በእጅጉ የፖለቲካ መዳፍ ያረፈበት የኢትዮጵያ የትምህርት ስርዓት ሊጠገን የማይችል የሚመስል ስብራት ገጥሞታል። ይህ ስብራት በተማሪዎችና በወላጆች ላይ ከሚያደርሰው ብርቱ ተፅዕኖ ጎን ለጎን ለሀገራዊ ድባቴም ዳርጎናል። የዚህ የትምህርት ስርዓታችን ችግር ምንጩ ምንድነው? ከችግሩ ለመውጣት የሚረዳ የመፍትሄ አማራጭስ ይኖር ይሆን? ዋዜማ በ “ከስምንተኛው ወለል” የስቱዲዮ ውይይት በዘርፉ አንቱ የተባሉ ባለሙያዎችን ጋብዛ አወያይታለች። ተከታተሉት