Tag: Human Rights

መንግስት ለዜጎች ደሕንነት ተገቢ ጥበቃ እንዲያደርግ፣ የተፈፀሙ ግድያና ጥሰቶችን እንዲመረምርና ወንጀለኞችን ህግ ፊት እንዲያቀርብ ኢሰመኮ ብርቱ ጥሪ አስተላለፈ

ኢሰመጉ መንግስት ሀላፊነቱን አልተወጣም ሲል ተችቷል ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮምያ ክልል በንፁሀን ዜጎች ላይ በታጣቂዎች የተፈፀመውን ግድያ በተመለከተ መንግስት  ለዜጎች ደሕንነት ጥበቃ እንዲያደርግና ሀላፊነቱን እንዲወጣ የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ትናንት…

በኢትዮጵያ ከፍተኛ የሆነ የሰብዓዊ መብት ጥሰት አሁንም መቀጠሉን ኢሰመኮ አስታወቀ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን በሰሜን ኢትዮጵያ ከተከሰተው ጦርነትና በሌሎች የአገሪቱ አካባቢዎች በብሄር ማንነት፣ ራስን በራስ ከማስተዳደርና የአካባቢ አስተዳድር ወሰን እንዲሁም አልፎ አልፎ በሃይማኖት ሳቢያ በሚያገረሹ ግጭቶች መጠነ ሰፊ…

የመንግስት ሰራተኞች ዝቅተኛውን የደሞዝ ወለል እንዲሻሻል ጥያቄ ቀረበ

ዋዜማ ራዲዮ- የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ኮሚሽን በየአመቱ ሚያዚያ 23 ቀን የሚከበረውን ዓለማቀፍ የላብ አደሮች ቀን አስመልከቶ ባወጣው መግለጫ በኢትዮጵያ የሰራተኞች ዝቅተኛ ደመወዝ ተመን ክፍያ ወለል የሚወስነውን ቦርድ በአስቸኳይ እንዲቋቋም ጠየቀ፡፡…

በኦሮሚያ ክልል 25 ዜጎች እንዲገደሉ ያደረጉ የመንግስትና የፀጥታ አካላት  ላይ ተገቢው የወንጀል ምርመራ ተደርጎ  ለፍትሕ እንዲቀርቡ ኢሰመኮ ጠየቀ

ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል ምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ 14 የከረዩ ሚችሌ ገዳ አባላት በመንግስት የፀጥታ አካላት በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በግዳጅ ወደ ጫካ ተወስደው መገደላቸውን እንዲሁም በዚሁ ወራዳ ሀሮ ቀርሳ ቀበሌ ኢፍቱ…

ማንነትን መሰረት አድርጎ የሚፈፀም ግድያ፣ ማፈናቀልና የጋዜጠኞች እስራት ትኩረት ይሰጠው ሲል ኢሰመጉ ጠየቀ

ዋዜማ ራዲዮ- በኦሮሚያ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ማንነትን መሰረት አድርጎ የሚፈፀም ግድያ፣ ማፈናቀልና እስራት ትኩረት እንዲሰጠው እንዲሁም በተለያዩ ምክንያች እየታሰሩ የሚገኙ ጋዜጠኞች በአፋጣኝፍትህ የማግኘት መብታቸው እንዲጠብቀላቸው ሲል የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ…

ኢሰመጉ በማይካድራ ፣ ሁመራ እና ዳንሻ ከ 1,100 በላይ ንጹሃን መገደላቸውን የሚያሳይ ጥናት ይፋ አደረገ

ዋዜማ ራዲዮ-በጥቅምት 30 ቀን 2013 ዓ.ም በማይካድራ፣ ሁመራ፣ አብደራፊ፣ አብርሃጅራ እና ዳንሻ ከተሞች እጅግ የከፉ የሰብዓዊ መብቶች ጥሰቶች መፈጸሙንና ህጻናትን ጨምሮ 1,100 በላይ ንጹሃን ሰዎች መገደላቸውን የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብቶች ጉባኤ…

የኢትዮጵያ መንግሥት በትግራዩ ጦርነት የመብት ጥሰት ምርመራ ሪፖርት ላይ ምላሽ ሰጠ

ዋዜማ ራዲዮ- የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የሰብዓዊ መብቶች ከፍተኛ ኮምሽን እና የኣኢትዮጵያ ስብዓዊ መብት ኮምሽን ከትግራይ ጦርነት ጋር በተያያዘ የተፈፀሙ የስብዓዊ መብት ጥሰቶች ላይ ለወራት ያዘጋጁትን የምርመራ ሪፖርት ዛሬ ይፋ አድርገዋል።…

ዝምታን የመረጡ የመንግስት አካላት እነሱም ነገ ይህ እንደሚደርስባቸው ሊያስቡት ይገባል – የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ ኢሌ

ዋዜማ ራዲዮ- በሶስት አዳዲስ ዳኞች የተሰየመው የፌደራሉ ከፍተና ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ ወንጀል ችሎት የቀድሞ የሶማሌ ክልል ፕሬዝዳንት አብዲ ሞሀመድ (አብዲ ኢሌ)፣ የክልሉ የቀድሞ ሴቶች እና ህፃናት ጉዳይ ቢሮ…