ፓርላማው ዛሬ ለአስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቷል፣ የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁን ያነሳል ተብሎ ይጠበቃል
ዋዜማ ራዲዮ- የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት መንግስት ባለፉት ወራት በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የህዝባዊ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጋር ሲያካሂደው በነበረው ጦርነት “የሃገርን ህልውና እና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል” በሚል በአዋጅ ቁጥር…
ዋዜማ ራዲዮ- የህዝብ ተወካዮች ምክርቤት መንግስት ባለፉት ወራት በሰሜኑ የአገሪቱ ክፍል የህዝባዊ ሓርነት ትግራይ (ህወሓት) ጋር ሲያካሂደው በነበረው ጦርነት “የሃገርን ህልውና እና ሉዓላዊነት ላይ የተደቀነን አደጋ ለመከላከል” በሚል በአዋጅ ቁጥር…
ከአዘጋጁ፡ ይህ ዜና አዳዲስ መረጃ ትክሎበታል፣ በስተ መጨረሻው ላይ ተመልክቷል። ዋዜማ ራዲዮ- የታዋቂው አትሌትና ባለሀብት ኃይሌ ገብረስላሴ ንብረት የሆነ ሪዞርት በአስቸኳያ ጊዜ አዋጁ ስበብ በኮማንድ ፖስቱ እንዲዘጋ መደረጉን የዋዜማ ሪፖርተሮች…
ዋዜማ ራዲዮ- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ አስፈጻሚ ኮማንድ ፖስት በርካታ ድንጋጌዎችንአውጥቷል፡፡ መመሪያውግንበህግ ባለሙያ የተዘጋጀ አይመስልም፡፡ ቋንቋውም ግልጽ አይደለም፡፡በጥድፊያ የተረቀቀ እና ግልጽነት የጎደላቸው በርካታ ጥቅል አንቀጾችን ያካተተ ነው፡፡ መመሪያው በወንጀለኛ መቅጫ ህጉ…
ዋዜማ ራዲዮ- በኢትዮጵያ የተቀጣጠለውን ሕዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ የኢሕአዴግ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ያወጣው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ማስፈጸሚያ ዝርዝር መመሪያ ቅዳሜ ጥቅምት 5 ቀን 2ዐዐ9 ይፋ ሆኗል፡፡ ዳንኤል ድርሻ መንግስት ያወጣውን መግለጫ…