁለቱም ሀገሮች በኩል ፈቃደኝነት በተገኘበት በአሁኑ ሰዓት ጠቅላይ ሚንስትር ዐቢይ አህመድ ዝርዝር ጉዳዮችን ለመነጋገር ወደ አስመራ ያቃናሉ ተብሏል። ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች እንደሰማችው…

ኤርትራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ለመላክ እየተዘጋጀች ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ኤርትራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስ አበባ ለመላክ እየተዘጋጀች መሆኑን ፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቂ ተናገሩ። ፕሬዝዳንት ኢሳያስ በየዓመቱ በሚከበረው የሰማዕታት መታሰቢያ ላይ በቀጥታ የቴሌቭዥን ስርጭት እንደተናገሩት በድንበር ጉዳይ ላይ…

ኢትዮጵያና ኤርትራን የማደራደር አዲስ ጥረት እየተካሄደ ነው

ዋዜማ ራዲዮ- ኢትዮጵያ የአልጀርሱን የሰላም ስምምነት ያለቅድመ ሁኔታ እንደምትቀበል መግለጿን ተከትሎ የኤርትራ መንግስት በጉዳዩ ላይ ምንም አይነት ይፋዊ ምላሽ ለመስጠት አልሞከረም። ኢትዮጵያ በተግባር ወታደሮቿን ከባድመ ካላስወጣች በቀር የሰላም ስምምነቱን ተቃብያለሁ…