Tag: War with Tigray

አዲሱ የብሄራዊ ባንክ ገዥ ዛሬ ከፋይናንስ ዘርፍ ባለድርሻዎች ጋር ይመካከራሉ

ማሞ ምህረቱ ባለፉት አራት አመታት በሀገሪቱ የኢኮኖሚ ፖሊሲ ውሳኔዎች ላይ በማማከርና ፖሊሲ በማዘጋጀት ቁልፍ ሚና ነበራቸው። አሁን የብሔራዊ ባንኩ ገዢ ሆነው ተሹመዋል። የዋጋ ግሸበት፣ የገንዘብ ፖሊሲ፣ የውጪ ዕዳ እና በቀጣይ…

የከፋ የስብዓዊ መብት ጥሰትና ወንጀል የፈፀሙ አካላትን በሽግግር ፍትሕ የመዳኘት ዕቅድ አለ

ዋዜማ – በሀገራችን በተለያየ ጊዜ የተፈፀሙና  በዓለማቀፍ መስፈርት የተበየኑ የስብዓዊ መብት ጥሰቶችንና ሌሎች ወንጀሎችን በሽግግር ፍትሕ አሰራር ልዩ ኮምሽን በማቋቋም ማየት የሚያስችል ምክረ ሀሳብ ለመንግስት መቅረቡን ዋዜማ ተገንዝባለች።  የቅርብ ጊዜውን…

የመንግስትና የሕወሓት ወታደራዊ አዛዦች የስላም ስምምነቱ ወታደራዊ አፈፃፀም ሰነድን ፈረሙ

ዋዜማ-  መንግስትና ሕወሓት በደቡብ አፍሪቃ በተፈራረሙት የሰላም ስምምነት መሰረት ዛሬ ደግሞ ስምምነቱን መተግበር የሚያስችላቸውን ወታደራዊ አፈፃፀም፣ የመሰረታዊ አገልግሎትና ስብዓዊ ዕርዳታ እንቅስቃሴን የተመለከተ ሰነድ ፈርመዋል።  በኬንያ ናይሮቢ የተፈረመው ስምምነት የሕወሓት ታጣቂዎች…

በመንግስትና በሕወሓት መካከል የተፈረመው ስምምነት አንኳር ነጥቦች 

ዋዜማ- የኢትዮጵያ መንግሥት እና ሕወሃት ጥቅምት 23 ቀን 2015 ዓም ደቡብ አፍሪካ ላይ የደረሱበትን የሰላም ስምምነት አስመልክተው ዝርዝር የጋራ መግለጫ አውጥተዋል። በጋራ መግለጫው ከተካተቱ ዋና ዋና የስምምነቱ ክፍሎች መካከል የሚከተሉት…

የመንግስትና የሕወሓት የጦር አዛዦች ተገናኝተው በሰላም ስምምነቱ አፈፃፀም ላይ እንደሚነጋሩ ይጠበቃል።

ዋዜማ – መንግስት እና ህወሓት በዛሬው ዕለት በደቡብ አፍሪካ የሰላም ስምምነት ተፈራርመዋል። ዋዜማ ከመንግሥት ምንጮች እንዳሰባሰበችው ከሆነ ስምምነቱ ከነገ ጀምሮ ተግባራዊ ይሆናሉ የተባሉ ጉዳዮችን አካቷል።  በደቡብ አፍሪቃ በተፈረመው የሰላም ስምምነት…

ሚኒስትሩ በቅርቡ “አስቸኳይ የሰላም ጥሪ” ያወጡትን ሲቪል ማኅበራት አስጠነቀቁ

ዋዜማ ራዲዮ- በጠቅላይ ሚንስትር ቢሮ የዴሞክራሲ ግንባታ ማዕከል አስተባባሪ ሚንስትር አለሙ ስሜ (ዶ/ር) የሲቪል ማህበራት ተወካዮችን አርብ ዕለት ሰብስበው በሰጡት ማብራሪያ መንግስት የሲቪል ማህበራቱ  ያወጡት መግለጫ  ስህተት  ነው ብሎ እንደሚያምንና…

መንግሥት አሜሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት በአደራዳሪነት የመሳተፋቸውን ሐሳብ አሁንም አልተቀበለውም

ዋዜማ ራዲዮ- የሰላም አማራጭ ዐቢይ ኮሚቴ፣ ከሕወሃት ጋራ ይደረጋል ተብሎ ለሚጠበቀው የሰላም ድርድር አስፈላጊ ነው ያለውን የመንግሥት አቋምና ፍላጎት የሚያብራራ “የሰላም ሐሳብ ይሁንታ” (ፕሮፖዛል) ማዘጋጀቱን ዛሬ ረቡዕ ነሐሴ 11 ቀን…

ከትግራይ ዩኒቨርሰቲዎች የተፈናቀሉ 4,000 ያህል መምህራን በሌሎች ክልሎች ተመድበዋል

ዋዜማ ራዲዮ– በሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ በትግራይ ክልል የሚገኙ ዩኒቨርስቲዎች በመዘጋታቸው የተፈናቀሉ ወደ 4,000 የሚደርሱ የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መምህራን በሌሎች ክልሎች በሚገኙ ዩንቨርስቲዎች መመደባቸው ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያመለክታል፡፡ በትግራይ ክልል ከሚገኙ…

ወደ ትግራይ ገንዘብ ለመላክ ለአስተላላፊዎች ይከፈል የነበረው ኮምሽን ወደ 25 በመቶ ወረደ

ዋዜማ ራዲዮ- እስከ 50 በመቶ የነበረው ወደ ትግራይ ገንዘብ ለመላክ ለአስተላላፊዎች ይከፈል የነበረው ኮምሽን ካለፉት ሁለት ሳምንታት ወዲህ ወደ 25 በመቶ ዝቅ ማለቱን ዋዜማ ያሰባሰበችው መረጃ ያሳያል። ለአስተላላፊዎች ይከፈል የነበረው…

ትግራይ ክልል መንግስት ስለድርድሩ ሁለት አቋም ይዟል

የፌደራሉ መንግስት የድርድር ጉዳይን የሚከታተል ኮሚቴ አቋቁሟል ዋዜማ ራዲዮ-  የትግራይ ክልል መንግስት ለዓለማቀፉ ማህበረሰብ ለድርድር ዝግጁ መሆኑንና የኬንያው ፕሬዝዳንት አደራዳሪ እንዲሆኑ ፍላጎት እንዳለው ባሰራጨው ደብዳቤ የገለጠ ሲሆን ለክልሉ ህዝብ ግን…