ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች የመድን ዋስትና ማግኘት አዳጋች ሆኗል
ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት በፖሊሲ ደረጃ ለኤሌክትሪክ መኪና አስመጪ እና አምራቾች ከፍተኛ ማበረታቻዎችን እያደረገ ቢሆንም በሀገሪቱ ያሉ አብዛኞቹ የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ግን ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ከሶስተኛ ወገን ውጭ ሙሉ የኢንሹራንስ ሽፋን “አንሰጥም” እያሉ…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግስት በፖሊሲ ደረጃ ለኤሌክትሪክ መኪና አስመጪ እና አምራቾች ከፍተኛ ማበረታቻዎችን እያደረገ ቢሆንም በሀገሪቱ ያሉ አብዛኞቹ የኢንሹራንስ ኩባንያዎች ግን ለኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎች ከሶስተኛ ወገን ውጭ ሙሉ የኢንሹራንስ ሽፋን “አንሰጥም” እያሉ…
ዋዜማ ራዲዮ- በርካታ ነባር ሰራተኞቹን በአዳዲስ ባንኮች የተነጠቀው የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የተጋጋለውን ፉክክር ለመወጣት ለሰራተኞቹ አዲስ የማትጊያ ብድር መርሀገብር አዘጋጅቶ ተግባራዊ ማድረግ መጀመሩን ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። የባንክ ዘርፍ ውድድር…
ዋዜማ ራዲዮ- የአማራ ባንክ መቋቋምን ተከትሎ ከ1987 ዓ.ም ወዲህ የባንኩ ዘርፍ ሶስተኛውን ማዕበል እያስተናገደ ነው። የመጀመሪያው የ1987ቱን ህገ መንግስት ተከትሎ የግል ባንኮች መጀመርና መስፋፋት በዘርፉ አዳዲስ የውድድር መንፈስ ይዞ ብቅ…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ብሄራዊ ባንክ የኢትዮጵያ ባንኮች በየወሩ መጨረሻ ከአስቀማጮች እየሰበሰቡ ለመጠባበቂያነት ብሄራዊ ባንክ ከሚያስቀምጡት ገንዘብ የተወሰነውን ቀንሰው ብድርን ማቅረብ እንዲችሉ ፈቀደ። አዲሱ አሰራር ከሰኔ 2 ቀን 2014 ዓ.ም ጀምሮ…
ዋዜማ ራዲዮ- በሶማሌ ክልል በሚገኘው ቶጎጫሎ ከተማ የሚገኙ የባንክ ቅርንጫፎች የብድርና የውጭ ምንዛሬ አገልግሎት እንዳይሰጡ ብሔራዊ ባንክ አግዷል። ወሳኔው የተላለፈው ብሔራዊ ባንኩ በከተማው የሚገኙ ቅርንጫፎች እንቅሰቃሴ ላይ ባደረገው ጥናት መሰረት…
ዋዜማ ራዲዮ- የግል ንግድ ባንኮች ለምርት አስመጭ ደንበኞቻቸው የውጭ ምንዛሬን ለመፍቀድ በአንድ የአሜሪካ ዶላር እስከ 30 ብር ኮሚሽን እያስከፈሉ መሆኑን ዋዜማ ሬዲዮ ያሰባሰበችው መረጃ ያሳያል። ያነጋገርናቸው አስመጭዎች እንደነገሩን በተለያዩ የግል…
ዋዜማ ራዲዮ- በቅርቡ በ100 ቢሊየን ብር የተቋቋመው የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግስ በቅርቡ ይቋቋማል ተብሎ የሚጠበቀው የኢትዮጵያ የሰነድ መዋእለ ነዋይ ገበያ (Ethiopian securities exchange) ውስጥ ዋነኛ መዋዕለ ነዋይ አድራጊ እና በገበያው ባለቤትነት…
ዋዜማ ራዲዮ- የገንዘብ ሚንስቴር ሚንስትር አህመድ ሽዴ ባለፈው ሳምንት በተካሄደው በምስራቅ አፍሪካ ፋይናንስ ጉባኤ የመክፈቻ ላይ የኢንሹራንስ ቁጥጥር ተቋም ለማቋቋም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን አንስተው ተናግረዋል። በአሁኑ ወቅት የኢንሹራንስ ቁጥጥር…
ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ፌዴራል መንግስት በብርቱ የኢኮኖሚና የፀጥታ ፈተና ውስጥ ሆኖ ከሁለት ወር በኋላ ለሚጀምረው አዲሱ የበጀት ዓመት 780 ቢሊየን ብር በጀት ማዘጋጀቱን ዋዜማ ለጉዳዩ ቅርብ ከሆኑ ምንጮች ስምታለች። አዲሱ…
ዋዜማ ራዲዮ- መንግስት ከወራት በፊት በወሰድኩት የገንዘብ ፖሊሲ እርምጃ በተወሰነ መልኩ ተቆጣጥሬዋለሁ ያለው የአሜሪካ ዶላር የባንኮች ወይንም ይፋዊ የምንዛሬ ዋጋ እና የትይዩ (በተለምዶ የጥቁር ገበያ) የምንዛሬ ዋጋ ልዩነት ተመልሶ ከፍተኛ…