የኢትዮጵያ ልማት ባንክ መንግስት እንዲታደገው ሊጠይቅ ነው
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአመታት ወዲህ በገባበት ያልተመለሰ ብድር ቀውስ ሳቢያ ከፍተኛ የካፒታል ማሽቆልቆል ውስጥ በመግባቱ እንደከዚህ ቀደሙ ብድር እያቀረበ መቀጠል እየተቸገረ እንደሆነ ምንጮቻችን ነግረውናል። የባንኩ ያልተመለሰ ብድር ራሱ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከአመታት ወዲህ በገባበት ያልተመለሰ ብድር ቀውስ ሳቢያ ከፍተኛ የካፒታል ማሽቆልቆል ውስጥ በመግባቱ እንደከዚህ ቀደሙ ብድር እያቀረበ መቀጠል እየተቸገረ እንደሆነ ምንጮቻችን ነግረውናል። የባንኩ ያልተመለሰ ብድር ራሱ…
ዋዜማ ራዲዮ- በሀገሪቱ ያሉ የንግድ ባንኮች ያለባቸው የውጭ ምንዛሬ እጥረት ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰ በመምጣቱ ሳብያ ወደተለያዩ ሀገራት ለሚጓዙ መንገደኞች የሚሸጡት የውጭ ምንዛሬንም ማቅረብ የማይችሉበት ደረጃ ላይ መድረሳቸውን ዋዜማ ራዲዮ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ ለተፈናቃዮች እርዳታ ሲሰጥ ለክልሎች ማከፋፈል ውስጥ ባይገባ ይሻለው እንደነበር የብሄራዊ ባንክ ገዥ ይናገር ደሴ (ዶ/ር) ተናገሩ። ዶክተር ይናገር ደሴ ይህን ያሉት ዛሬ መጋቢት 19 ቀን…
የመንግስት የፖሊስ ባንክ ተብለው ከሚታወቁት ውስጥ አንዱ የሆነው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ በቢለየን የሚቆጠር ብድር ካለባቸው ድርጅቶችና ግለሰቦች ዕዳውን መሰብሰብ ተቸግሯል። ችግሮቹን ከቀድሞው አመራር የተንከባለሉ ይሁኑ እንጂ አዳዲስ ተግዳሮቶችም ብቅ ብቅ…
ዋዜማ ራዲዮ- በከፍተኛ ደረጃ የተበላሸ ብድር ቀውስ ውስጥ ያለው የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ካለበት ችግር እንዲወጣ ያስችለዋል የተባለ ጥናት በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤትና በብሄራዊ ባንክ ትእዛዝ እየተካሄደ ነው። ጥናቱ የሚራውም በቅርቡ…
በሀገሪቱ የፋይናንስ ዘርፍ ጉልህ የተባለ አዲስ የፖሊሲ ማሻሻያ ከሰሞኑ ይደረጋል። ቀድሞ በባንክና ኢንሹራንስ ዘርፍ እንዳይሳተፉ ተከልክለው የነበሩ ትውልደ ኢትዮጵያውያን አሁን በዘርፉ እንዲሳተፉ የሚያስችል የህግ ማሻሻያ እየተደረገ ነው። ዋዜማ ራዲዮ ለጉዳዩ…
ዋዜማ ራዲዮ፡ ሰሞኑን ንግድ ባንኮች ያለፈ አመት ሂሳባቸውን እያወራረዱ ትርፋቸውን ይፋ የሚያደርጉበት ነው። ወጋገን ባንክም ባደረገው የባለ አክስዮኞች ጠቅላላ ስብሰባ ላይ ባንኩ 1.05 ቢሊየን ብር ትርፍን ከታክስ በፊት ማግኘቱን ይፋ…
ዋዜማ ራዲዮ – የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ በአዲሱ ገዥ ዶክተር ይናገር ደሴ መመራት ከጀመረ በሁዋላ የፋይናንሱ ዘርፍ ላይ በርካታ ማሻሻያዎችን እያደረገ ነው።ዋዜማ ራዲዮ ከሳምንታት በፊት እንደዘገበችው ብሄራዊ ባንኩ ለተበዳሪዎች የብድር መክፈያ…
ዋዜማ ራዲዮ- ብዙ ሰፈሮች ፈርሰው እየተገነቡ ነው፡፡ አንዳንድ ሰፈሮች ግን በጣም ፈርሰው እየተገነቡ ነው፡፡ ሰንጋ ተራን በዚህ ረገድ የሚስተካከለው የለም፡፡ አይበለውና አንድ የሰንጋ ተራ ልጅ የሐረር ሰንጋ ወግቶት ሆስፒታል ገባ…
እንደ ኢትዮጵያ ያለ በዜጎቹ ዝቅተኛ ዕምነት የተጣለበት መንግስት የመገበያያ ገንዘብ ኖት ሀገር ውስጥ አሳትማለሁ ሲል ቀልብ መሳቡ አይቀርም፤ እንዴት? የሚል ጥያቄም ያስከትላል፡፡ መንግስት ግን… የኢትዮጵያ መገበያያ የገንዘብ ኖት፣ ኤሌክትሮኒክ ፓስፖርት…