Tag: Dr Birhanu Nega

የትምሕርት ስርዓቱ ስብራት

በእጅጉ የፖለቲካ መዳፍ ያረፈበት የኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ሊጠገን የማይችል የሚመስል ስብራት ገጥሞታል። ይህ ስብራት በተማሪዎችና በወላጆች ላይ ከሚያደርሰው ብርቱ ተፅዕኖ ጎን ለጎን ለሀገራዊ ድባቴም ዳርጎናል። የዚህ የትምህርት ስርዓታችን ችግር ምንጩ…

የመምህራን ባንክ ሊቋቋም ነው

ዋዜማ- የመምህራንን ኢኮኖሚያዊ ችግር ለማቃለል ይረዳል የተባለ “የመምህራን ማህበር ባንክ” ለመመስረት ዕቅድ መኖሩን ሰሞኑንን ለ3ኛ ጊዜ በጂግጂጋ በተካሄደው የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አመታዊ ጉባዔ የትምህርት ሚንስትሩ ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ መናገራቸው ዋዜማ…

ከክልሎች ወደ አዲስ አበባ የሚዛወሩ የ7ኛ ክፍል ተማሪዎች የመግቢያ ፈተና ግዴታ ተጣለባቸው

ዋዜማ– በአዲሱ ስርዓተ ትምህርት መሰረት ክልላዊ የ6ኛ ክፍል መመዘኛ ፈተና መጀመሩን ተከትሎ የ7ኛ ክፍል ተመዝጋቢ ተማሪዎች፣ ወደ አዲስ አበባ ለመዛወር የመመዘኛ ፈተና የመውሰድ ግዴታ እንደተጣለባቸው ዋዜማ ተረድታለች፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ…

ከ250 በላይ ተጨማሪ የኢዜማ አመራሮችና አባላት ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን አስታወቁ

ዋዜማ- በቅርቡ የቀድሞ አመራሮቹንና በርከት ያሉ አባላቱን ያጣው የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ተጨማሪ ከ250 በላይ አባላቱ ፓርቲውን ለቀው መውጣታቸውን ለዋዜማ የደረሳት መረጃ ያመለክታል። ኢዜማ ለገዥው ፓርቲ ብልፅግና ውግንና አሳይቷል፣…

“የፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በአምስት ቀናት ይቅርታ ካልጠየቀን የራሳችን ምክር ቤት እናቋቁማለን”  አፈንጋጮች

የኢትዮጵያ ፖለቲካ ፓርቲዎች ምክር ቤት በቅርቡ የሰጠው መግለጫ “አይወክለንም” ያሉ አባል ድርጅቶች ምክር ቤቱ በአምስት ቀናት ይቅርታ ካልጠየቀ ሌላ ምክር ቤት እናቋቁማለን ሲሉ አስጠንቅቀዋል። ምክር ቤቱ በበኩሉ ክሱን አጣጥሎታል። ዝርዝሩን…

ተጨማሪ 41 የኢዜማ አባላት ፓርቲውን ለቀናል አሉ፣ ኢዜማ የአባላቱ መልቀቅ “በፓርቲው ህልውና ላይ አደጋ የለውም “ብሏል

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትሕ ኢዜማ አባላቱ ራሳቸውን ማግለላቸውን ተከትሎ ፓርቲው ያዘጋጀው የአምስት አመት የፖለቲካ ሂደትን የሚገመግም ሰነድ ላይ ውይይት አያደረገ ነው። ይሁንና ተጨማሪ 41 የፓርቲው የምርጫ ወረዳ አመራርና መደበኛ…

ኢዜማ ከመንግስት ጋር ያለውን ግንኙነት በተመለከተ የግምገማ ጥናቱን ዛሬ ይፋ ያደርጋል

ዋዜማ- የኢትዮጵያ ዜጎች ለማኅበራዊ ፍትህ (ኢዜማ) ብሔራዊ ሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ በመጋቢት 02/2015 ዓ.ም. ባደረገው 2ኛ መደበኛ ጉባዔው ያቋቋመው ግብረ ኃይል ያዘጋጀውን  የጥናት ሰነድ ዛሬ ሚያዚያ 28/ 2015 ይፋ እንደሚያደርግ የዋዜማ…

በጌዴኦ ዞን ከሚገኙ ትምሕርት ቤቶች ውስጥ 98 በመቶ የሚሆኑት ለማስተማር ብቁ አይደሉም

ዋዜማ- በጌዴኦ ዞን 320 ትምሕርት ቤትዎች የሚገኙ ሲሆን የትምህርት ሚንስቴርን መመዘኛ አሟልተው ‘’ትምሕርት ቤት ‘’ለመባል የሚበቁት 13 ብቻ መሆናቸውን ዋዜማ ከዙኑ ትምሕርት መምሪያ ኃላፊ ሰምታለች፡፡ ከ80 በላይ የትምህርት ቤት የደረጃ…

በኢትዮጵያ በፀጥታና በድርቅ ምክንያት 5.2 ሚሊዮን ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ ናቸው

ዋዜማ ራዲዮ- በመላው ኢትዮጵያ በ2014 ዓ.ም የትምሀርት ዘመን በተለያዩ የአገሪቱ ክፍሎች በተከሰተ የጸጥታ ችግር፣ድርቅና ተያያዥ ማህበራዊና ኢኮኖሚያው ጉዳዮች ምክንያት 5.2 ተማሪዎች ከትምህርት ገበታ ውጭ መሆናቸውን የትምህርት ሚንስቴር ገለጸ፡፡  የህዝብ ተወካዮች…