Tag: Abiy Ahmed

ለቀሩ ስራዎች ፣ አዳዲስ የምክክር ኮምሽነሮች ይሾማሉ?

ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከ39 ቀናት ቆይታ በኋላ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ. ም ተጠናቋል። በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ያደረገው ጉባኤው፤ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በተገኙበት ይፋዊ የመዝጊያ መርሃግብር የተጠናቀቀ ሲሆን፤…

አዲስ አበባን በተመለከተ በሽምግልና የተጨመረው “ምክረ ሃሳብና” የቀጠለው ውዝግብ

ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ38ኛ ቀን ውሎው በሥራ ቡድን ደረጃ የጸደቁ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦችን ለምክክሩ ጠቅላላ ጉባኤ አቅርቧል። ኮሚሽኑ እከተለዋለሁ ሲል ይፋ ያደረገው የምክክር ውሳኔ አሰጣጥ መመሪያ፤  ለጠቅላላ ጉባኤው የሚቀርቡ…

⁠በጸጥታ ጉዳይ የክልል መንግስታት ጥሪ ሳያቀርቡ የፌደራል መንግስት ጣልቃ የሚገባበት አጀንዳ ቀርቧል

ዋዜማ- በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ እየመከረ የሚገኘው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስምንቱ የሥራ ቡድኖች የቀረቡ 476 ምክረ ሀሳቦችን ለማጽደቅ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በ96 ንዑስ አጀንዳዎችና በ225 መሪ ጥያቄዎች መሠረት ምክክር ሲያደርጉ…

ኮሚሽነሮች በመሪነት የሚሳተፉባቸው የምክክር አጀንዳዎች ላይ እንዴት ተመደቡ?

ኮሚሽኑ ይቅርታ የጠየቀበት 35ኛ ቀን ውሎ ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 35ኛ ቀን ውሎ በሥራ ቡድን ደረጃ እንዲካሄድ ዕቅድ ተይዞለት የነበረው የምክክር ሂደት ሳይካሄድ ቀርቷል። የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት በየሥራ ቡድኑ…

ቀጣዩ የመንግስት አስተዳደር ሥርዓት ፓርላመንታዊ ሆኖ ፕሬዝዳንቱ ከፓርላማው ይመረጥ የሚል ምክረ ሀሳብ በብልፅግና ቀርቧል

ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 27ኛ ቀን በሥራ ቡድኖች ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘው ምክክር ቀጥሎ ውሏል። በሰባቱ የሥራ ቡድኖች ቅዳሜ ነሐሴ 02 ቀን የጀመረው የተጠናቀሩ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ላይ አስተያየት የመስጠት ሂደት…

ሱዳን ድንበር አቅራቢያ በመንግስትና በሕወሓት ኃይሎች መካከል ውጊያ ተደረገ

ዋዜማ- በሱዳን አዋሳኝ አካባቢ በሕወሓት ሀይሎችና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ዛሬ ማለዳ ላይ ውጊያ መቀስቀሱንና እስከ ቀን ዘጠኝ ሰዓት ገደማ ተኩስ እንደነበረ እማኞች ነግረውናል። ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25፣ 2018፣ ዓ፣ም ከንጋቱ…

በምክክሩ ሕዝበ ውሳኔ የተጠየቀባቸው ጉዳዮች

ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ ተመካክረዋል። በንዑስ ቡድን ደረጃ የተዘጋጁ የምክረ ሀሳብ ቃለ ጉባኤዎች ተጠናቅረው ወደ ስልታዊ ቡድን እንዲያድጉ የተደረገ ሲሆን፤ የስልታዊ…

የብሔር ፌደራሊዝምን ለማስቀጠል “የቆረጡ” ተመካካሪዎች

ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ ምክረ ሀሳባቸውን ሲያደራጁ ውለዋል። በአንድ “ስልታዊ” ቡድን የተሰባሰቡ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን የወከሉ 25 “ተመካካሪዎች” የስልታዊ ቡድኑን ምክረ ሀሳብ እንዲያደራጁ ኃላፊነት…