የአብርሆት ቤተ -መጻህፍትን አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በጊዜያዊነት ተረክቦ ያስተዳድራል
[ዋዜማ ሬዲዮ] በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ተገንብቶ በቅርቡ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው የአብርሆት ቤተ-መጽሃፍትን የማስተዳደር ሐላፊነት በጊዜያዊነት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊሰጠው መሆኑንና በሚቀጥሉት ቀናት ርክክብ ሊፈፀም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ…
[ዋዜማ ሬዲዮ] በአዲስ አበባ ከተማ መስተዳድር ተገንብቶ በቅርቡ ለአገልግሎት ክፍት የሆነው የአብርሆት ቤተ-መጽሃፍትን የማስተዳደር ሐላፊነት በጊዜያዊነት ለአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ሊሰጠው መሆኑንና በሚቀጥሉት ቀናት ርክክብ ሊፈፀም ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ዋዜማ ከተለያዩ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በመሬት እና መሬት ነክ አገልግሎት ላይ ጥሎት ከነበረው እገዳ መካከል፣ በኮንዶሚኒየም እና ንግድ ቤቶች ላይ የጣለውን የይዞታ ካርታ ህትመት እገዳን በማንሳት አገልግሎት እንዲጀመር አዘዘ።…
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ ከመሬት እና መሬት ነክ ጉዳዮች ጋር በተያያዘ የታዩ ህገ ወጥ እንቅስቃሴዎችን ተከትሎ ታግደው የነበሩ የግንባታ ፍቃድ አገልግሎቶች እንዲጀመሩ መወሰኑን ዋዜማ ራዲዮ ሰምታለች። ኢትዮጵያ በገባችበት ጦርነት…
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የመሬት ልማትና ማኔጅመንት ቢሮ በከተማዋ ለተለያዩ ጉዳዮች ለሚቀርብለት የመሬት ጥያቄ አገልግሎት መስጠት ማቆሙን ገልጿል። ቢሮው ለተቋሙ አገልግሎት ተጠቃሚዎች ይህንኑ ውሳኔውን በማስታወቂያ አሳውቋል። በማስታወቂያው ላይም…
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ በተለያዩ የኢንቨስትመንት ስራዎች ለመሰማራት አቶ በላይነህ ክንዴን ጨምሮ የተለያዩ ባለሀብቶች ሰፋፊ መሬት እንደተዘጋጀላቸው ዋዜማ ያገኘችው መረጃ ያመለክታል። ዋዜማ የተመለከተችው የ16 ኩባንያዎችና ግለሰቦች የኢንቨስትመንት መሬት ጥያቄ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በ40 /60 የመኖሪያ ቤት መርሀ ግብር ከጀመረበት ከ2005 ዓ ም ጀምሮ የተገነቡ የጋራ መኖሪያ ቤቶች በአንደኛ እና ሁለተኛ ወለል ላይ የሚገኙ ቤቶች ለንግድ ተብለው…
ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ የሚገኙ ዐቃቢያን ሕጎች አርብ ሚያዝያ 8 ቀን 2013 ዓ.ም ወደ ከተማው አስተዳደር በማምራት ያቀረቧቸው የጥቅማ ጥቅም ጥያቄዎች ምላሽ አንዲያገኝ አቤቱታ ያቀርባሉ። ባለሙያዎቹ ከሁሉም ክፍለ ከተሞች…
ዋዜማ ራዲዮ- በተለያዩ የልማትና ግንባታ ስራዎች ምክንያት ከእርሻ ቦታቸው ያለበቂ ካሳ አልያም ያለምንም ማካካሻ መሬታቸውን ያጡ አርሶ አደሮችችና ቤተሰቦቻቸው አንዳንዶቹ በቅርቡ የተሰጣቸውን የጋራ መኖሪያ ቤት ከፍ ባለ ዋጋ እየሸጡት መሆኑን…
ሰፋፊ የግጦሽና የእርሻ ቦታ የያዙ አርሶ አደሮች 5 ኮከብ ሆቴል፣ ሞልና ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል እንዲገነቡ ይበረታታሉ ዋዜማ ራዲዮ- በአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ዙርያ የሚገኙ አርሶ አደሮች የይዞታ ማረጋገጫ የምስክርነት ወረቀትን ያለ…
ዋዜማ ራዲዮ- የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የከተማዋን የትራንስፖርት ችግር ይፈታሉ በሚል የተከራያቸው 560 አውቶብሶች ጉዳይ የአዋጭነትና የግልፅነት ጥያቄዎች እየቀረበበት ነው። አስተዳደሩ ግን የከተማዋን የትራንስፖርት መፍታት ቀዳሚ አጀንዳው መሆኑን ይገልፃል። ። …