የትግራይ ነዋሪዎች ፓስፖርት ለማውጣት አዲስ አበባ መምጣት ይገደዳሉ፣ እሱም ከተሳካ
ዋዜማ- በትግራይ ክልል መቐለ ቅርንጫፍ የፓስፖርት አገልግሎት መቋረጡን ተከትሎ፤ ተገልጋዮች ለከፋ እንግልት መጋለጣቸውን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ ከሁለት አመታት በላይ በዘለቀው የሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ፤ የአገልግሎቱ የመቐለ ቅርንጫፍ ለሶስት አመታት ገደማ ተቋርጦ የቆየ…
ዋዜማ- በትግራይ ክልል መቐለ ቅርንጫፍ የፓስፖርት አገልግሎት መቋረጡን ተከትሎ፤ ተገልጋዮች ለከፋ እንግልት መጋለጣቸውን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ ከሁለት አመታት በላይ በዘለቀው የሰሜኑ ጦርነት ሳቢያ፤ የአገልግሎቱ የመቐለ ቅርንጫፍ ለሶስት አመታት ገደማ ተቋርጦ የቆየ…
ዋዜማ- በሱዳን አዋሳኝ አካባቢ በሕወሓት ሀይሎችና በመከላከያ ሰራዊት መካከል ዛሬ ማለዳ ላይ ውጊያ መቀስቀሱንና እስከ ቀን ዘጠኝ ሰዓት ገደማ ተኩስ እንደነበረ እማኞች ነግረውናል። ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25፣ 2018፣ ዓ፣ም ከንጋቱ…
ዋዜማ- አስገዳጅ ወታደራዊ ምልመላን በመስጋት ወደትግራይ ክልል መመለስ ያልቻሉ የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች ክረምቱን በግቢው ውስጥ ለማሳለፍ ፍቃድ ማግኘታቸውን ዋዜማ ሰምታለች፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ትምህርታቸውን ሲከታተሉ የቆዩ የትግራይ ተወላጅ ተማሪዎች፣…
ዋዜማ- ከፍተኛ የጥሬ ገንዘብ እጥረት በተፈጠረበት ትግራይ ክልል፤ ጥሬ ብር እሰከ 25 በመቶ በሚደርስ ኮሚሽን እየተሸጠ መሆኑን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ተረድታለች። በሕወሓት እና በፌዴራል መንግሥት መካከል የተፈጠረውን ውጥረት ተከትሎ፤…
ዋዜማ- ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ (ዶ/ር) ከሁለት ሳምንታት በፊት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ፕሬዚደንት ሌተናል ጀነራል ታደሰ ወረደን የስልጣን ጊዜ ለ 1 አመት ማራዘማቸውን ተከትሎ ፤ ህዝባዊ ወያነ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት)…
ዋዜማ- በትግራይ “ጦርነት ሊቀሰቀስ ይችላል” የሚል ስጋት ያደረባቸው በርካታ ወጣቶች ወደ አዲስ አበባና ጎረቤት ሀገራት መሸሻቸውንና ይህን ሽሽት ለመቀልበስ በትግራይ የጉዞ እገዳ እየተደረገባቸው መሆኑን ለዋዜማ ተናግረዋል። በሕወሓት እና ፌደራል መንግሥት…
ዋዜማ- በትግራይና በፌደራል መንግስቱ መካከል የተካረረ አለመግባባት መፈጠሩንና በራሳቸው በትግራይ ፖለቲካዊና ወታደራዊ ቡድኖች መካከል የበረታ ክፍፍል መከሰቱን ተከትሎ ሕወሓት አዲስ ወታደራዊ አደረጃጀትንና የፖለቲካ አስተዳደር መዋቅር መዘርጋቱን ዋዜማ ከተለያዩ ምንጮች ጋር…
ዋዜማ- በአማራና በትግራይ ክልል የይገባኛል ውዝግብ ባለበት የራያ አካባቢ እገታ፣ ዝርፊያና ግድያ እየተስፋፋ መሆኑንና ወጣቶችን አስገድዶ ለውትድርና መመልመልም እየተበራከተ መምጣቱን ዋዜማ ካሰባሰበችው መረጃ ማረጋገጥ ችላለች። ዋዜማ ከአካባቢው ነዋሪዎች፣ ከተጎጂዎችና ቤተሰቦቻቸው…
ዋዜማ- ሌ/ጀነራል ታደሰ ወረደ የሚመሩት የትግራይ ጊዜያዊ አስተዳደር ከፍተኛ ውድቀት አጋጥሞታል ሲል የትግራይ አለማቀፍ የምሁራንና ባለሞያዎች ስብስብ አዲስ ባቀረበው የግምገማ ሪፖርት ወቀሳ አቀረበ፡፡ ዋዜማ የተመለከተችው ሪፖርቱ በአቶ ጌታቸው ረዳ አመራር…
ዋዜማ- የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማ በትግራይ ክልል ባሉ አብዛኛው የክልሉ መንግሥት መስሪያ ቤቶች፣ በትምህርት ቤቶች፣ በፍርድ ቤቶች፣ በባንኮች እና ሆቴሎች መሰቀል ካቆመ አራት አመት ሊሆነው ነው። ለኹለት ዓመት የቆየው የሰሜን ኢትዮጵያ…