ለቀሩ ስራዎች ፣ አዳዲስ የምክክር ኮምሽነሮች ይሾማሉ?
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከ39 ቀናት ቆይታ በኋላ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ. ም ተጠናቋል። በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ያደረገው ጉባኤው፤ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በተገኙበት ይፋዊ የመዝጊያ መርሃግብር የተጠናቀቀ ሲሆን፤…
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ ከ39 ቀናት ቆይታ በኋላ ነሐሴ 16 ቀን 2018 ዓ. ም ተጠናቋል። በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ ምክክር ያደረገው ጉባኤው፤ ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀሥላሴ በተገኙበት ይፋዊ የመዝጊያ መርሃግብር የተጠናቀቀ ሲሆን፤…
ዋዜማ- ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በ38ኛ ቀን ውሎው በሥራ ቡድን ደረጃ የጸደቁ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦችን ለምክክሩ ጠቅላላ ጉባኤ አቅርቧል። ኮሚሽኑ እከተለዋለሁ ሲል ይፋ ያደረገው የምክክር ውሳኔ አሰጣጥ መመሪያ፤ ለጠቅላላ ጉባኤው የሚቀርቡ…
ዋዜማ- በስምንት አጀንዳዎች ዙሪያ እየመከረ የሚገኘው ሀገራዊ የምክክር ጉባኤ በስምንቱ የሥራ ቡድኖች የቀረቡ 476 ምክረ ሀሳቦችን ለማጽደቅ የመጨረሻው ምዕራፍ ላይ ደርሷል። በ96 ንዑስ አጀንዳዎችና በ225 መሪ ጥያቄዎች መሠረት ምክክር ሲያደርጉ…
ኮሚሽኑ ይቅርታ የጠየቀበት 35ኛ ቀን ውሎ ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 35ኛ ቀን ውሎ በሥራ ቡድን ደረጃ እንዲካሄድ ዕቅድ ተይዞለት የነበረው የምክክር ሂደት ሳይካሄድ ቀርቷል። የጋራ ማረጋገጫ ቡድን አባላት በየሥራ ቡድኑ…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 27ኛ ቀን በሥራ ቡድኖች ደረጃ እየተካሄደ የሚገኘው ምክክር ቀጥሎ ውሏል። በሰባቱ የሥራ ቡድኖች ቅዳሜ ነሐሴ 02 ቀን የጀመረው የተጠናቀሩ የአጀንዳ ምክረ ሀሳቦች ላይ አስተያየት የመስጠት ሂደት…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 20ኛ ቀን ውሎ ሐምሌ 27 ቀን 2018 ዓ.ም ይጀመራል ተብሎ የነበረው የርዕሰ ጉዳይ ተመካካሪ ቡድን ምክክር ሳይጀመር ቀርቷል። የሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርዓያ፤ ሐምሌ…
ዋዜማ- በሱዳን አዋሳኝ አካባቢ በሕወሓት ሀይሎችና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ዛሬ ማለዳ ላይ ውጊያ መቀስቀሱንና እስከ ቀን ዘጠኝ ሰዓት ገደማ ተኩስ እንደነበረ እማኞች ነግረውናል። ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25፣ 2018፣ ዓ፣ም ከንጋቱ…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 15ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች በተጠናቀሩ ምክረ ሀሳቦች ዙሪያ ተመካክረዋል። በንዑስ ቡድን ደረጃ የተዘጋጁ የምክረ ሀሳብ ቃለ ጉባኤዎች ተጠናቅረው ወደ ስልታዊ ቡድን እንዲያድጉ የተደረገ ሲሆን፤ የስልታዊ…
ዋዜማ- በሀገራዊ የምክክር ጉባኤ 14ኛ ቀን ውሎ “ስልታዊ” ቡድኖች የአጀንዳ ምክረ ሀሳባቸውን ሲያደራጁ ውለዋል። በአንድ “ስልታዊ” ቡድን የተሰባሰቡ አምስት “ንዑስ” ቡድኖችን የወከሉ 25 “ተመካካሪዎች” የስልታዊ ቡድኑን ምክረ ሀሳብ እንዲያደራጁ ኃላፊነት…
The dialogue may also have important implications within the ruling Prosperity Party itself. Read Wazema Memo below Ethiopia’s National Dialogue has entered its third week, with delegates deliberating some of…